Isaiah 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ተቐማጢ ጽዮን፡ እቲ ኣብ ማእከልኩም ዘሎ ናይ እስራኤል ቅዱስ ዓብዪ እዩ እሞ፡ ጨድርን ተሓጐሱን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ፥ ደስ ይበልሽ፤ ሐሤትም አድርጊ፤ የእስራኤል ቅዱስ በመካከልሽ ከፍ ከፍ ብሎአልና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንቺ በጽዮን የምትኖሪ ሆይ፥ የእስራኤል ቅዱስ በመካከልሽ ከፍ ከፍ ብሎአልና ደስ ይበልሽ እልልም በዪ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጽዮን ሕዝብ ሆይ፤ እልል በሉ፤ በደስታም ዘምሩ፤ በመካከላችሁ ያለው የእስራኤል ቅዱስ ታላቅ ነውና።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ጌሻይ ህንተ ግዶን ቁ ቁ ጌዳ ድራዉ፥ ህንተኖ፥ ጽዮነን ደእያዋንቶ፥ ሆምቦጭተ! ናሸቻዉ የጽተ!” ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Geeshshay hintte giddon d'ok'k'u d'ok'k'u geedda diraw, hinttenoo, S'iyoonen de'iyaawanttoo, hombboc'ite! nashshechchaw yes's'ite!» yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte giddon diza Isra7eele Geeshshay gita gidida gishshas Xiyoone asawu ilili giite; ufayssankka yexxite» gaandeta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ጊዶን ዲዛ ኢስራኤሌ ጌሻይ ጊታ ጊዲዳ ጊሻስ ጺዮኔ ኣሳዉ ኢሊሊ ጊቴ፤ ኡፋይሳንካ ዬጺቴ» ጋንዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ጌሻይ ህንተ ግዶን ግታ ግድያ ግሾ፥ ፅዮነ አሳዉ፥ እልልተ፥ ኡፋይሳን የፅተ!” ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele Geeshshay hinte giddon gita gidiya gisho, Xiyoone asaw, ililite, ufaysan yexite!” yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጽዮን ሕዝብ ሆይ፤ እልል በሉ፤ በደስታም ዘምሩ፤ በመካከላችሁ ያለው የእስራኤል ቅዱስ ታላቅ ነውና።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእናንተ መካከል ያለው የእስራኤል ቅዱስ ታላቅ ስለ ሆነ በጽዮን የምትኖሩ ሁሉ ‘እልል’ በሉ!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቲ ኣብ ፅዮን እትነብሪ፥ ናይ እስራኤል ቅዱስ፥ ኣብ ማእኸልኪ ልዕል ልዕል ኢሉ እዩ እሞ፥ ተሓጐሲ፤ ዕልልውን በሊ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቲ ኣብ ጽዮን እትነብሪ፡ ናይ እስራኤል ቅዱስ ኣብ ማእከልኪ ዓብዪ እዩ እሞ፡ ተሐጐስን እልል በልን። |