Isaiah 10:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክብሪ ጫካን ፍርያም ምድሩን፡ ነፍሱን ስጋኡን ኪበልዖም እዩ፣ ከም ተሰካሚ ሰንጠረዥ ኪመውት ከሎ ኸኣ ኪዀኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያንጊዜ ተራሮችና ኮረብቶች፥ ዛፎችም ይጠፋሉ። ነፍስና ሥጋንም ይበላል፤ የሚሸሽም ከሚነድድ የእሳት ነበልባል እንደሚሸሽ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከነፍስም እስከ ሥጋ ድረስ የዱሩንና የሚያፈራውን እርሻ ክብር ይበላል፤ ይህም የታመመ ሰው እንደሚሰለስል ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕመምተኛ እየመነመነ እንደሚሞት፤ የደኑን ክብርና የለማውን ዕርሻ፤ ነፍስና ሥጋንም ፈጽሞ ያጠፋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ባረ ዎራ ም ቦንቹዋነ ባረ አራዳ ጋድያ ቦንቹዋ ይሳና፤ ስም ሄዌ ሀርግያ አሳይ ስልያዋዳን ስላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay bare wora mitsaa bonchchuwaanne bare aradda gadiyaa bonchchuwaa d'ayissana; simmi hewe harggiyaa Asay siliyaawaadan silana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Harganchchay gilqidi hayqqiza mala ba woraa bonchchonne aradda biitta, ashonne shemppo mulera dhayssana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃርጋንቻይ ጊልቂዲ ሃይቂዛ ማላ ባ ዎራ ቦንቾኔ ኣራዳ ቢታ፥ ኣሾኔ ሼምፖ ሙሌራ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀርገይ አሰ ግልቅሰይሳዳ ጎዳይ ባ ዎራ ም ቦንቹዋነ ባ አራዳ ቢታ ቦንቹዋ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hargey ase gilqiseysada Goday ba wora mitha bonchuwanne ba aradda biitta bonchuwa dhaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕመምተኛ እየመነመነ እንደሚሞት፣ የደኑን ክብርና የለማውን ዕርሻ፣ ነፍስና ሥጋንም ፈጽሞ ያጠፋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብርቱ ደዌ ሰውን አሰልስሎ እንደሚገድል፥ የተዋቡ ጥቅጥቅ ያሉ ደኖቹና ለምለም የእርሻ ቦታዎቹ ይደመሰሳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ሕማም ንሰብ እናመንመነ ዝቐትሎ፥ ከምኡ ድማ ንኽብሪ እቲ ዱርን ንፈራዪ ገራሁን ካብ ነፍሲ ኽሳዕ ስጋ ፈፂሙ ኸጥፍኦ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኽብሪ ዱሩን ፈራዪ ግርሁኡን ካብ ነፍሲ ኽሳዕ ስጋ ኼጥፍኦ እዩ፡ ከምቲ ምምህማን ብሕማም ዝማሰነ ሰብ ኪኸውን እዩ። |