Isaiah 14:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንያእቆብ ኪምሕረሉ እዩ፣ ሕጂ እውን ንእስራኤል ኪሐርዮምን ኣብ ምድሮም ኪነብሩን እዩ። እቶም ጓኖት ድማ ክጽንበሩዎም እዮም፡ ምስ ቤት ያእቆብ ድማ ክጣበቑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ያዕቆብን ይምረዋል፤ እስራኤልንም ደግሞ ይመርጠዋል፤ በሀገራቸውም ያርፋሉ፤ መጻተኞችም ከእነርሱ ጋር አንድ ይሆናሉ፤ ከያዕቆብም ቤት ጋር ይጨመራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ያዕቆብን ይምረዋል፥ እስራኤልንም ደግሞ ይመርጠዋል፥ በአገራቸውም ያኖራቸዋል፤ መጻተኛም ከእርሱ ጋር ይተባበራል፥ ከያዕቆብም ቤት ጋር ይጣበቃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ግን ያዕቆብን ይምረዋል፥ እስራኤልንም ደግሞ ይመርጠዋል፥ በአገራቸውም ያኖራቸዋል፤ መጻተኛም ከእርሱ ጋር ይተባበራል፥ ከያዕቆብም ቤት ጋር ይተሳሰራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳዉ ቃረታና፤ እስራኤልያካ ዛረደ ዶራና። ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ቡዞ ጋድያን ዎና፤ እማቱ ዪደ ኡንቱንቱና ጋከቲደ፥ እስራኤልያ አሳና እትፐ ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Israa'eeliyaa asaw k'arettana; Israa'eeliyaakka zaaretsiide doorana. Unttuntta unttunttu buzo gadiyaan wotsana; imatsatuu yiide unttunttunna gakettiide, Israa'eeliyaa asaana ittippe de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Yaaqoobes nam7anththo qadhettana; Isra7eelekka zaareththidi doorana. Istta istta biittan woththana; imaththati yiidi Yaaqoobeso asaara walakettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ያቆቤስ ናምኣን ቃታና፤ ኢስራኤሌካ ዛሬዲ ዶራና። ኢስታ ኢስታ ቢታን ዎና፤ ኢማቲ ዪዲ ያቆቤሶ ኣሳራ ዋላኬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ያይቆባስ ቃታና፤ እስራኤለ ዛሪድ ዶራና፤ ኤንታ፥ ኤንታ ቡዞ ቢታን ዎና። በታንቾት ኤንታራ እስፋና፥ ያይቆባ ሶ አሳራ ኦይከታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Yayqoobas qadhetana; Isra7eele zaaridi doorana; enta, enta buzo biittan wothana. Betanchoti entara issifana, Yayqooba soo asaara oyketana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ለያዕቆብ ይራራለታል፤ እስራኤልን እንደ ገና ይመርጠዋል፤ በራሳቸውም አገር ያኖራቸዋል። መጻተኞች አብረዋቸው ይኖራሉ፤ ከያዕቆብም ቤት ጋር ይተባበራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ለሕዝቡ ለእስራኤል እንደገና ምሕረትን ያደርጋል፤ የራሱ ወገኖችም አድርጎ ይመርጣቸዋል፤ እንደገናም በአገራቸው እንዲኖሩ ይፈቅድላቸዋል፤ መጻተኞችም እንኳ መጥተው ከእነርሱ ጋር ተስማምተው አብረው ይኖራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንያእቆብ ክምሕሮ እዩ፤ ንእስራኤል ድማ ኽሓርዮ እዩ። ኣብ ሃገሮም ከዓ ኸንብሮም እዩ፤ ጓኖት ከዓ ምስኡ ኽሕወሱ እዮም፤ ኣብ ቤት ያእቆብውን ክለግቡ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንያእቆብ ኪምሕሮ እዩ እሞ፡ ከም ብሓድሽ ንእስራኤል ኪሐርዮም፡ ኣብ ሃገሮም ድማ ኬቚሞም እዩ። ማእከላይ ዓሌት ኪጽምበርዎም፡ ኣብ ቤት ያእቆብውን ኪለግቡ እዮም። |