Isaiah 14:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንያእቆብ ኪምሕረሉ እዩ፣ ሕጂ እውን ንእስራኤል ኪሐርዮምን ኣብ ምድሮም ኪነብሩን እዩ። እቶም ጓኖት ድማ ክጽንበሩዎም እዮም፡ ምስ ቤት ያእቆብ ድማ ክጣበቑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ያዕ​ቆ​ብን ይም​ረ​ዋል፤ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ደግሞ ይመ​ር​ጠ​ዋል፤ በሀ​ገ​ራ​ቸ​ውም ያር​ፋሉ፤ መጻ​ተ​ኞ​ችም ከእ​ነ​ርሱ ጋር አንድ ይሆ​ናሉ፤ ከያ​ዕ​ቆ​ብም ቤት ጋር ይጨ​መ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ያዕቆብን ይምረዋል፥ እስራኤልንም ደግሞ ይመርጠዋል፥ በአገራቸውም ያኖራቸዋል፤ መጻተኛም ከእርሱ ጋር ይተባበራል፥ ከያዕቆብም ቤት ጋር ይጣበቃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ግን ያዕቆብን ይምረዋል፥ እስራኤልንም ደግሞ ይመርጠዋል፥ በአገራቸውም ያኖራቸዋል፤ መጻተኛም ከእርሱ ጋር ይተባበራል፥ ከያዕቆብም ቤት ጋር ይተሳሰራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳዉ ቃረታና፤ እስራኤልያካ ዛረደ ዶራና። ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ቡዞ ጋድያን ዎና፤ እማቱ ዪደ ኡንቱንቱና ጋከቲደ፥ እስራኤልያ አሳና እትፐ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Israa'eeliyaa asaw k'arettana; Israa'eeliyaakka zaaretsiide doorana. Unttuntta unttunttu buzo gadiyaan wotsana; imatsatuu yiide unttunttunna gakettiide, Israa'eeliyaa asaana ittippe de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Yaaqoobes nam7anththo qadhettana; Isra7eelekka zaareththidi doorana. Istta istta biittan woththana; imaththati yiidi Yaaqoobeso asaara walakettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ያቆቤስ ናምኣን ቃታና፤ ኢስራኤሌካ ዛሬዲ ዶራና። ኢስታ ኢስታ ቢታን ዎና፤ ኢማቲ ዪዲ ያቆቤሶ ኣሳራ ዋላኬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ያይቆባስ ቃታና፤ እስራኤለ ዛሪድ ዶራና፤ ኤንታ፥ ኤንታ ቡዞ ቢታን ዎና። በታንቾት ኤንታራ እስፋና፥ ያይቆባ ሶ አሳራ ኦይከታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Yayqoobas qadhetana; Isra7eele zaaridi doorana; enta, enta buzo biittan wothana. Betanchoti entara issifana, Yayqooba soo asaara oyketana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ለያዕቆብ ይራራለታል፤ እስራኤልን እንደ ገና ይመርጠዋል፤ በራሳቸውም አገር ያኖራቸዋል። መጻተኞች አብረዋቸው ይኖራሉ፤ ከያዕቆብም ቤት ጋር ይተባበራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ለሕዝቡ ለእስራኤል እንደገና ምሕረትን ያደርጋል፤ የራሱ ወገኖችም አድርጎ ይመርጣቸዋል፤ እንደገናም በአገራቸው እንዲኖሩ ይፈቅድላቸዋል፤ መጻተኞችም እንኳ መጥተው ከእነርሱ ጋር ተስማምተው አብረው ይኖራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንያእቆብ ክምሕሮ እዩ፤ ንእስራኤል ድማ ኽሓርዮ እዩ። ኣብ ሃገሮም ከዓ ኸንብሮም እዩ፤ ጓኖት ከዓ ምስኡ ኽሕወሱ እዮም፤ ኣብ ቤት ያእቆብውን ክለግቡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንያእቆብ ኪምሕሮ እዩ እሞ፡ ከም ብሓድሽ ንእስራኤል ኪሐርዮም፡ ኣብ ሃገሮም ድማ ኬቚሞም እዩ። ማእከላይ ዓሌት ኪጽምበርዎም፡ ኣብ ቤት ያእቆብውን ኪለግቡ እዮም።