Isaiah 10:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣብ ከረን ጽዮንን ኣብ የሩሳሌምን ኵሉ ዕዮኡ ምስ ፈጸመ፡ ፍረ እቲ ድልዱል ልቢ ንጉስ ኣሶርን ክብሪ እቲ ልዑል ክብሩን ክበጽሖ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እንዲህ ይሆናል፤ ጌታ ሥራውን ሁሉ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም ላይ በፈጸመ ጊዜ የአሦርን ንጉሥ የኵሩ ልብን ፍሬ፥ የዐይኑንም ከፍታ ትምክሕት ይቀጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እንዲህ ይሆናል፤ ጌታ ሥራውን ሁሉ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም ላይ በፈጸመ ጊዜ የአሦርን ንጉሥ የኩሩ ልብ ፍሬን የዓይኑንም ከፍታ ትምክሕት ይጐበኛል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም ላይ የሚያደርገውን ሁሉ ከፈጸመ በኋላ፤ እንዲህ ይላል የአሦርን ንጉሥ ስለ ልቡ ትዕቢትና ስለ ንቀት አመለካከቱ እቀጣዋለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጎዳይ ጽዮነ ደርያ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ባረ ኦያ ኦሱዋ ኡባ ፖሌዳዋፐ ጉይያን፥ አሶረ ጋድያ ካትያ አ አዩዋነ አ ኦቶሩዋ ሙራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Goday S'iyoone Deriyaa bollanne Yerusaalame bolla bare ootsiyaa oosuwaa ubbaa poleeddawaappe guyyiyaan, Asoore gadiyaa kaatiyaa Aa ayyuwaanne Aa otoruwaa murana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Xiyoone zuma bollanne Yerusalaame bolla ba ooththana ooso ubbaa polidaappe guye, «Asoore kawo iza wozina otoreteththaa gishshassinne izi kadhe ayfen xeelliza gishshas ta iza qaxxayana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ጺዮኔ ዙማ ቦላኔ ዬሩሳላሜ ቦላ ባ ኦና ኦሶ ኡባ ፖሊዳፔ ጉዬ፥ «ኣሶሬ ካዎ ኢዛ ዎዚና ኦቶሬቴ ጊሻሲኔ ኢዚ ካ ኣይፌን ጼሊዛ ጊሻስ ታ ኢዛ ቃጻያና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ፅዮነ ደርያ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ባ ኦሱዋ ኡባ ፖልዳፐ ጉየ፥ አሶረ ካዋ እያ ኦቶሩዋስነ ጬቁዋስ እያ ሴራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Xiyoone deriya bollanne Yerusalaame bolla ba oosuwa ubbaa polidaape guye, Asoore kawa iya otoruwasinne ceequwas iya seerana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም ላይ የሚያደርገውን ሁሉ ከፈጸመ በኋላ፣ እንዲህ ይላል፤ “የአሦርን ንጉሥ ስለ ልቡ ትዕቢትና ስለ ንቀት አመለካከቱ እቀጣዋለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል “በኢየሩሳሌምና በጽዮን ተራራ የማደርገውን ሁሉ ከፈጸምኩ በኋላ ስለ ትምክሕቱና ስለ ትዕቢቱ ሁሉ ብዛት የአሦርንም ንጉሠ ነገሥት ደግሞ እቀጣለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ግና “ኵሉ ግብሩ ኣብ እምባ ፅዮንን ኣብ ኢየሩሳሌምን ምስ ፈፀመ ንንጉስ ኣሶር ስለ ትዕቢት ልቡን፥ ንድርቅና እተን ኵሩዓት ኣዒንቱን ክቐፅዖ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ ኪኸውን እዩ፡ እግዚኣብሄር ኲሉ ግብሩ ኣብ ከረን ጽዮንን ኣብ የሩሳሌምን ምስ ፈጸመ፡ ነቲ ፍረ ዕቡይ ልቢ ንጉስ ኣሶርን፡ ንድርቅና እተን ኲሩዓት ኣዒንቱን ክቐጽዕ እየ። |