Isaiah 13:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ መዓልቲ እግዚኣብሄር፡ ነታ ምድሪ በረኻ ኽትገብራ፡ ብጭካነን ብብርቱዕን ቍጥዓን ትመጽእ ኣላ። ንሓጥኣላቱ ድማ ካብኣ ከጥፍኦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ ምድ​ሪ​ቱን ባድማ ሊያ​ደ​ርግ፥ ኀጢ​አ​ተ​ኞ​ች​ዋ​ንም ከእ​ር​ስዋ ዘንድ ሊያ​ጠፋ በመ​ዓ​ትና በጽኑ ቍጣ ተሞ​ልቶ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቀን ይመ​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ምድሪቱን ባድማ ሊያደርግ፥ ኃጢአተኞችዋንም ከእርስዋ ዘንድ ሊያጠፋ ጨካኝ ሆኖ በመዓትና በጽኑ ቍጣ ተሞልቶ የእግዚአብሔር ቀን ይመጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፤ የእግዚአብሔር ቀን ጨካኝ ነው፤ ምድርን ባድማ ሊያደርጋት፤ በውስጧም ያሉትን ኀጢአተኞች ሊያጠፋ፤ ከመዓትና ከብርቱ ቁጣ ጋር ይመጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፤ መቀ ኢሲደ፥ ይሉዋንነ ሱሎ ሀንቁዋን ጋድያ መላ ከሳናዉነ አን ደእያ ናጋራንቻቱዋ ይሳናዉ፥ መና ጎዳ ጋላሳይ ዬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite; mek'etsaa iisiide, yiluwaaninne suulo hank'k'uwaan gadiyaa mela kessanawunne aan de'iyaa nagaranchchatuwaa d'ayissanaw, Med'inaa Godaa gallassay yee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7ite GODAA gallassay menxe iita; biitta mela ashshanaas izin diza nagaranchchata dhayssanaas bashsharanne gita hanqora yaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኢቴ ጎዳ ጋላሳይ ሜንጼ ኢታ፤ ቢታ ሜላ ኣሻናስ ኢዚን ዲዛ ናጋራንቻታ ይሳናስ ባሻራኔ ጊታ ሃንቆራ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ ቢታ ባይሳ ከሳናዉነ እያን ደእያ ናጋራንቾታ ይሳናዉ ይሎንነ ሱልዳ ሀንቆን ጎዳ ጋላሳይ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko biitta baysa kessanawunne iyan de7iya nagaranchota dhaysanaw yiloninne suullida hanqon Godaa gallasay yaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ የእግዚአብሔር ቀን ጨካኝ ነው፤ ምድርን ባድማ ሊያደርጋት፣ በውስጧም ያሉትን ኀጢአተኞች ሊያጠፋ፣ ከመዓትና ከብርቱ ቍጣ ጋር ይመጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ የእግዚአብሔር ቀን ቀርቦአል፤ የእግዚአብሔር ቊጣና መዓት የሚፈጸምበት ያ ቀን እጅግ አስፈሪ ነው፤ በዚያን ጊዜ በእርስዋ የሚኖረው ኃጢአተኛ ሕዝብ ስለሚደመሰስ ምድሪቱ ባድማ ትሆናለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እኒሃ መዓልቲ እግዚኣብሄር፥ ምስ መዓትን ብርቱዕ ቍጥዓን ናህርን መሰክሒት ኮይና ትመፅእ ኣላ። ንምድሪ ኽተባድማ፥ ነቶም ኣብኣተን ዝነብሩ ሓጥኣን ድማ ኽተጥፍኦም እያ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሃ፡ መዓልቲ እግዚኣብሄር ንምድሪ ኸተባድማ፡ ነቶም ኣብኣ ዚነብሩ ሓጥኣን ድማ ከተብርሶም፡ ብቚጥዓን ብርሱን ነድርን መሰክሒት ኰይና ትመጽእ ኣላ።