Isaiah 13:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከዋኽብቲ ሰማይን ከዋኽብታቱን ብርሃኖም ኣይኪህቡን እዮም፣ ጸሓይ ምስ በረቐት ክትጽልምት እያ፣ ወርሒ ድማ ብርሃና ኣይክትበርህን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሰ​ማ​ይም ከዋ​ክ​ብ​ትና ኦሪ​ዎን፥ የሰ​ማይ ሠራ​ዊ​ትም ሁሉ ብር​ሃ​ና​ቸ​ውን አይ​ሰ​ጡም፤ ፀሐ​ይም በወ​ጣች ጊዜ ትጨ​ል​ማ​ለች፤ ጨረ​ቃም በብ​ር​ሃኑ አያ​በ​ራም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰማይም ከዋክብትና ሠራዊቱ ብርሃናቸውን አይሰጡም፥ ፀሐይም በወጣች ጊዜ ትጨልማለች፥ ጨረቃም በብርሃኑ አያበራም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰማይ ከዋክብትና ሠራዊታቸው፤ ብርሃን አይሰጡም፤ ፀሓይ ገና ከመውጣቷ ትጨልማለች፤ ጨረቃም ብርሃኗን አትሰጥም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳሉዋ ጾልንተቱነ ጾልንተቱዋ ጭታቱ ባረንቱ ፖኡዋ እመናን እጻና፤ አዋ አይፊ ዶሊደ ማና፤ አግናይካ ፖኤናን አጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saluwaa s'oolinttetuunne s'oolinttetuwaa c'itatuu barenttu poo'uwaa immennan is's'ana; awa ayfii doliide d'umana; aginayikka poo'ennan aggana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Salo xoolinttetinne istta butteti poo7o immettenna; arshey buro mokkida mala dhumana; aginaykka ba poo7o immuku.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሎ ጾሊንቴቲኔ ኢስታ ቡቴቲ ፖኦ ኢሜቴና፤ ኣርሼይ ቡሮ ሞኪዳ ማላ ማና፤ ኣጊናይካ ባ ፖኦ ኢሙኩ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሎ ፆልንቶትነ ፆልንቶ ኮጨት ባንታ ፖኡዋ ድጋና፤ ዶልያ አዋይ ማና፤ አጌናይካ ባ ፖኡዋ እመና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Salo xoolintotinne xoolinto koceti banta poo7uwa diggana; doliya away dhumana; ageenayka ba poo7uwa immenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰማይ ከዋክብትና ሰራዊታቸው፣ ብርሃን አይሰጡም፤ ፀሓይ ገና ከመውጣቷ ትጨልማለች፤ ጨረቃም ብርሃኗን አትሰጥም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እያንዳንዱ ኮከብና የከዋክብት ክምችቱ ብርሃን መስጠቱን ያቆማል፤ የንጋት ፀሐይ ገና ከመውጣትዋ ትጨልማለች፤ ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከዋኽብቲ ሰማይን ሰራዊቶምን፥ ብርሃኖም ኣይህቡን እዮም፤ ፀሓይ ክትበርቕ እንተላ ኽትፅልምት እያ፤ ወርሒ ኸዓ ብርሃና ኣይትህብን እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ከዋኽብትን ብርሃኖም ኣይኬብርሁን እዮም፡ ጸሓይ ክትበርቕ ከላ ኽትጽልምት እያ፡ ወርሒ ኸኣ ብርሃና ኣይከተብርህን እያ።