Isaiah 14:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵላቶም ኪዛረቡኹምን ኪብሉኹምን፡ ንስኻትኩምከ ከማናዶ ድኹም ኮይንኩም፧ ከማና ዲኻ ኮይንካ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ ሁሉ፦ አንተ ደግሞ እንደ እኛ ተይ​ዘ​ሃል፤ እንደ እኛም ተቈ​ጥ​ረ​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ ሁሉ። አንተ ደግሞ እንደ እኛ ደክመሃልን? እኛንስ መስለሃልን? ጌጥህና የበገናህ ድምፅ ወደ ሲኦል ወረደ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህ ሁሉ፦ አንተ ደግሞ እንደ እኛ ደክመሃልን? እኛንስ መስለሃልን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኡባይካ ሀዋዳን ያጋና፤ ‘ሄኮ ኔንካ ኑዋዳን፥ ዎልቃ ያዳ፤ ኔንካ ኑ ማላ ግዳዳ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu ubbaykka hawaadan yaagana; ‹Hekko neenikka nuwaadan, wolk'k'aa d'ayaadda; neenikka nu mala gidaadda!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti nees, ‹Nekka nu mala daaburadasa; nu malakka gidadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኔስ፥ ‹ኔካ ኑ ማላ ዳቡራዳሳ፤ ኑ ማላካ ጊዳዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኡባይ ሀይሳዳ ያጋና። “ሄኮ ነካ ኑዳ ዎልቃ ያዳሳ፤ ኑ መላ ግዳዳሳ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ubbay haysada yaagana. “Heko neka nuuda wolqa dhayadasa; nu mela gidadasa.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱ ሁሉ ይመልሱልሃል፤ እንዲህም ይሉሃል፤ “አንተም እንደ እኛ ደከምህ፤ እንደ እኛም ሆንህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም ይሉታል፥ ‘አንተም ደግሞ እንደኛ ደካማ ሆንክ! ከእኛም እንደ አንዱ ሆንክ
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵላቶም ከዓ ‘ንስኻውንዶ ኸማና ደኺምካ! ንስኻኸ ንኣናዶ መሲልካ!
Amharic Tigrinya 2011 ኲላቶም ከኣ፡ ንስኻውንዶ ኸማና ሐሚቕካ ንስኻኸ ንኣናዶ መሲልካ ኢሎም ኪመልሱልካ እዮም።