Isaiah 10:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ኣይኰነን፣ ልቡ እውን ከምኡ ኣይሓስብን እዩ። ንውሑዳት ኣህዛብ ከየጥፍእን ከየጽንትን ግና ኣብ ልቡ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱ በልቡ እንዲህ አይመስለውም፤ እንዲህም አያስብም፤ ነገር ግን ማጥፋት፥ ጥቂት ያይደሉትንም አሕዛብ መቍረጥ በልቡ አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱ እንዲሁ አያስብም፥ በልቡም እንዲህ አይመስለውም፤ ነገር ግን ማጥፋት፥ ጥቂት ያይደሉትንም አሕዛብን መቍረጥ በልቡ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ ግን እንዲህ አላሰበም፤ በልቡም ይህ አልነበረም፤ ነገር ግን ዕቅዱ ለማጥፋት፤ ብዙ ሕዝቦችንም ለመደምሰስ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አሶረ ካቲ ሀዋ ሀልችቤና፤ አ ዎዛናይካ ሀዋዳን ቆፕቤና። እ ሀልቼዳዌ ካዉተቱዋ ኡባና ይሳናሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Asoore kaatii hawaa halchchibeenna; Aa wozanaykka hawaadan k'oppibeenna. I halchcheeddawe kawutetsatuwaa ubbaanna d'ayissanaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Asoore kawoy hayssa halchchibeenna; iza wozinan hayssa mala qofay deenna; iza halchchoy daro kawoteththata bashshanaassinne mulera dhayssanaassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኣሶሬ ካዎይ ሃይሳ ሃልቺቤና፤ ኢዛ ዎዚናን ሃይሳ ማላ ቆፋይ ዴና፤ ኢዛ ሃልቾይ ዳሮ ካዎቴታ ባሻናሲኔ ሙሌራ ይሳናሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን አሶረ ካዎይ ሀይሳ ሀልችቤና፤ እያ ዎዛናይ ሀይሳ ቆፕቤና። እ ቆፕዳይ ዳሮ ካዎተታ ይሳናሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Asoore kawoy haysa halchibeenna; iya wozanay haysa qopibeenna. I qopiday daro kawotethata dhaysanaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ ግን እንዲህ አላሰበም፤ በልቡም ይህ አልነበረም፤ ነገር ግን ዕቅዱ ለማጥፋት፣ ብዙ ሕዝቦችንም ለመደምሰስ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእነርሱ ዕቅድ ግን ይህ አይደለም፤ ይህም ጉዳይ በሐሳባቸው ውስጥ የለም፤ የእነርሱ ዓላማ ግን ጥቂቶቹን ሳይሆን ብዙዎችን ሕዝቦች ለማጥፋት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ግና ኸምኡ ኣይሓስብን፤ ብልቡውን ከምኡ ኣይመስሎን፤ ግና ምጥፋእን ውሑዳት ንዘይኮኑ ኣህዛብ ምቍራፅን ኣብ ልቡ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ግና ከምኡ ኣይመስሎን፡ ልቡውን ከምኡ ኣይሐስብን እዩ፡ ኣብ ልቡስ ምጥፋእን፡ ንሒደት ዘይኰነ ኣህዛብ ከኣ ምጽናትን እዩ ዘሎ። |