Isaiah 10:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣታ ኣብ ጽዮን እትነብር ህዝበይ፡ ንኣሶራዊ ኣይትፍራህ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “በጽዮን የምትኖር ሕዝቤ ሆይ፥ ከአሦር የተነሣ አትፍራ፤ በበትር ይመቱሃልና፥ የግብፅንም መንገድ ታይ ዘንድ መቅሠፍቴን አመጣብሃለሁና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በጽዮን የምትኖር ሕዝቤ ሆይ፥ አሦር በበትር ቢመታህ፥ ግብጽም እንዳደረገ ዘንጉን ቢያነሣብህ አትፍራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በጽዮን የምትኖሩ ሕዝቤ ሆይ፤ ግብጽ እንዳደረገብህ ሁሉ በትር ያነሡብህን፤ በሽመል የደበደቡህን አሦራውያንን አትፍራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ጽዮነን ደእያ ታ አሳቶ፥ ግብጼቱ ኦዳዋዳን፥ አሶረቱ ህንተና ጻምአን ሾጭያ ዎደነ ባረንቱ ጋትማ ህንተ ቦላ ደንያ ዎደ ያዮፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «S'iyoonen de'iyaa ta asatoo, Gibs'etuu ootseeddawaadan, Asooretuu hinttena s'am"an shoc'iyaa wodenne barenttu gatimaa hintte bolla dentsiyaa wode yayyoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY, Ubbaafe Wolqqama GODAY, «Xiyoonen diza ta derezoo! Gibxeti ne bolla ooththidayssaththo guufe ne bolla denththidayta durqqan nena qoxxida Asoore asaas babbofa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ጺዮኔን ዲዛ ታ ዴሬዞ! ጊብጼቲ ኔ ቦላ ኦዳይሳ ጉፌ ኔ ቦላ ዴንዳይታ ዱርቃን ኔና ቆጺዳ ኣሶሬ ኣሳስ ባቦፋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ፅዮነን ደእያ ታ አሳዉ፥ ግብፀት ኦዳይሳዳ አሶረት ህንተና ፃምአን ሾጭያ ዎደነ ባንታ ጉምባ ህንተ ቦላ ደንያ ዎደ ያዮፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay haysada yaagees: “Xiyoonen de7iya ta asaw, Gibxeti oothidaysada Asooreti hintena xam7an shociya wodenne banta gumba hinte bolla denthiya wode yayyofite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ጌታ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በጽዮን የምትኖሩ ሕዝቤ ሆይ፤ ግብፅ እንዳደረገብህ ሁሉ በትር ያነሡብህን፣ በሽመል የደበደቡህን አሦራውያንን አትፍራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር በጽዮን ለሚኖሩ ሕዝቦቹ እንዲህ ይላል፦ “ምንም እንኳ ከዚያ በፊት ግብጻውያን ጨቊነው እንደ ገዙአችሁ እነርሱም የጨቈኑአችሁ ቢሆንም አሦራውያንን አትፍሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር “ኣታ ኣብ ፅዮን እትነብር ዘለኻ ህዝበይ፥ ኣሶር እኳ ብበትሪ እንተ ወቕዐካ፥ ከምቲ ግብፂ ዝገበረካ ኣሶርውን በትሩ እንተልዓለልካ ኣይትፍራሕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፡ ኣታ ኣብ ጽዮን እትነብር ዘሎኻ ህዝበይ፡ ኣሶርሲ ምንም እኳ ብስላዕ እንተ ወቕዓካ፡ ከምቲ ኣዋቓቕዓ ግብጺ በትሩ እንተ ኣልዐለልካ፡ ኣይትፍርሃዮ። |