Isaiah 14:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ዝረኣዩኻ ኣጸቢቖም ኪጥምቱኻን ኪጥምቱኻን እዮም፡ እዚ ድዩ እቲ ንምድሪ ዘንቀጥቀጠ፡ መንግስታት ዘንቀጥቀጠ ሰብኣይ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​መ​ለ​ከ​ቱ​ህም ይደ​ነ​ቃሉ፤ እን​ዲ​ህም ይላሉ፦ በውኑ ምድ​ርን ያን​ቀ​ጠ​ቀጠ፥ መን​ግ​ሥ​ታ​ት​ንም ያና​ወጠ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሚያዩህ ይመለከቱሃልና። በውኑ ምድርን ያንቀጠቀጠ፥ መንግሥታትንም ያናወጠ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሚያዩህ ይመለከቱሃልና፦ በውኑ ምድርን ያንቀጠቀጠ፥ መንግሥታትንም ያናወጠ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኔና በእያዋንቱ፥ ‘ቢታ ቃዳዌ፥ ካዉተቱዋ ኮኮርሴዳዌ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Neena be'iyaawanttu, ‹Biittaa k'aatseeddawe, kawutetsatuwaa kokkorsseeddawe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nena be7izayti ubbay tishshi histti xeellidi nena, «Biitta qaaththidayssinne kawoteththata kokkorisidayssi hayssee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔና ቤኢዛይቲ ኡባይ ቲሺ ሂስቲ ጼሊዲ ኔና፥ «ቢታ ቃዳይሲኔ ካዎቴታ ኮኮሪሲዳይሲ ሃይሴ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነና በእዳይሳት፥ “ቢታ ቃዳይስ፥ ካዎተታ ኮኮርስዳይስ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nena be7idaysati, “Biitta qaathidaysi, kawotethata kokorsidaysi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሚያዩህም አትኵረው እየተመለከቱህ፣ በመገረም ስለ አንተ እንዲህ ይላሉ፤ “ያ ምድርን ያናወጠ፣ መንግሥታትን ያንቀጠቀጠ፣ ይህ ሰው ነውን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙታንም የአንተን ሁኔታ አይተው በመገረም ተመልክተው እንዲህ ይላሉ፦ “ያ ዓለምን ያንቀጠቀጠና መንግሥታትን ያናወጠ ሰው ይህ ነውን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ዝሪኡኻ የስተብህሉኻሞ፥ ‘እቲ ንምድሪ ዘንቀጥቀጠን ንመንግስታት ዘናወፀን፥
Amharic Tigrinya 2011 ዚርእዩኻ ይጥምቱኻን የስተብህሉልካን እሞ፡ እቲ ንምድሪ ዜንቀጥቅጣን ንመንግስትታት ራዕራዕ ዜብለንን፡ እቲ ንዓለም ዘባደማን ንኸተማታታ ዘፍረሰን ንምሩኻቱ ኸኣ ናብ ቤቶም ኪምለሱ ዘይፈትሖም ሰብኣይዶ እዚ እዩ ይብሉ ኣለው።