Isaiah 13:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ዝረኣዮ ጾር ባቤል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ በባቢሎን ላይ ያየው ራእይ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ያየው ስለ ባቢሎን የተንገረ ሸክም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ስለ ባቢሎን ያየው ትንቢት፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሞጻ ናኣ ኢስያሳ ዉ ጾሳይ ባብሎነዋ ቆንጭስና በኤዳዌ ሀዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Amoos'a na'aa Isiyaasaw S'oossay Baabloonewaa k'onc'c'issina be'eeddawe hawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amoxe naa Isayaasas GODAY Baabiloone gishshas qonccisiin izi be7idayssi hayssafe kaallizayssa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሞጼ ና ኢሳያሳስ ጎዳይ ባቢሎኔ ጊሻስ ቆንጪሲን ኢዚ ቤኢዳይሲ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሞፀ ናአይ፥ እሳያስ ጎዳይ ባብሎነባ ቆንጭስን በእዳይስ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Amoxe na7ay, Isayaasi Goday Babilooneba qoncisin be7idaysi haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ስለ ባቢሎን ያየው ንግር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ እግዚአብሔር ገልጦለት ስለ ባቢሎን የተናገረው የትንቢት ቃል ይህ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅ ብዛዕባ ባቢሎን ዝረአዮ ፆር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ብዛዕባ በቢሎን ዝረኣዮ ጾር። |