Isaiah 13:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም እተሰጐገት ሻምብቆን ከም ሓንቲ ማንም ዘይልዓላ በጊዕን ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የተረፉትም ሁሉ እንደ ተባረረ ሚዳቋ፥ እንደ ባዘነ በግም ይሆናሉ። የሚሰበስባቸውም የለም፤ እንዲሁም ሰው ሁሉ ወደ ወገኑ ይመለሳል፤ ሁሉም ሰው ወደ ሀገሩ ይሸሻል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ ተባረረም ሚዳቋ፥ ማንም እንደማይሰበስበው እንደ በግ መንጋ፥ ሰው ሁሉ ወደ ወገኑ ይመለሳል፥ ሁሉም ወደ አገሩ ይሸሻል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደሚታደን ሚዳቋ፤ እረኛም እንደሌለው የበግ መንጋ፤ እያንዳንዱ ወደ ወገኑ ይመለሳል፤ እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሸሻል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሻንካፐ ባቃትያ ጋራዳን፥ ዎይ ሄምያ አሳይ ባይና ዶርሳ ዉድያዳን፥ አሳይ ኡባይ ባረ አሳኮ አሳኮ ስማና፤ ኡባይካ ባረ ቢታ ባቃታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shankkaappe bak'atiyaa gaaraadan, woy heemmiyaa Asay bayinna dorssaa wudiyaadan, Asay ubbay bare asaakko asaakko simmana; ubbaykka bare biittaa bak'atana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shankkatizaadefe baqatiza genessa mala, heemmizaadey baynda dorsa wude mala, asi ubbay ba asaakko asaakko simmana; issoy issoy ba dere baqatana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሻንካቲዛዴፌ ባቃቲዛ ጌኔሳ ማላ፥ ሄሚዛዴይ ባይንዳ ዶርሳ ዉዴ ማላ፥ ኣሲ ኡባይ ባ ኣሳኮ ኣሳኮ ሲማና፤ ኢሶይ ኢሶይ ባ ዴሬ ባቃታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሻንካፈ ባቃትያ ጋራዳ ዎይኮ ሄምያ አስ ባይና ዶርሳ ዉደዳ አስ ኡባይ ባ አሳኮ ስማና፤ ኡባይ ባ ቢታ ባቃታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shankafe baqatiya gaarada woyko heemmiya asi bayna dorsa wudeda asi ubbay ba asaako simmana; ubbay ba biitta baqatana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደሚታደን ሚዳቋ፣ እረኛም እንደሌለው የበግ መንጋ፣ እያንዳንዱ ወደ ወገኑ ይመለሳል፣ እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሸሻል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አዳኝ እንዳባረረው አጋዘንና ጠባቂ እንደሌለው የበግ መንጋ ይባዝን የነበረው እያንዳንዱ ሰው ወደ ወገኖቹ ይመለሳል፤ ወደ አገሩም ይሸሻል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም እትህደን መይዳቝን፥ ጓሳ ኸም ዘይብለን መጓሰን ኮይኖም፥ ነፍሲ ወከፍ ነናብ ህዝቦም ክምለሱ፥ ነናብ ሃገሮምውን ክሃድሙ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ከኣ እዩ፡ ከም እተሀድነት እራብን፡ ኣካቢ ኸም ዜብሉ መጓሰን ኰይኖም፡ ነፍሲ ወከፍ ናብ ሄህዝቡ ኺምለስ፡ ነፍሲ ወከፍ ናብ ሃሃገሩ ኺሀድም እይ። |