Isaiah 13:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ መዓልቲ እግዚኣብሄር፡ ነታ ምድሪ በረኻ ኽትገብራ፡ ብጭካነን ብብርቱዕን ቍጥዓን ትመጽእ ኣላ። ንሓጥኣላቱ ድማ ካብኣ ከጥፍኦም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ ምድሪቱን ባድማ ሊያደርግ፥ ኀጢአተኞችዋንም ከእርስዋ ዘንድ ሊያጠፋ በመዓትና በጽኑ ቍጣ ተሞልቶ የእግዚአብሔር ቀን ይመጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ምድሪቱን ባድማ ሊያደርግ፥ ኃጢአተኞችዋንም ከእርስዋ ዘንድ ሊያጠፋ ጨካኝ ሆኖ በመዓትና በጽኑ ቍጣ ተሞልቶ የእግዚአብሔር ቀን ይመጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፤ የእግዚአብሔር ቀን ጨካኝ ነው፤ ምድርን ባድማ ሊያደርጋት፤ በውስጧም ያሉትን ኀጢአተኞች ሊያጠፋ፤ ከመዓትና ከብርቱ ቁጣ ጋር ይመጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፤ መቀ ኢሲደ፥ ይሉዋንነ ሱሎ ሀንቁዋን ጋድያ መላ ከሳናዉነ አን ደእያ ናጋራንቻቱዋ ይሳናዉ፥ መና ጎዳ ጋላሳይ ዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite; mek'etsaa iisiide, yiluwaaninne suulo hank'k'uwaan gadiyaa mela kessanawunne aan de'iyaa nagaranchchatuwaa d'ayissanaw, Med'inaa Godaa gallassay yee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7ite GODAA gallassay menxe iita; biitta mela ashshanaas izin diza nagaranchchata dhayssanaas bashsharanne gita hanqora yaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኢቴ ጎዳ ጋላሳይ ሜንጼ ኢታ፤ ቢታ ሜላ ኣሻናስ ኢዚን ዲዛ ናጋራንቻታ ይሳናስ ባሻራኔ ጊታ ሃንቆራ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ ቢታ ባይሳ ከሳናዉነ እያን ደእያ ናጋራንቾታ ይሳናዉ ይሎንነ ሱልዳ ሀንቆን ጎዳ ጋላሳይ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko biitta baysa kessanawunne iyan de7iya nagaranchota dhaysanaw yiloninne suullida hanqon Godaa gallasay yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ የእግዚአብሔር ቀን ጨካኝ ነው፤ ምድርን ባድማ ሊያደርጋት፣ በውስጧም ያሉትን ኀጢአተኞች ሊያጠፋ፣ ከመዓትና ከብርቱ ቍጣ ጋር ይመጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ የእግዚአብሔር ቀን ቀርቦአል፤ የእግዚአብሔር ቊጣና መዓት የሚፈጸምበት ያ ቀን እጅግ አስፈሪ ነው፤ በዚያን ጊዜ በእርስዋ የሚኖረው ኃጢአተኛ ሕዝብ ስለሚደመሰስ ምድሪቱ ባድማ ትሆናለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እኒሃ መዓልቲ እግዚኣብሄር፥ ምስ መዓትን ብርቱዕ ቍጥዓን ናህርን መሰክሒት ኮይና ትመፅእ ኣላ። ንምድሪ ኽተባድማ፥ ነቶም ኣብኣተን ዝነብሩ ሓጥኣን ድማ ኽተጥፍኦም እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሃ፡ መዓልቲ እግዚኣብሄር ንምድሪ ኸተባድማ፡ ነቶም ኣብኣ ዚነብሩ ሓጥኣን ድማ ከተብርሶም፡ ብቚጥዓን ብርሱን ነድርን መሰክሒት ኰይና ትመጽእ ኣላ። |