Isaiah 10:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ እቶም ተረፍ እስራኤልን እቶም ካብ ቤት ያእቆብ ዘምለጡን ደጊም ኣብ ልዕሊ እቲ ዝሰዓሮም ኣይክተርፉን እዮም። ኣብ እግዚኣብሄር ቅዱስ እስራኤል ግና ብሓቂ ኪጸንሕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ጊዜ እን​ዲህ ይሆ​ናል፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ቅሬታ ከያ​ዕ​ቆ​ብም ቤት የዳ​ኑት ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ በአ​ቈ​ሰ​ሉ​አ​ቸው ላይ አይ​ደ​ገ​ፉም፤ ነገር ግን በእ​ስ​ራ​ኤል ቅዱስ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላይ በእ​ው​ነት ይደ​ገ​ፋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ የእስራኤል ቅሬታ ከያዕቆብም ቤት የዳኑት ከእንግዲህ ወዲህ በመቱአቸው ላይ አይደገፉም፤ ነገር ግን በእስራኤል ቅዱስ በእግዚአብሔር ላይ በእውነት ይደገፋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ቀን ከእስራኤል ዘር የተረፉት፤ ከያዕቆብም ቤት የዳኑት፤ ከእንግዲህ ወዲህ በመታቸው ላይ አይታመኑም፤ ነገር ግን በእስራኤል ቅዱስ በጌታ ላይ፤ በእውነት ይታመናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላሳን እስራኤልያፐ አቴዳዋንቱ ባረና ሾጬዳዋንቱን ዘምፕክኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ቱሙዋፐ መና ጎዳን፥ እስራኤልያ ጌሻን ዘምፓና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassan Israa'eeliyaappe atteedawaanttu barena shoc'eeddawanttun zemppikkino; shin unttunttu tumuwaappe Med'inaa Godaan, Israa'eeliyaa Geeshshan zemppana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Isra7eele zareppe casha attidayti, Yaaqoobe keeththafe attidayti hayssafe guye banttana shocidayta bolla zemppettenna; gido attiin GODAAN Isra7eele Geeshshan tumappe ammanettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኢስራኤሌ ዛሬፔ ጫሻ ኣቲዳይቲ፥ ያቆቤ ኬፌ ኣቲዳይቲ ሃይሳፌ ጉዬ ባንታና ሾጪዳይታ ቦላ ዜምፔቴና፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳን ኢስራኤሌ ጌሻን ቱማፔ ኣማኔታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ እስራኤለፐነ ይሁዳፐ አትዳ ጉት ባንታና ሾጭዳይሳን ግዶናሽን፥ ቱማ ጎዳን፥ እስራኤለ ጌሻን ዘምፓና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Isra7eelepenne Yihudape attida guuthati bantana shocidaysan gidonashin, tuma Godan, Isra7eele Geeshshan zempana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ቀን ከእስራኤል ዘር የተረፉት፣ ከያዕቆብም ቤት የዳኑት፣ ከእንግዲህ ወዲህ በመታቸው ላይ አይታመኑም፤ ነገር ግን በእስራኤል ቅዱስ በእግዚአብሔር ላይ፣ በእውነት ይታመናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ ከጥፋት የተረፉት የእስራኤል ሕዝብ፥ ጥቃት ባደረሱባቸው በአሦራውያን ላይ አይተማመኑም፤ በዚህ ፈንታ በእስራኤል ቅዱስ በእግዚአብሔር ላይ በእውነት ይተማመናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ፥ እቶም ካብ ዘርኢ እስራኤል ዝተረፉን፥ እቶም ካብ ቤት ያእቆብውን ዝደሓኑን ብሓቂ ኣብ እግዚኣብሄር፥ ኣብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ክእመኑ እዮም እምበር፥ ድሕሪ ደጊም ኣብቶም ዝወቕዕዎም ኣይእመኑን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ ኸኣ ኪኸውን እዩ፡ እቶም ካብ እስራኤል ዝተረፉን እቶም ዘምለጡ ናብ ቤት ይእቆብን ብሓቂ ኣብ እግዚኣብሄር፡ ኣብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ ኪጽግዑ እዮም እምበር፡ ድሕሪ ደጊምሲ ኣብቲ ወቓዒኦም ኣይኪጽግዑን እዮም።