Isaiah 10:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ወዲ ምእንቲ ኺጽሕፎ፡ እቲ እተረፈ ኣእዋም ጫካ ሒደት ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀሩትም የዱር ዛፎች በቍጥር ጥቂት ይሆናሉ፤ ታናሽ ብላቴናም ይጽፋቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀሩትም የዱር ዛፎች በቍጥር ጥቂት ይሆናሉ፥ ታናሽ ብላቴናም ይጽፋቸው ዘንድ ይችላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በደኑ ውስጥ የሚተርፉት ዛፎች በጣም ጥቂት ናቸው፤ ሕፃን ልጅ እንኳ ቆጥሮ ሊመዘግባቸው ይችላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ዎራን አታና ምቱ ሎይ ጉ ግድያ ድራዉ፥ እት ጉ ናአይካ ፓይድ ዉርሳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa woran attana mitsatuu loytsi guutsaa gidiyaa diraw, itti guutsaa na'aykka paydi wurssanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza woran guuththa miththati casha attana; heytakka qeeri nay qoodi wursana dadayees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ዎራን ጉ ሚቲ ጫሻ ኣታና፤ ሄይታካ ቄሪ ናይ ቆዲ ዉርሳና ዳዳዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎራን አትያ ምይ ዳሮ ጉ ግድያ ግሾ፥ ሀር አቶሽን ጉ ናእካ ታይብድ ዉርሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Woran attiya mithay daro guuthi gidiya gisho, hari attoshin guutha na7ika taybidi wursana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በደኑ ውስጥ የሚተርፉት ዛፎች በጣም ጥቂት ናቸው፤ ሕፃን ልጅ እንኳ ቈጥሮ ሊመዘግባቸው ይችላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በደን ውስጥ የሚቀሩትም ዛፎች በቊጥር ያነሱ ከመሆናቸው የተነሣ ሕፃን ልጅ እንኳ ሊቈጥራቸው ይችላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻብ ዱር ዝተረፈ ኣእዋም ከዓ፥ ንእሽተይ ቈልዓ እኳ ኽሳዕ ዝፅሕፎ፥ ቍፅሩ ውሑድ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻብ ዱሩ ዝተረፈ ኣእዋም ከኣ፡ ቈልዓ እኳ ኽሳዕ ዚጽሕፎ፡ ቊጽሪ ሒደት ኪኸውን እዩ። |