Isaiah 10:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኢደይ ድማ ንሃብቲ ህዝቢ ከም ሰፈር ረኸበቶ፣ ከምቲ ሓደ ተረፍ እንቋቑሖ ዝእክብ፣ ንብዘላ ምድሪ ኣከብክዋ። ክንፊ ዘንቀሳቕስ ወይ ኣፍ ዝኸፍት ወይ ዝጥምት ድማ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚቀመጡባቸውንም ከተሞች አናውጣለሁ። በእጄም ዓለምን ሁሉ እንደ ወፍ ቤት እሰበስባለሁ፤ እንደ ተተወ እንቍላልም እወስዳቸዋለሁ፤ ከእኔም የሚያመልጥ የለም፤ የሚቃወመኝም የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እጄም የአሕዛብን ኃይል እንደ ወፍ ቤት አገኘች፤ የተተወም እንቍላል እንደሚሰበሰብ እንዲሁ እኔ ምድርን ሁሉ ሰበሰብሁ፤ ክንፉን የሚያራግብ አፉንም የሚከፍት የሚጮኽም የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰው እጁን ወደ ወፍ ጎጆ እንደሚሰድ፤ እኔም እንዲሁ እጄን ወደ መንግሥታት ሀብት ሰደድሁ፤ ሰዎች የተተወ ዕንቁላል እንደሚሰበስቡ፤ እኔም እንዲሁ ምድርን ሁሉ ሰበሰብሁ፤ ክንፉን ያራገበ የለም፤ አፉንም ከፍቶ የጮኸ አልነበረም።’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ካፉዋ ጎልያን ኩሽያ የድያዋዳን፥ ታን ካዉተ ዱረተ ቦላ ታ ኩሽያ የዳድ። ቃይ ዶገቲደ አቴዳ ቁቁለቱዋ ሺሽያዋዳን፥ ታን ቢታ ኡባ ሺሻድ። ፓላናዉ ባረ ቀፍያ ባቂያባይ፥ ዎይ ሃሳያናዉ ባረ ዶና ፖግያባይ፥ ዎይ ቃይ ዋስያዌ እቱነ ባዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay kafuwaa golliyaan kushiyaa yeddiyaawaadan, taani kawutetsaa duretetsaa bolla ta kushiyaa yeddaad. K'ay dogettiide atteeda k'uuk'k'ulletuwaa shiishshiyaawaadan, taani biittaa ubbaa shiishshaad. Paallanaw bare k'efiyaa bak'k'iyaabay, woy haasayanaw bare doonaa pogiyaabay, woy k'ay waassiyaawe ittuunne baawa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asi ba kushe kafo keeththan yeddiza mala tanikka ta kushe kawoteththata aqotan yeddadis. Qasse asi dogetti attida phuuphphulleta shiishshiza mala tanikka dere ubbaa shiishshadis. Paallanaas ba qefe micciday deenna; waassanaas ba doona doyday deenna» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ባ ኩሼ ካፎ ኬን ዬዲዛ ማላ ታኒካ ታ ኩሼ ካዎቴታ ኣቆታን ዬዳዲስ። ቃሴ ኣሲ ዶጌቲ ኣቲዳ ጱጱሌታ ሺሺዛ ማላ ታኒካ ዴሬ ኡባ ሺሻዲስ። ፓላናስ ባ ቄፌ ሚጪዳይ ዴና፤ ዋሳናስ ባ ዶና ዶይዳይ ዴና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አስ ካፎ ኬን ኩሸ የደይሳዳ ታኒ ካዎተ ሻሉዋን ታ ኩሽያ የዳስ። ቃስ ዶገትዳ ጱጱለታ ሺሸይሳዳ ታኒ ቢታ ኡባ ሺሻስ። ባ ቀፍያ ቃዳይ ዎይኮ ዶና ጱቅዳይ ዎይኮ ዋስዳይ እሶይካ ባዋ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asi kafo keethan kushe yeddeysada taani kawotethaa shaluwan ta kushiya yeddas. Qassi dogetida phuuphuleta shiisheysada taani biitta ubbaa shiishas. Ba qefiya qaathiday woyko doona phuqiday woyko waassiday issoyka baawa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰው እጁን ወደ ወፍ ጐጆ እንደሚሰድድ፣ እኔም እንዲሁ እጄን ወደ መንግሥታት ሀብት ሰደድሁ፤ ሰዎች የተተወ ዕንቍላል እንደሚሰበስቡ፣ እኔም እንዲሁ ምድርን ሁሉ ሰበሰብሁ፤ ክንፉን ያራገበ የለም፤ አፉንም ከፍቶ የጮኸ አልነበረም።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዓለም መንግሥታት ሁሉ በእኔ ፊት እንደ ወፍ ጎጆች ነበሩ፤ እንቊላል በቀላሉ እንደሚሰበሰብ ዐይነት ሀብታቸውን ሁሉ ሰብስቤ ወሰድኩ፤ ይህን ባደረግሁ ጊዜ የወፍ ላባ ያኽል እንኳ የተንቀሳቀሰ የለም፤ የወፍ ኩምቢ ያኽል እንኳ ድምፁን ያሰማ የለም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ኢዱ ናብ ሰፈር ዒፍ ከም ዝሰድድ፥ ኣነውን ከምኡ ኢደይ ናብ ሃብቲ መንግስታት ሰደድኩ፤ ሰባት ዝተሓደገ እንቍላሊሕ ከም ዝእክቡ ኣነውን ከምኡ ንዅሉ ምድሪ ኣከብኩዎ። ክከላኸል ኢሉ ኽንፉ ዘንገብግብ ወይ ኣፉ ኸፊቱውን ዘእወየ ኣይነበረን” ይብል ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኢደይ ከኣ ንሃብቲ ህዝብታት ከም ቤት ዑፍ ረኸበቶ፡ ከምቲ ንድርቡይ እንቋቚሖ ዚእክቦ፡ ኣነውን ከምኡ ንብዘላ ምድሪ ኣኪበያ ኣሎኹ እሞ፡ ሓደ እኳ ኽንፉ ዜንገብግብ፡ ወይስ ኣፉ ኸፊቱ ጭቚጭቚ ዚብል ኣይነበረን። |