Isaiah 14:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵላቶም ኪዛረቡኹምን ኪብሉኹምን፡ ንስኻትኩምከ ከማናዶ ድኹም ኮይንኩም፧ ከማና ዲኻ ኮይንካ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ ሁሉ፦ አንተ ደግሞ እንደ እኛ ተይዘሃል፤ እንደ እኛም ተቈጥረሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህ ሁሉ። አንተ ደግሞ እንደ እኛ ደክመሃልን? እኛንስ መስለሃልን? ጌጥህና የበገናህ ድምፅ ወደ ሲኦል ወረደ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ ሁሉ፦ አንተ ደግሞ እንደ እኛ ደክመሃልን? እኛንስ መስለሃልን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኡባይካ ሀዋዳን ያጋና፤ ‘ሄኮ ኔንካ ኑዋዳን፥ ዎልቃ ያዳ፤ ኔንካ ኑ ማላ ግዳዳ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu ubbaykka hawaadan yaagana; ‹Hekko neenikka nuwaadan, wolk'k'aa d'ayaadda; neenikka nu mala gidaadda! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti nees, ‹Nekka nu mala daaburadasa; nu malakka gidadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኔስ፥ ‹ኔካ ኑ ማላ ዳቡራዳሳ፤ ኑ ማላካ ጊዳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኡባይ ሀይሳዳ ያጋና። “ሄኮ ነካ ኑዳ ዎልቃ ያዳሳ፤ ኑ መላ ግዳዳሳ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ubbay haysada yaagana. “Heko neka nuuda wolqa dhayadasa; nu mela gidadasa.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱ ሁሉ ይመልሱልሃል፤ እንዲህም ይሉሃል፤ “አንተም እንደ እኛ ደከምህ፤ እንደ እኛም ሆንህ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህም ይሉታል፥ ‘አንተም ደግሞ እንደኛ ደካማ ሆንክ! ከእኛም እንደ አንዱ ሆንክ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵላቶም ከዓ ‘ንስኻውንዶ ኸማና ደኺምካ! ንስኻኸ ንኣናዶ መሲልካ! |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲላቶም ከኣ፡ ንስኻውንዶ ኸማና ሐሚቕካ ንስኻኸ ንኣናዶ መሲልካ ኢሎም ኪመልሱልካ እዮም። |