Isaiah 10:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝብኻ እስራኤል ከም ሑጻ ባሕሪ እኳ እንተ ነበረ፡ ተረፍ ካብኣቶም ኪምለሱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ሕዝብ ቍጥር እንደ ባሕር አሸዋ ቢሆን የቀሩት ይድናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤል ሆይ፥ የሕዝብህ ቍጥር እንደ ባሕር አሸዋ ቢሆን ቅሬታው ይመለሳል። ጽድቅ የተትረፈረፈበትም ጥፋት ተወስኖአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤል ሆይ፤ ሕዝብህ እንደ ባሕር አሸዋ ቢሆንም፤ የተረፉት ብቻ ይመለሳሉ። ታላቅና ጻድቅ የሆነ ጥፋት ታውጆአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔኖ እስራኤልያዉ፥ ነ አሳይ አባ ማታን ደእያ ሻፍያ ኬሻ ግዶፐካ፥ ኡንቱንቱፐ አማሬዳዋንቱ ጻላላይ ስማና። ጽሎተይ ኩም ፓላሄዳ ባሻይ አዋየቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neenoo Israa'eeliyaw, ne Asay abbaa matan de'iyaa shafiyaa keeshshaa gidooppekka, unttunttuppe amareedawanttu s'alalay simmana. S'illotetsay kumi palaheedda bashshay awaayeteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nenoo Isra7eele! Ne asay abba shaamintta mala gidikkoka casha attidayti xalla simmana. Xilloteththan kumida gita bashshi awajettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኖ ኢስራኤሌ! ኔ ኣሳይ ኣባ ሻሚንታ ማላ ጊዲኮካ ጫሻ ኣቲዳይቲ ጻላ ሲማና። ጺሎቴን ኩሚዳ ጊታ ባሺ ኣዋጄቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነኖ እስራኤለ፥ ኔኒ አባ ጋፃን ደእያ ሻፍያ መላ ዳርኮካ፥ አትዳ ጉታ ፃላል ስማና። ፅሎተ ኩምዳ ዮይ እያ አሳስ አዋጀትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neno Isra7eele, neeni abba gaxan de7iya shafiya mela darikoka, attida guuthata xalaali simmana. Xillotethi kumida dhayoy iya asaas awaajetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤል ሆይ፤ ሕዝብህ እንደ ባሕር አሸዋ ቢሆንም፣ የተረፉት ብቻ ይመለሳሉ። ታላቅና ጻድቅ የሆነ ጥፋት ታውጇል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምንም እንኳ የእስራኤል ሕዝብ ብዛት እንደ ባሕር አሸዋ የበዛ ቢሆንም ከእነርሱ መካከል የሚድኑት የተረፉት ብቻ ናቸው፤ ለሕዝቡ ጥፋት ተገቢ የሆነ እውነተኛ ፍርድ ተዘጋጅቶአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ እስራኤል፥ ህዝብኻ ኸም ሑፃ ባሕሪ እኳ እንተ ኾኑ፥ እቶም ተረፍ ጥራሕ ክምለሱ እዮም። ዓብዪ ጥፍኣት ተኣዚዝዎ እዩ፤ እዙይውን ንፅድቂ ኸውሕዞ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ እስራኤል፡ ህዝብኻ ኸም ሑጻ ባሕሪ እኳ እንተ ዀነስ፡ ተረፍ ጥራይ ኪምለስ እዩ፡ ጥፍኣት ምዱብ እዩ፡ እዚውን ንጽድቂ ኼውሕዞ እዩ። |