Isaiah 11:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ማያት ንባሕሪ ዚሽፍኖ ምድሪ ብፍልጠት እግዚኣብሄር ክትመልእ እያ እሞ፡ ዋላ ሓንቲ ጕድኣት ኣይኪገብሩን ወይ ንዅሉ እቲ ቅዱስ ከረን ኣየጥፍእዎን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም አይጐዱትም፤ በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ ማንንም አይጐዱም፤ አያጠፉምም፤ ብዙ ውኃ ባሕርን እንደሚሸፍን ምድር እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ አይጐዱም አያጠፉምም፤ ውኃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ ጉዳት ወይም ጥፋት አያደርሱም፤ ውሃ ባሕርን እንደሚሸፍን፤ ምድር ሁሉ ጌታን በማወቅ ትሞላለችና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ጌሻ ደርያን ኦንነ ቆሄተና፥ ዎይ ባየና፤ አያዉ ጎፐ፥ አባይ ሃን ኩምያዋዳን፥ ሳአይ መና ጎዳ ኤርያዋን ኩማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta geeshsha deriyaan ooninne k'ohettenna, woy bayenna; ayaw gooppe, abbay haatsaan kumiyaawaadan, sa'ay Med'inaa Godaa eriyaawan kumana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geeshshi gidida ta zumaa bolla qohettenna woykko oonikka dhayenna; haaththi abba kumiza mala sa7a ubbay GODAA eron kumana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌሺ ጊዲዳ ታ ዙማ ቦላ ቆሄቴና ዎይኮ ኦኒካ ዬና፤ ሃ ኣባ ኩሚዛ ማላ ሳኣ ኡባይ ጎዳ ኤሮን ኩማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ጌሻ ዙማ ቦላ ኦንካ ቆሄተና ዎይኮ የና። አቢ ሃን ኩመይሳዳ ሳእ ጎዳ ኤሮን ኩማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta geeshsha zumaa bolla oonika qohetenna woyko dhayenna. Abbi haathan kumeysada sa7i Godaa eron kumana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ ጕዳት ወይም ጥፋት አያደርሱም፤ ውሃ ባሕርን እንደሚሸፍን፣ ምድር ሁሉ እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእግዚአብሔር ቅዱስ ተራራ ላይ ምንም ጒዳት አይደርስም፤ ባሕር በውሃ እንደሚሞላ ምድርም እግዚአብሔርን በሚያውቁና በሚያከብሩ ሰዎች ትሞላለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊ እቲ ዝተቐደሰ እምባይ፥ ጕድኣት ወይ ጥፍኣት ኣየብፅሑን፤ ማይ ንባሕሪ ኸም ዝሽፍን፥ ምድሪ ንእግዚኣብሄር ብምፍላጥ፥ ክትመልእ እያ እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ማያት ንመዓሙቚ ባሕሪ ዜጐልብቦ፡ ምድሪ ብፍልጠት እግዚኣብሄር ክትመልእ እያ እሞ፡ ኣብ ኲሉ እቲ ቅዱስ ከረነይ ሓደ እኳ እከይን ጒድኣትን ዚገብር ኣይኪህሉን እዩ። |