Isaiah 11:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ማያት ንባሕሪ ዚሽፍኖ ምድሪ ብፍልጠት እግዚኣብሄር ክትመልእ እያ እሞ፡ ዋላ ሓንቲ ጕድኣት ኣይኪገብሩን ወይ ንዅሉ እቲ ቅዱስ ከረን ኣየጥፍእዎን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም አይ​ጐ​ዱ​ትም፤ በተ​ቀ​ደ​ሰው ተራ​ራዬ ሁሉ ላይ ማን​ንም አይ​ጐ​ዱም፤ አያ​ጠ​ፉ​ምም፤ ብዙ ውኃ ባሕ​ርን እን​ደ​ሚ​ሸ​ፍን ምድር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በማ​ወቅ ትሞ​ላ​ለ​ችና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ አይጐዱም አያጠፉምም፤ ውኃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ ጉዳት ወይም ጥፋት አያደርሱም፤ ውሃ ባሕርን እንደሚሸፍን፤ ምድር ሁሉ ጌታን በማወቅ ትሞላለችና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ጌሻ ደርያን ኦንነ ቆሄተና፥ ዎይ ባየና፤ አያዉ ጎፐ፥ አባይ ሃን ኩምያዋዳን፥ ሳአይ መና ጎዳ ኤርያዋን ኩማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta geeshsha deriyaan ooninne k'ohettenna, woy bayenna; ayaw gooppe, abbay haatsaan kumiyaawaadan, sa'ay Med'inaa Godaa eriyaawan kumana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geeshshi gidida ta zumaa bolla qohettenna woykko oonikka dhayenna; haaththi abba kumiza mala sa7a ubbay GODAA eron kumana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌሺ ጊዲዳ ታ ዙማ ቦላ ቆሄቴና ዎይኮ ኦኒካ ዬና፤ ሃ ኣባ ኩሚዛ ማላ ሳኣ ኡባይ ጎዳ ኤሮን ኩማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ጌሻ ዙማ ቦላ ኦንካ ቆሄተና ዎይኮ የና። አቢ ሃን ኩመይሳዳ ሳእ ጎዳ ኤሮን ኩማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta geeshsha zumaa bolla oonika qohetenna woyko dhayenna. Abbi haathan kumeysada sa7i Godaa eron kumana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ ጕዳት ወይም ጥፋት አያደርሱም፤ ውሃ ባሕርን እንደሚሸፍን፣ ምድር ሁሉ እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእግዚአብሔር ቅዱስ ተራራ ላይ ምንም ጒዳት አይደርስም፤ ባሕር በውሃ እንደሚሞላ ምድርም እግዚአብሔርን በሚያውቁና በሚያከብሩ ሰዎች ትሞላለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ልዕሊ እቲ ዝተቐደሰ እምባይ፥ ጕድኣት ወይ ጥፍኣት ኣየብፅሑን፤ ማይ ንባሕሪ ኸም ዝሽፍን፥ ምድሪ ንእግዚኣብሄር ብምፍላጥ፥ ክትመልእ እያ እሞ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ማያት ንመዓሙቚ ባሕሪ ዜጐልብቦ፡ ምድሪ ብፍልጠት እግዚኣብሄር ክትመልእ እያ እሞ፡ ኣብ ኲሉ እቲ ቅዱስ ከረነይ ሓደ እኳ እከይን ጒድኣትን ዚገብር ኣይኪህሉን እዩ።