Isaiah 12:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ተቐማጢ ጽዮን፡ እቲ ኣብ ማእከልኩም ዘሎ ናይ እስራኤል ቅዱስ ዓብዪ እዩ እሞ፡ ጨድርን ተሓጐሱን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንቺ የጽ​ዮን ልጅ ሆይ፥ ደስ ይበ​ልሽ፤ ሐሤ​ትም አድ​ርጊ፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ቅዱስ በመ​ካ​ከ​ልሽ ከፍ ከፍ ብሎ​አ​ልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንቺ በጽዮን የምትኖሪ ሆይ፥ የእስራኤል ቅዱስ በመካከልሽ ከፍ ከፍ ብሎአልና ደስ ይበልሽ እልልም በዪ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጽዮን ሕዝብ ሆይ፤ እልል በሉ፤ በደስታም ዘምሩ፤ በመካከላችሁ ያለው የእስራኤል ቅዱስ ታላቅ ነውና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ጌሻይ ህንተ ግዶን ቁ ቁ ጌዳ ድራዉ፥ ህንተኖ፥ ጽዮነን ደእያዋንቶ፥ ሆምቦጭተ! ናሸቻዉ የጽተ!” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Geeshshay hintte giddon d'ok'k'u d'ok'k'u geedda diraw, hinttenoo, S'iyoonen de'iyaawanttoo, hombboc'ite! nashshechchaw yes's'ite!» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte giddon diza Isra7eele Geeshshay gita gidida gishshas Xiyoone asawu ilili giite; ufayssankka yexxite» gaandeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ጊዶን ዲዛ ኢስራኤሌ ጌሻይ ጊታ ጊዲዳ ጊሻስ ጺዮኔ ኣሳዉ ኢሊሊ ጊቴ፤ ኡፋይሳንካ ዬጺቴ» ጋንዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ጌሻይ ህንተ ግዶን ግታ ግድያ ግሾ፥ ፅዮነ አሳዉ፥ እልልተ፥ ኡፋይሳን የፅተ!” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele Geeshshay hinte giddon gita gidiya gisho, Xiyoone asaw, ililite, ufaysan yexite!” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጽዮን ሕዝብ ሆይ፤ እልል በሉ፤ በደስታም ዘምሩ፤ በመካከላችሁ ያለው የእስራኤል ቅዱስ ታላቅ ነውና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእናንተ መካከል ያለው የእስራኤል ቅዱስ ታላቅ ስለ ሆነ በጽዮን የምትኖሩ ሁሉ ‘እልል’ በሉ!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቲ ኣብ ፅዮን እትነብሪ፥ ናይ እስራኤል ቅዱስ፥ ኣብ ማእኸልኪ ልዕል ልዕል ኢሉ እዩ እሞ፥ ተሓጐሲ፤ ዕልልውን በሊ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣቲ ኣብ ጽዮን እትነብሪ፡ ናይ እስራኤል ቅዱስ ኣብ ማእከልኪ ዓብዪ እዩ እሞ፡ ተሐጐስን እልል በልን።