Isaiah 10:2 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መበለታት ግዳይ ክኾና፡ ዘኽታማት ድማ ክዝረፋ፡ ንጽጉማት ካብ የማን ክመልስ፡ ካብ ድኻታት ህዝበይ ድማ የማን ክወስድ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መበለቶች ቅሚያቸው እንዲሆኑ፥ የሙት ልጆችንም ብዝበዛቸው እንዲያደርጉ፥ የድሃውን ፍርድ ያጣምሙ ዘንድ፥ የችግረኛውንም ሕዝቤን ፍርድ ያጐድሉ ዘንድ የግፍን ትእዛዛት ለሚያዝዙ ወዮላቸው! |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የድኾችን መብት ለሚገፉ፤ የተጨቈነውን ሕዝቤን ፍትሕ ለሚያዛቡ፤ መበለቶችን ለሚበዘብዙ፤ ወላጅ የሌላቸውን ልጆች ለሚመዘብሩ ወዮላቸው! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋን ኡንቱንቱ ማንቆቱዋ ፕርዳ ጌላዪኖ፤ ህዬሳቱዋ ማታካ ሱጊኖ። ያቲደ አምኤቱዋ አቁዋነ አታ አዉ ባይና ናናቱዋካ ቦንቂኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaan unttunttu mank'k'otuwaa pirddaa geellayiino; hiyyeesatuwaa maataakka sugiino. Yaatiide am"etuwaa ak'uwaanne aatta aawuu bayinna naanatuwaakka bonk'k'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Manqota pirda geellasizaytas, un7ettida ta dereza pirda bokkasizaytas, am7eta aqota bonqqizaytas, yi7ota aqota dhechchi mizaytas aayye ana! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማንቆታ ፒርዳ ጌላሲዛይታስ፥ ኡንኤቲዳ ታ ዴሬዛ ፒርዳ ቦካሲዛይታስ፥ ኣምኤታ ኣቆታ ቦንቂዛይታስ፥ ዪኦታ ኣቆታ ቺ ሚዛይታስ ኣዬ ኣና! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳን ኤንቲ ማንቆታ፥ አምኤታነ ይኦታ ፕርዳ ጌላዮሶና፤ አምኤታነ ይኦታ አቁዋ ቦንቆሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessan enti manqota, am7etanne yi7ota pirdaa geellayosona; am7etanne yi7ota aquwa bonqoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የድኾችን መብት ለሚገፍፉ፣ የተጨቈነውን ሕዝቤን ፍትሕ ለሚያዛቡ፣ መበለቶችን ለሚበዘብዙ፣ ወላጅ የሌላቸውን ልጆች ለሚመዘብሩ ወዮላቸው! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የድኾች መብት እንዳይከበርና የተበደሉ ፍትሕ እንዳያገኙ የምታደርጉበት ዘዴ ይኸው ነው፤ በዚሁ ዘዴ ባሎቻቸው የሞቱባቸውን ሴቶችና አሳዳጊ የሌላቸውን የሙት ልጆች ንብረት ትነጥቃላችሁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ንሽጉራትሲ ፍትሒ ኪኸልእዎም፡ ንድኻታት ህዝበይ ከኣ መሰሎም ኬግድፍዎም፡ ንመበለታት ምርኮኦም ኪገብርወን፡ ንዘኽታማት ድማ ምእንቲ ኪኸትርዎም ኢሎምሲ፡ ሕጋጋት ዓመጻ ዚሕግጉ፡ ሕሰም ዚጽሕፉ ጸሓፍቲ ወይለኦም። |