Isaiah 11:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ላምን ድብን ድማ ክጓስዩ እዮም። ጫጩቶም ሓቢሮም ክድቅሱ እዮም፡ ኣንበሳ ድማ ከም ብዕራይ ሓሰር ክበልዕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ላምና ድብ አብ​ረው ይሰ​ማ​ራሉ፤ ግል​ገ​ሎ​ቻ​ቸ​ውም በአ​ን​ድ​ነት ያድ​ጋሉ፤ አን​በ​ሳም እንደ በሬ ገለባ ይበ​ላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ላምና ድብ አብረው ይሰማራሉ፥ ግልገሎቻቸውም በአንድነት ያርፋሉ፤ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ላምና ድብ በአንድነት ይሰማራሉ፤ ልጆቻቸውም አብረው ይተኛሉ፤ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሚዛታነ ባባን ጌተትያ ዶአይ እትፐ ማና፤ ኡንቱንቱ ማራቱካ እትፐ ግሳና፤ ጋሙ ቦራዳን ኡቱላ ማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Miizzatanne babantsaa geetettiyaa do'ay ittippe maana; unttunttu maratuukka ittippe gisana; gaammuu booraadan utulaa maana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Miizinne zardoy issife heemettana; istta maratikka issife ichchana; gaammoy boora mala happa maana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚዚኔ ዛርዶይ ኢሲፌ ሄሜታና፤ ኢስታ ማራቲካ ኢሲፌ ኢቻና፤ ጋሞይ ቦራ ማላ ሃፓ ማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሚዝነ ባባን እስፈ ሄመታና፤ ኤንታ ማራት እስፈ ዝንአና፤ ጋሞይ ቦራዳ ካለ ማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Miizinne babanthi issife heemetana; enta marati issife zin7ana; gaammoy boorada kale maana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ላምና ድብ በአንድነት ይሰማራሉ፤ ልጆቻቸውም አብረው ይተኛሉ፤ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ላምና ድብ አብረው ይሰማራሉ፤ ጥጆቻቸውና ግልገሎቻቸውም አብረው ይመሰጋሉ፤ አንበሶችም እንደ በሬ ገለባ ይበላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ላሕምን ድብን ሓቢሮም ክወፍሩ እዮም፤ ዘዝወለድዎምውን ብሓደ ኽዔሙ እዮም፤ ኣንበሳውን ከም ብዕራይ ሓሰር ክበልዕ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ላምን ድብን ብሓደ ወፊረን ኪበልዓ፡ ወለልደን ከኣ ብሓደ በጥ ኪብሉ እዮም፡ ኣንበሳውን ከም ብዕራይ ሓሰር ኪበልዕ እዩ።