Isaiah 10:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ እቶም ተረፍ እስራኤልን እቶም ካብ ቤት ያእቆብ ዘምለጡን ደጊም ኣብ ልዕሊ እቲ ዝሰዓሮም ኣይክተርፉን እዮም። ኣብ እግዚኣብሄር ቅዱስ እስራኤል ግና ብሓቂ ኪጸንሕ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ጊዜ እንዲህ ይሆናል፤ የእስራኤል ቅሬታ ከያዕቆብም ቤት የዳኑት ከእንግዲህ ወዲህ በአቈሰሉአቸው ላይ አይደገፉም፤ ነገር ግን በእስራኤል ቅዱስ በእግዚአብሔር ላይ በእውነት ይደገፋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ የእስራኤል ቅሬታ ከያዕቆብም ቤት የዳኑት ከእንግዲህ ወዲህ በመቱአቸው ላይ አይደገፉም፤ ነገር ግን በእስራኤል ቅዱስ በእግዚአብሔር ላይ በእውነት ይደገፋሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ቀን ከእስራኤል ዘር የተረፉት፤ ከያዕቆብም ቤት የዳኑት፤ ከእንግዲህ ወዲህ በመታቸው ላይ አይታመኑም፤ ነገር ግን በእስራኤል ቅዱስ በጌታ ላይ፤ በእውነት ይታመናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላሳን እስራኤልያፐ አቴዳዋንቱ ባረና ሾጬዳዋንቱን ዘምፕክኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ቱሙዋፐ መና ጎዳን፥ እስራኤልያ ጌሻን ዘምፓና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassan Israa'eeliyaappe atteedawaanttu barena shoc'eeddawanttun zemppikkino; shin unttunttu tumuwaappe Med'inaa Godaan, Israa'eeliyaa Geeshshan zemppana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Isra7eele zareppe casha attidayti, Yaaqoobe keeththafe attidayti hayssafe guye banttana shocidayta bolla zemppettenna; gido attiin GODAAN Isra7eele Geeshshan tumappe ammanettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢስራኤሌ ዛሬፔ ጫሻ ኣቲዳይቲ፥ ያቆቤ ኬፌ ኣቲዳይቲ ሃይሳፌ ጉዬ ባንታና ሾጪዳይታ ቦላ ዜምፔቴና፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳን ኢስራኤሌ ጌሻን ቱማፔ ኣማኔታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ እስራኤለፐነ ይሁዳፐ አትዳ ጉት ባንታና ሾጭዳይሳን ግዶናሽን፥ ቱማ ጎዳን፥ እስራኤለ ጌሻን ዘምፓና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Isra7eelepenne Yihudape attida guuthati bantana shocidaysan gidonashin, tuma Godan, Isra7eele Geeshshan zempana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ቀን ከእስራኤል ዘር የተረፉት፣ ከያዕቆብም ቤት የዳኑት፣ ከእንግዲህ ወዲህ በመታቸው ላይ አይታመኑም፤ ነገር ግን በእስራኤል ቅዱስ በእግዚአብሔር ላይ፣ በእውነት ይታመናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ ከጥፋት የተረፉት የእስራኤል ሕዝብ፥ ጥቃት ባደረሱባቸው በአሦራውያን ላይ አይተማመኑም፤ በዚህ ፈንታ በእስራኤል ቅዱስ በእግዚአብሔር ላይ በእውነት ይተማመናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ፥ እቶም ካብ ዘርኢ እስራኤል ዝተረፉን፥ እቶም ካብ ቤት ያእቆብውን ዝደሓኑን ብሓቂ ኣብ እግዚኣብሄር፥ ኣብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ክእመኑ እዮም እምበር፥ ድሕሪ ደጊም ኣብቶም ዝወቕዕዎም ኣይእመኑን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ኸኣ ኪኸውን እዩ፡ እቶም ካብ እስራኤል ዝተረፉን እቶም ዘምለጡ ናብ ቤት ይእቆብን ብሓቂ ኣብ እግዚኣብሄር፡ ኣብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ ኪጽግዑ እዮም እምበር፡ ድሕሪ ደጊምሲ ኣብቲ ወቓዒኦም ኣይኪጽግዑን እዮም። |