Isaiah 10:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ኣይኰነን፣ ልቡ እውን ከምኡ ኣይሓስብን እዩ። ንውሑዳት ኣህዛብ ከየጥፍእን ከየጽንትን ግና ኣብ ልቡ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እርሱ በልቡ እን​ዲህ አይ​መ​ስ​ለ​ውም፤ እን​ዲ​ህም አያ​ስ​ብም፤ ነገር ግን ማጥ​ፋት፥ ጥቂት ያይ​ደ​ሉ​ት​ንም አሕ​ዛብ መቍ​ረጥ በልቡ አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱ እንዲሁ አያስብም፥ በልቡም እንዲህ አይመስለውም፤ ነገር ግን ማጥፋት፥ ጥቂት ያይደሉትንም አሕዛብን መቍረጥ በልቡ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱ ግን እንዲህ አላሰበም፤ በልቡም ይህ አልነበረም፤ ነገር ግን ዕቅዱ ለማጥፋት፤ ብዙ ሕዝቦችንም ለመደምሰስ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን አሶረ ካቲ ሀዋ ሀልችቤና፤ አ ዎዛናይካ ሀዋዳን ቆፕቤና። እ ሀልቼዳዌ ካዉተቱዋ ኡባና ይሳናሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Asoore kaatii hawaa halchchibeenna; Aa wozanaykka hawaadan k'oppibeenna. I halchcheeddawe kawutetsatuwaa ubbaanna d'ayissanaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Asoore kawoy hayssa halchchibeenna; iza wozinan hayssa mala qofay deenna; iza halchchoy daro kawoteththata bashshanaassinne mulera dhayssanaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኣሶሬ ካዎይ ሃይሳ ሃልቺቤና፤ ኢዛ ዎዚናን ሃይሳ ማላ ቆፋይ ዴና፤ ኢዛ ሃልቾይ ዳሮ ካዎቴታ ባሻናሲኔ ሙሌራ ይሳናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን አሶረ ካዎይ ሀይሳ ሀልችቤና፤ እያ ዎዛናይ ሀይሳ ቆፕቤና። እ ቆፕዳይ ዳሮ ካዎተታ ይሳናሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Asoore kawoy haysa halchibeenna; iya wozanay haysa qopibeenna. I qopiday daro kawotethata dhaysanaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱ ግን እንዲህ አላሰበም፤ በልቡም ይህ አልነበረም፤ ነገር ግን ዕቅዱ ለማጥፋት፣ ብዙ ሕዝቦችንም ለመደምሰስ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእነርሱ ዕቅድ ግን ይህ አይደለም፤ ይህም ጉዳይ በሐሳባቸው ውስጥ የለም፤ የእነርሱ ዓላማ ግን ጥቂቶቹን ሳይሆን ብዙዎችን ሕዝቦች ለማጥፋት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ግና ኸምኡ ኣይሓስብን፤ ብልቡውን ከምኡ ኣይመስሎን፤ ግና ምጥፋእን ውሑዳት ንዘይኮኑ ኣህዛብ ምቍራፅን ኣብ ልቡ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ግና ከምኡ ኣይመስሎን፡ ልቡውን ከምኡ ኣይሐስብን እዩ፡ ኣብ ልቡስ ምጥፋእን፡ ንሒደት ዘይኰነ ኣህዛብ ከኣ ምጽናትን እዩ ዘሎ።