Isaiah 11:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ተኹላ ምስ ገንሸል ኪነብር፡ ነብሪ ድማ ምስ ጤል ኪድቅስ እዩ። ጤልን ጫጩትን ኣንበሳን ስብሕቲ እንስሳን ድማ ብሓባር፤ ንእሽቶ ቆልዓ ድማ ክመርሖም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይሰ​ማ​ራል፤ ነብ​ርም ከፍ​የል ጠቦት ጋር ይተ​ኛል፤ ጥጃና በሬ የአ​ን​በሳ ደቦ​ልም በአ​ን​ድ​ነት ይሰ​ማ​ራሉ፤ ታና​ሽም ልጅ ይመ​ራ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተኩላ ከበግ ጠቦት ጋር ይኖራል፤ ነብርም ከፍየል ግልገል ጋር ይተኛል፤ ጥጃ፤ የአንበሳ ደቦልና የሰባ ከብት በአንድነት ይሰማራሉ፤ ትንሽ ልጅም ይመራቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጄሪ ዶርሳ ማራና እትፐ ደአና፤ ማሂካ ዴሻ ማራና እትፐ ግሳና፤ ሚዛ ማራና፥ ጋሙዋ ማራናነ እትፐ ሄመታና፤ ጉ ናእ ኡንቱንታ ሄማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Jeerii dorssaa maraanna ittippe de'ana; maahiikka deeshshaa maraanna ittippe gisana; miizzaa maraanna, gaammuwaa maraananne ittippe heemettana; guutsaa na'i unttuntta heemmana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kana suytey dorsa laaqqara issife daana; maaheykka deysha laaqqara issife ichchana; miiza mari, gaammo marinne modhdho mehey issife heemettana; guuththa nay istta heemmana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካና ሱይቴይ ዶርሳ ላቃራ ኢሲፌ ዳና፤ ማሄይካ ዴይሻ ላቃራ ኢሲፌ ኢቻና፤ ሚዛ ማሪ፥ ጋሞ ማሪኔ ሞ ሜሄይ ኢሲፌ ሄሜታና፤ ጉ ናይ ኢስታ ሄማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሱመይ ዶርሳ ማራራ እስፈ ዳና፤ ማሄይ ዴሻ ማራራ እስፈ ዝንአና። ማር ጋሞ ቡታለራ እስፈ ሄመታና፤ ጉ ናእ ኤንታ ሄማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Suudhumey dorsa marara issife daana; maahey deesha marara issife zin7ana. Mari gaammo butalera issife hemetana; guutha na7i enta heemmana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይኖራል፤ ነብርም ከፍየል ግልገል ጋር ይተኛል፤ ጥጃ፣ የአንበሳ ደቦልና የሠባ ከብት በአንድነት ይሰማራሉ፤ ትንሽ ልጅም ይመራቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ተኲላና በግ በአንድነት ይኖራሉ፤ ነብርም ከፍየል ግልገሎች ጋር አብሮ ይመሰጋል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል አብረው ይመገባሉ፤ ትንሽ ልጅም እየመራ ይጠብቃቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ተዅላ ምስ ጥቦት በጊዕ ክነብር፥ ነብሪ ኸዓ ምስ ማሕሲእ ጤል ክድቅስ እዩ፤ ምራኽን ሽደን ኣንበሳን ስቡሕ ዝራብዕን፥ ብሓደ ኽወፍሩ እዮም፤ ንእሽተይ ቈልዓውን ክጓስዮም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ተዂላ ምስ ዕየት ኪሰፍር፡ ነብሪ ኸኣ ምስ ማሕስእ ኪድቅስ፡ ምራኽን ኲርኲር ኣንበሳን ሰባብሕትን ሐቢሮም ኪውዕሉ፡ ንእሽቶ ወዲውን ኪጓስዮም እዩ።