Hosea 9:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ወይኒ ኬቕርቡ ኣይክእሉን እዮም፣ ኣይሕጐስዎን እዮም። ግዳያቶም ከም እንጌራ ሓዘን ክኾኑ እዮም፤ እንጌራኦም ምእንቲ ነፍሶም ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይኣቱን እዩ እሞ፡ ካብኡ ዚበልዑ ዅሎም ኪርከሱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእግዚአብሔርም የወይን ጠጅን ቍርባን አያቀርቡም፤ መሥዋዕታቸውም ደስ አያሰኘውም፤ እንደ ኀዘንም እንጀራ ይሆንባቸዋል፤ የሚበላውም ሁሉ ይረክሳል፤ እንጀራቸውም ለሰውነታቸው ይሆናል እንጂ ወደ እግዚአብሔር ቤት አይገባም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእግዚአብሔርም የወይን ጠጅን ቁርባን አያፈስሱም፥ መሥዋዕታቸውም ደስ አያሰኘውም፤ የኀዘንም እንጀራ ይሆንላቸዋል፥ የሚበላውም ሁሉ ይረክሳል፤ እንጀራቸውም ለሰውነታቸው ይሆናል እንጂ ወደ እግዚአብሔር ቤት አይገባም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጌታም የወይን ጠጅን ቁርባን አያፈስሱም፥ መሥዋዕታቸውም ደስ አያሰኘውም፤ እንደ ኀዘን እንጀራም ይሆንባቸዋል፥ የሚበሉትም ሁሉ ይረክሳሉ፤ እንጀራቸውም ለሆዳቸው ይሆናል እንጂ ወደ ጌታ ቤት አይገባም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ ዎይንያ ኤሳ ያርሹዋ ጉስክኖ፤ ኡንቱንቱ ያርሹካ አ ናሸቼና። ሄ ያርሹ ኡንቱንቶ ሾቻ ማላ ግዳናዋ፤ ሄዋ ምያ ኡባይ ቱናና። ሄ ኡክይ ኡንቱንቱ ማናሳፐ አትና፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገለና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Med'inaa Godaw woyniyaa eessaa yarshshuwaa gussikkino; unttunttu yarshshuukka Aa nashechchena. He yarshshuu unttunttoo shochchaa mala gidanawaa; hewaa miyaa ubbay tunana. He ukitsay unttunttu maanaassappe attina, Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa gelenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heen GODAAS woyne ushshu yarshanaas dandayettenna; istta yarshoyka GODAA ufayssenna. Hessa gishshas isttas yarshozi shochcha kath gidana; iza miza ubbay tunana. He kaththazi coo gafas miza kath gidana attiin GODAA keeth yarshos shiiqenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ጎዳስ ዎይኔ ኡሹ ያርሻናስ ዳንዳዬቴና፤ ኢስታ ያርሾይካ ጎዳ ኡፋይሴና። ሄሳ ጊሻስ ኢስታስ ያርሾዚ ሾቻ ካ ጊዳና፤ ኢዛ ሚዛ ኡባይ ቱናና። ሄ ካዚ ጮ ጋፋስ ሚዛ ካ ጊዳና ኣቲን ጎዳ ኬ ያርሾስ ሺቄና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጎዳስ ዎይነ ኡሻ ያርሾ ጉሶኮና፤ ኤንታ ያርሾይ እያ ኡፋይሰና። ሄ ያርሾይ ኤንታዉ ሾቻ መላ ግዳና፤ ሄሳ ምያ ኡባይ ቱናና። ሄ ካይ ኤንታ ኮሻ ፃላላ ዛራናሳፈ አትሽን፥ ጎዳራ ደእያ እስፈተስ ማደና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Godaas woyne ushsha yarsho gussokona; enta yarshoy iya ufaysenna. He yarshoy entaw shocha mela gidana; hessa miya ubbay tunana. He kathay enta koshaa xalaala zaaranaasafe attishin, Godaara de7iya issifetethaas maaddenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የወይን ጠጅን ቍርባን ለእግዚአብሔር አያፈስሱም፤ መሥዋዕታቸውም ደስ አያሰኘውም፤ እንዲህ ዐይነቱ መሥዋዕት ለእነርሱ የሐዘንተኞች እንጀራ ይሆንባቸዋል፤ የሚበሉትም ሁሉ ይረክሳሉ። ይህ ምግብ ለገዛ ራሳቸው ይሆናል፤ ወደ እግዚአብሔርም ቤተ መቅደስ አይገባም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም ለእግዚአብሔር የወይን ጠጅ መባ ማቅረብ አይችሉም፤ መሥዋዕታቸውም እግዚአብሔርን አያስደስትም፤ የእነርሱ እንጀራ ሲርባቸው የሚበሉት እንጂ ወደ እግዚአብሔር ቤት መሥዋዕት ሆኖ የሚቀርብ አይደለም፤ ስለዚህ ለእነርሱ የእዝን እንጀራ ይሆናል፤ እርሱንም የሚመገብ ሁሉ ይረክሳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር ቍርባን ወይኒ ኣየፍሰሱን፤ መስዋእቶምውን ኣየሐጕሶን። ንኣኣቶም እንጀራ ሓዘን ክኾኖም እዩ። ካብኡ ዝበልዕውን ክረክስ እዩ። እንጀራኣቶምውን ንርእሶም ደኣ ይኾን እምበር ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይኣቱን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእግዚኣብሄር ወይኒ ኣየፍሱሱን፡ መስዋእቲ ሕሩዶም ከአ ባህ ኣየብሎን፡ ንኣታቶም ከም እንጌራ ሓዘን ይኾኖም፡ ካብኡ ዚበልዕ ዘበሉ ኹሉውን ይረክስ። እንጌራኦም ንርእሶም እዩ እሞ፡ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይአቱን። |