Isaiah 13:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ርሑቕ ሃገር፡ ካብ ወሰን ሰማይ፡ እወ፡ እግዚኣብሄርን ኣጽዋር ቍጥዓኡን፡ ንብዘላ እታ ምድሪ ኼጥፍእዋ ይመጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርና የቍጣው ሠራዊት ዓለምን ያጠፉአት ዘንድ ከሩቅ ሀገር ከሰማይ ዳርቻ ይመጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርና የቍጣው የጦር ዕቃ ምድርን ሁሉ ያጠፉአት ዘንድ ከሩቅ አገር ከሰማይ ዳርቻ ይመጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታና የቁጣው ጦር መሣሪያ፤ ምድሪቱን በሙሉ ለማጥፋት፤ ከሩቅ አገር፤ ከሰማያትም ዳርቻ መጥተዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይነ እ ባረ ሀንቁዋ ፖልሳናዉ ጎኤትያ ሚሻቱ ቢታ ኡባ ይሳናዉ፥ ሃኮ ጋድያፐ፥ ሳሎቱዋ ጋጻፐ ዪኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaynne I bare hank'k'uwaa polissanaw go'ettiyaa miishshatuu biittaa ubbaa d'ayissanaw, haako gadiyaappe, salotuwaa gas'aappe yiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAYNNE izi ba hanqo polisanaas go7ettiza miishshati biitta ubbaa dhayssanaas haaho biittafe salota gaxappe yida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይኔ ኢዚ ባ ሃንቆ ፖሊሳናስ ጎኤቲዛ ሚሻቲ ቢታ ኡባ ይሳናስ ሃሆ ቢታፌ ሳሎታ ጋጻፔ ዪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይነ እያ ሀንቆ ኦላ ሚሸይ ቢታ ኡባ ይሳናዉ ሃሆ ቢታፈ፥ ሳሎ ጋፃፐ ዮሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaynne iya hanqo ola miishey biitta ubbaa dhaysanaw haaho biittafe, salo gaxape yoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርና የቍጣው ጦር መሣሪያ፣ ምድሪቱን በሙሉ ለማጥፋት፣ ከሩቅ አገር፣ ከሰማያትም ዳርቻ መጥተዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም በምድር ዳርቻ ከሚገኙ ከሩቅ አገሮች የመጡ ናቸው፤ እግዚአብሔር አገሪቱን በሞላ ለማጥፋት የቊጣ መሣሪያ የሆነ ሠራዊቱን አሰልፎአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄርን ኣፅዋር ቍጥዓኡን ነታ ምድሪ ብምልእታ ኸጥፍኡ ኻብ ወሰን ሰማይን ካብ ርሑቕ ሃገርን ክመፁ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄርን ኣጽዋር ኲራኡን፡ ንዂላ ምድሪ ምእንቲ ኼጥፍኡስ፡ ካብ ርሑቕ ሃገር፡ ካብ ወሰን ሰማይ ይመጹ። |