Isaiah 11:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተኹላ ምስ ገንሸል ኪነብር፡ ነብሪ ድማ ምስ ጤል ኪድቅስ እዩ። ጤልን ጫጩትን ኣንበሳን ስብሕቲ እንስሳን ድማ ብሓባር፤ ንእሽቶ ቆልዓ ድማ ክመርሖም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይሰማራል፤ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና በሬ የአንበሳ ደቦልም በአንድነት ይሰማራሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተኩላ ከበግ ጠቦት ጋር ይኖራል፤ ነብርም ከፍየል ግልገል ጋር ይተኛል፤ ጥጃ፤ የአንበሳ ደቦልና የሰባ ከብት በአንድነት ይሰማራሉ፤ ትንሽ ልጅም ይመራቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጄሪ ዶርሳ ማራና እትፐ ደአና፤ ማሂካ ዴሻ ማራና እትፐ ግሳና፤ ሚዛ ማራና፥ ጋሙዋ ማራናነ እትፐ ሄመታና፤ ጉ ናእ ኡንቱንታ ሄማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Jeerii dorssaa maraanna ittippe de'ana; maahiikka deeshshaa maraanna ittippe gisana; miizzaa maraanna, gaammuwaa maraananne ittippe heemettana; guutsaa na'i unttuntta heemmana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kana suytey dorsa laaqqara issife daana; maaheykka deysha laaqqara issife ichchana; miiza mari, gaammo marinne modhdho mehey issife heemettana; guuththa nay istta heemmana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካና ሱይቴይ ዶርሳ ላቃራ ኢሲፌ ዳና፤ ማሄይካ ዴይሻ ላቃራ ኢሲፌ ኢቻና፤ ሚዛ ማሪ፥ ጋሞ ማሪኔ ሞ ሜሄይ ኢሲፌ ሄሜታና፤ ጉ ናይ ኢስታ ሄማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሱመይ ዶርሳ ማራራ እስፈ ዳና፤ ማሄይ ዴሻ ማራራ እስፈ ዝንአና። ማር ጋሞ ቡታለራ እስፈ ሄመታና፤ ጉ ናእ ኤንታ ሄማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Suudhumey dorsa marara issife daana; maahey deesha marara issife zin7ana. Mari gaammo butalera issife hemetana; guutha na7i enta heemmana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይኖራል፤ ነብርም ከፍየል ግልገል ጋር ይተኛል፤ ጥጃ፣ የአንበሳ ደቦልና የሠባ ከብት በአንድነት ይሰማራሉ፤ ትንሽ ልጅም ይመራቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተኲላና በግ በአንድነት ይኖራሉ፤ ነብርም ከፍየል ግልገሎች ጋር አብሮ ይመሰጋል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል አብረው ይመገባሉ፤ ትንሽ ልጅም እየመራ ይጠብቃቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ተዅላ ምስ ጥቦት በጊዕ ክነብር፥ ነብሪ ኸዓ ምስ ማሕሲእ ጤል ክድቅስ እዩ፤ ምራኽን ሽደን ኣንበሳን ስቡሕ ዝራብዕን፥ ብሓደ ኽወፍሩ እዮም፤ ንእሽተይ ቈልዓውን ክጓስዮም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተዂላ ምስ ዕየት ኪሰፍር፡ ነብሪ ኸኣ ምስ ማሕስእ ኪድቅስ፡ ምራኽን ኲርኲር ኣንበሳን ሰባብሕትን ሐቢሮም ኪውዕሉ፡ ንእሽቶ ወዲውን ኪጓስዮም እዩ። |