Isaiah 13:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብቲ በሪኽ ከረን ሰንደቕ ዕላማ ኣልዕሉ፡ ድምጺ ኣልዕሉሎም፡ ኢድ ጨፍጨፍ፡ ናብ ደጌታት መኳንንቲ ምእንቲ ኺኣትዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድረ በዳ በሆነ ተራራ ላይ ምልክትን አቁሙ፤ ድምፃችሁንም ከፍ አድርጉባቸው፤ አለቆች በእጅ ጥቀሱ። በሮችንም ክፈቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድረ በዳ በሆነ ተራራ ላይ ምልክትን አቁሙ፥ ድምፅንም ከፍ አድርጉባቸው፤ በአለቆችም ደጆች እንዲገቡ በእጅ ጥቀሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተራቈተ ኰረብታ ዐናት ላይ ምልክት ስቀሉ፤ ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ጩኹ፤ በመሳፍንቱም በር እንዲገቡ፤ በእጅ ምልክት ስጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መላ ደርያ ቦላ ባንድራ ኤስተ፤ ህንተ ቃላ ቁ ኦደ፥ ኡንቱንቶ ዋስተ፤ ኡንቱንቱ ካፓቱዋ ፐንግያና ገላና ማላ፥ ዉትተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mela deriyaa bolla banddiraa essite; hintte k'aalaa d'ok'k'u ootsiide, unttunttoo waassite; unttunttu kaappatuwaa penggiyaanna gelana mala, wuttite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | aykkoy baynda mela diza zumbulla bolla malata essite; intte qaala dhoqqu histti waassite; istta shuumeta pengera gelana mala malata bessite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይኮይ ባይንዳ ሜላ ዲዛ ዙምቡላ ቦላ ማላታ ኤሲቴ፤ ኢንቴ ቃላ ቁ ሂስቲ ዋሲቴ፤ ኢስታ ሹሜታ ፔንጌራ ጌላና ማላ ማላታ ቤሲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አይኮይ ባይና ደርያ ቦላ ማላ ኤስድ፥ ህንተ ቃላ ቁ ኦድ ዋስተ፤ ኤንቲ ሀላቃታ ፐንግያራ ገላና መላ ዉትተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aykoy bayna deriya bolla malla essidi, hinte qaala dhoqu oothidi waassite; enti halaqata pengiyara gelana mela wuttite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተራቈተ ኰረብታ ዐናት ላይ ምልክት ስቀሉ፤ ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ጩኹ፤ በመሳፍንቱም በር እንዲገቡ፣ በእጅ ምልክት ስጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምንም ነገር በማይበቅልበት ተራራ ጫፍ ሆናችሁ ምልክት ስጡ፤ ወደ ትዕቢተኞቹ የባቢሎን ገዢዎች ወደሚያስገባው በር እንዲገቡ ትእዛዝ ስጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊ ነዊሕ እምባ፥ ሰንደቕ ዕላማ ትኸሉ። ነቶም ሰራዊት ዓው ኢልኩም ኣድምፁሎም፤ ኣሕሉቕ ብበሪ ምእንቲ ኽኣትዉ ብኢድኩም ኣመልክቱሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰንደቕ ዕላማ ኣብ ነዊሕ ከረን ትኸሉ፡ ዓው ኢልኩም ኣድህዩሎም፡ ብደገ መሳፍንቲ ኺኣትው ኸኣ ብኢድ ኣመልክቱ። |