Isaiah 10:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣብ ከረን ጽዮንን ኣብ የሩሳሌምን ኵሉ ዕዮኡ ምስ ፈጸመ፡ ፍረ እቲ ድልዱል ልቢ ንጉስ ኣሶርን ክብሪ እቲ ልዑል ክብሩን ክበጽሖ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እን​ዲህ ይሆ​ናል፤ ጌታ ሥራ​ውን ሁሉ በጽ​ዮን ተራ​ራና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ላይ በፈ​ጸመ ጊዜ የአ​ሦ​ርን ንጉሥ የኵሩ ልብን ፍሬ፥ የዐ​ይ​ኑ​ንም ከፍታ ትም​ክ​ሕት ይቀ​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ እንዲህ ይሆናል፤ ጌታ ሥራውን ሁሉ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም ላይ በፈጸመ ጊዜ የአሦርን ንጉሥ የኩሩ ልብ ፍሬን የዓይኑንም ከፍታ ትምክሕት ይጐበኛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም ላይ የሚያደርገውን ሁሉ ከፈጸመ በኋላ፤ እንዲህ ይላል የአሦርን ንጉሥ ስለ ልቡ ትዕቢትና ስለ ንቀት አመለካከቱ እቀጣዋለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጎዳይ ጽዮነ ደርያ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ባረ ኦያ ኦሱዋ ኡባ ፖሌዳዋፐ ጉይያን፥ አሶረ ጋድያ ካትያ አ አዩዋነ አ ኦቶሩዋ ሙራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Goday S'iyoone Deriyaa bollanne Yerusaalame bolla bare ootsiyaa oosuwaa ubbaa poleeddawaappe guyyiyaan, Asoore gadiyaa kaatiyaa Aa ayyuwaanne Aa otoruwaa murana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Xiyoone zuma bollanne Yerusalaame bolla ba ooththana ooso ubbaa polidaappe guye, «Asoore kawo iza wozina otoreteththaa gishshassinne izi kadhe ayfen xeelliza gishshas ta iza qaxxayana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ጺዮኔ ዙማ ቦላኔ ዬሩሳላሜ ቦላ ባ ኦና ኦሶ ኡባ ፖሊዳፔ ጉዬ፥ «ኣሶሬ ካዎ ኢዛ ዎዚና ኦቶሬቴ ጊሻሲኔ ኢዚ ካ ኣይፌን ጼሊዛ ጊሻስ ታ ኢዛ ቃጻያና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ፅዮነ ደርያ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ባ ኦሱዋ ኡባ ፖልዳፐ ጉየ፥ አሶረ ካዋ እያ ኦቶሩዋስነ ጬቁዋስ እያ ሴራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Xiyoone deriya bollanne Yerusalaame bolla ba oosuwa ubbaa polidaape guye, Asoore kawa iya otoruwasinne ceequwas iya seerana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌታ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም ላይ የሚያደርገውን ሁሉ ከፈጸመ በኋላ፣ እንዲህ ይላል፤ “የአሦርን ንጉሥ ስለ ልቡ ትዕቢትና ስለ ንቀት አመለካከቱ እቀጣዋለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል “በኢየሩሳሌምና በጽዮን ተራራ የማደርገውን ሁሉ ከፈጸምኩ በኋላ ስለ ትምክሕቱና ስለ ትዕቢቱ ሁሉ ብዛት የአሦርንም ንጉሠ ነገሥት ደግሞ እቀጣለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ግና “ኵሉ ግብሩ ኣብ እምባ ፅዮንን ኣብ ኢየሩሳሌምን ምስ ፈፀመ ንንጉስ ኣሶር ስለ ትዕቢት ልቡን፥ ንድርቅና እተን ኵሩዓት ኣዒንቱን ክቐፅዖ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርሲ ኪኸውን እዩ፡ እግዚኣብሄር ኲሉ ግብሩ ኣብ ከረን ጽዮንን ኣብ የሩሳሌምን ምስ ፈጸመ፡ ነቲ ፍረ ዕቡይ ልቢ ንጉስ ኣሶርን፡ ንድርቅና እተን ኲሩዓት ኣዒንቱን ክቐጽዕ እየ።