Isaiah 13:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም እተሰጐገት ሻምብቆን ከም ሓንቲ ማንም ዘይልዓላ በጊዕን ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የተ​ረ​ፉ​ትም ሁሉ እንደ ተባ​ረረ ሚዳቋ፥ እንደ ባዘነ በግም ይሆ​ናሉ። የሚ​ሰ​በ​ስ​ባ​ቸ​ውም የለም፤ እን​ዲ​ሁም ሰው ሁሉ ወደ ወገኑ ይመ​ለ​ሳል፤ ሁሉም ሰው ወደ ሀገሩ ይሸ​ሻል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደ ተባረረም ሚዳቋ፥ ማንም እንደማይሰበስበው እንደ በግ መንጋ፥ ሰው ሁሉ ወደ ወገኑ ይመለሳል፥ ሁሉም ወደ አገሩ ይሸሻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደሚታደን ሚዳቋ፤ እረኛም እንደሌለው የበግ መንጋ፤ እያንዳንዱ ወደ ወገኑ ይመለሳል፤ እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሸሻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሻንካፐ ባቃትያ ጋራዳን፥ ዎይ ሄምያ አሳይ ባይና ዶርሳ ዉድያዳን፥ አሳይ ኡባይ ባረ አሳኮ አሳኮ ስማና፤ ኡባይካ ባረ ቢታ ባቃታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shankkaappe bak'atiyaa gaaraadan, woy heemmiyaa Asay bayinna dorssaa wudiyaadan, Asay ubbay bare asaakko asaakko simmana; ubbaykka bare biittaa bak'atana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Shankkatizaadefe baqatiza genessa mala, heemmizaadey baynda dorsa wude mala, asi ubbay ba asaakko asaakko simmana; issoy issoy ba dere baqatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሻንካቲዛዴፌ ባቃቲዛ ጌኔሳ ማላ፥ ሄሚዛዴይ ባይንዳ ዶርሳ ዉዴ ማላ፥ ኣሲ ኡባይ ባ ኣሳኮ ኣሳኮ ሲማና፤ ኢሶይ ኢሶይ ባ ዴሬ ባቃታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሻንካፈ ባቃትያ ጋራዳ ዎይኮ ሄምያ አስ ባይና ዶርሳ ዉደዳ አስ ኡባይ ባ አሳኮ ስማና፤ ኡባይ ባ ቢታ ባቃታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shankafe baqatiya gaarada woyko heemmiya asi bayna dorsa wudeda asi ubbay ba asaako simmana; ubbay ba biitta baqatana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደሚታደን ሚዳቋ፣ እረኛም እንደሌለው የበግ መንጋ፣ እያንዳንዱ ወደ ወገኑ ይመለሳል፣ እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሸሻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አዳኝ እንዳባረረው አጋዘንና ጠባቂ እንደሌለው የበግ መንጋ ይባዝን የነበረው እያንዳንዱ ሰው ወደ ወገኖቹ ይመለሳል፤ ወደ አገሩም ይሸሻል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም እትህደን መይዳቝን፥ ጓሳ ኸም ዘይብለን መጓሰን ኮይኖም፥ ነፍሲ ወከፍ ነናብ ህዝቦም ክምለሱ፥ ነናብ ሃገሮምውን ክሃድሙ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ከኣ እዩ፡ ከም እተሀድነት እራብን፡ ኣካቢ ኸም ዜብሉ መጓሰን ኰይኖም፡ ነፍሲ ወከፍ ናብ ሄህዝቡ ኺምለስ፡ ነፍሲ ወከፍ ናብ ሃሃገሩ ኺሀድም እይ።