Isaiah 13:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጫውጫው ብዙሓት ኣብ ኣኽራን፡ ከም ዓበይቲ ህዝቢ። ዕግርግር መንግስታት ኣህዛብ ተኣኪቡ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ንሰራዊት ውግእ ይእክቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተራሮች ላይ እንደ ታላቅ ሕዝብ ድምፅ የሆነ የብዙ ሰው ድምፅ አለ። የተሰበሰቡ ነገሥታትና የአሕዛብ ድምፅም አለ። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ተዋጊዎች አሕዛብ ይመጡ ዘንድ አዘዘ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተራሮች ላይ እንደ ታላቅ ሕዝብ ድምፅ የሆነ የብዙ ሰው ድምፅ አለ። የከተማቹት የአህዛብ መንግሥታት የውካታ ጫጫታ አለ። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ሠራዊትን ለሰልፍ አሰልፎአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተራሮች ላይ እንደ ብዙ ሕዝብ ድምፅ፤ የሚሰማውን ጩኸት አድምጡ! በመንግሥታትም መካከል፤ እንደ ተጨናነቀ ሕዝብ ድምፅ የሆነውን ውካታ ስሙ! የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ሠራዊቱን ለጦርነት አሰልፎአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጮራ አሳይ ጫቦትያዋዳን፥ ደርያ ሁጲያን ጫቦትያ ዋላሳ ስስተ! ቃይ ካዉተቱ እትፐ ሺቂደ ሻቢረትያ ዋላሳ ስስተ! ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ቶራንቻቱዋ ኦላዉ ሳልፕሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | C'ora Asay c'abbottiyaawaadan, deriyaa huup'iyaan c'abbottiyaa walassaa sisite! K'ay kawutetsatuu ittippe shiik'iide shabbirettiyaa walassaa sisite! Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday tooranchchatuwaa olaw salppissee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daro derey wocamiza mala zumata bolla wocamiza wocamaa siyite! Kawoteththata giddon metottida derey gugumiza gugunththaa siyite! Ubbaafe Wolqqama GODAY olanchchata olas salfisides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሮ ዴሬይ ዎጫሚዛ ማላ ዙማታ ቦላ ዎጫሚዛ ዎጫማ ሲዪቴ! ካዎቴታ ጊዶን ሜቶቲዳ ዴሬይ ጉጉሚዛ ጉጉን ሲዪቴ! ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ኦላንቻታ ኦላስ ሳልፊሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳሮ አሳይ ዎጫመይሳዳ ደርያ ሁጵያን ደእያ ዎጫማ ስእተ! ቃስ ካዎተት እስፈ ሺቅድ ፓላምያ ፓላማ ስእተ! ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ኦላንቾታ ኦላስ ጊግስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daro asay wocameysada deriya huuphiyan de7iya wocamaa si7ite! Qassi kawotethati issife shiiqidi palamiya palama si7ite! Ubbaafe Wolqaama Goday olanchota olas giigisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተራሮች ላይ እንደ ብዙ ሕዝብ ድምፅ የሚሰማውን ጩኸት አድምጡ፤ በመንግሥታትም መካከል፣ እንደ ተጨናነቀ ሕዝብ ድምፅ የሆነውን ውካታ ስሙ! የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ሰራዊቱን ለጦርነት አሰልፏል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተራሮች ላይ የሚሰማውን ጩኸት አድምጡ፤ ይህም ጩኸት በአንድነት የተሰበሰቡ የብዙ ሕዝብ መንግሥታት ሁካታ ነው፤ የሠራዊት አምላክ ሠራዊቱን ለጦርነት እያዘጋጀ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድምፂ ወኻዕታ፥ ከም ብዙሕ ህዝቢ ኣብ እምባታት ኣሎ፤ ድምፂ እቶም እኩባት መንግስታት ኣህዛብ ይሃምም ኣሎ። እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፥ ነቶም ሰራዊት ክስለፉ ይእዝዞም ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድምጺ ወኻዕታ ኸም ናይ ዓብዪ ህዝቢ ኣብ ኣኽራን ኣሎ። ድምጺ እቶም እኩባት መንግስትታት ኣህዛብ ንሰራዊት ኪስለፉ ይእዝዞም ኣሎ። |