Isaiah 14:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዓለም ከም ምድረበዳ ገይርዋ፡ ንከተማታውን ኣጥፍኣ። ቤት እሱራቱ ዘይከፈተ መን እዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዓለ​ሙን ሁሉ ባድማ ያደ​ረገ፥ ከተ​ሞ​ች​ንም ያፈ​ረሰ፥ ምር​ኮ​ኞ​ቹ​ንም ወደ ቤታ​ቸው ያል​ሰ​ደደ ሰው ይህ ነውን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዓለሙን ሁሉ ባድማ ያደረገ፥ ከተሞችንም ያፈረሰ ምርከኞቹንም ወደ ቤታቸው ያልሰደደ ሰው ይህ ነውን? ብለው ያስተውሉሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዓለሙን ባድማ ያደረገ፥ ከተሞችንም ያፈረሰ፥ ምርኮኞቹንም ወደ ቤታቸው ያልላከ ሰው ይህ ነውን? ብለው ያስተውሉሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኣ ባዙዋ ከሴዳዌ፥ ሳኣን ደእያ ካታማቱዋካ አ የጌዳዌ፥ ባረ ቃሾ አሳቱዋካ ጎለ የደናን ድጌዳ ብታኒ ሀዌ?’ ያጊደ ትሽ ኦ አኬኪደ ጼላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) sa'aa bazzuwaa kesseeddawe, sa'aan de'iyaa katamatuwaakka aatsi yeggeeddawe, bare k'asho asatuwaakka golle yeddennan diggeedda bitanii hawe?› yaagiide tishshi ootsi akeekiide s'eelana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sa7a bazzo kessidayssi, katamatakka laalliday, di7ettidayti ba dere simmi bontta mala diggiday hayssee?» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳኣ ባዞ ኬሲዳይሲ፥ ካታማታካ ላሊዳይ፥ ዲኤቲዳይቲ ባ ዴሬ ሲሚ ቦንታ ማላ ዲጊዳይ ሃይሴ?» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳኣ ቢታ ባዞ ከስዳይስ፥ ሳአን ደእያ ካታማታ ሽር የግዳይስ፥ ባ ቃሾ አሳታ የዶና እፅዳይስ ሀይሴ?” ያግድ ትሽ ኦድ ፄላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) sa7aa biitta bazzo kessidaysi, sa7an de7iya katamata shiri yeggidaysi, ba qasho asata yeddonna ixidaysi haysee?” yaagidi tishshi oothidi xeellana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዓለምን ምድረ በዳ ያደረገ፤ ከተሞችን ያፈራረሰ፣ ምርኮኞቹንም ወደ አገራቸው እንዳይሄዱ የከለከለ ይህ ነውን?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከተሞችን ደምስሶ ዓለምን ወደ ምድረ በዳነት የለወጣት ሰው ይህ ነውን? እስረኞች ነጻ እንዳይለቀቁና ወደ ቤታቸው እንዳይገቡ የሚያደርግ እርሱ አልነበረምን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንኸተማታት ዘፍረሰንን ንዓለም ዘባደማን? ንምሩኻቱ ናብ ገዛኦም ክኸዱ ዘይሰደደ ሰብኣይ እዙይ ዲዩ?’ ኢሎም የስተውዕሉኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ዚርእዩኻ ይጥምቱኻን የስተብህሉልካን እሞ፡ እቲ ንምድሪ ዜንቀጥቅጣን ንመንግስትታት ራዕራዕ ዜብለንን፡ እቲ ንዓለም ዘባደማን ንኸተማታታ ዘፍረሰን ንምሩኻቱ ኸኣ ናብ ቤቶም ኪምለሱ ዘይፈትሖም ሰብኣይዶ እዚ እዩ ይብሉ ኣለው።