Hosea 9:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤፍሬም ተሃሪሙ፡ ሱሮም ነቒጹ፡ ፍረ ኣይኪፈርዩን እዮም። እንተ ወለዱ ግና ነቲ ፍቑር ፍረ ከርሶም ክቐትሎ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤፍ​ሬም ታመመ፤ ሥሩም ደረቀ፤ ከእ​ን​ግ​ዲ​ህም ወዲህ ፍሬ አያ​ፈ​ራም፤ ደግ​ሞም ቢወ​ልዱ የተ​ወ​ደ​ደ​ውን የማ​ኅ​ፀ​ና​ቸ​ውን ፍሬ እገ​ድ​ላ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤፍሬም ተመታ፥ ሥሩም ደረቀ፥ ፍሬም አያፈራም፤ ደግሞም ቢወልዱ የማኅፀናቸውን ፍሬ እገድላለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኤፍሬም ተመታ፥ ሥሩም ደረቀ፥ ፍሬም አያፈራም፤ ደግሞም ቢወልዱ እንኳ እጅግ የሚወዱአቸውን የማኅፀናቸውን ፍሬ እገድላለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤፍሬማ አሳይ ደሸትና፥ ኡንቱንቱ ጻጱ መሌዳ፤ አይፍያካ አይፍክኖ። ኡንቱንቱ ናናቱዋ የሎፐካ፥ ታን ኡንቱንቱ ሲቅያ ናናቱዋ ዎና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Efireema Asay deshettina, unttunttu s'ap'uu meleedda; ayfiyaakka ayifikkino. Unttunttu naanatuwaa yelooppekka, taani unttunttu siik'iyaa naanatuwaa wod'ana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Efreemey shocettides; isttas xaphoykka melides; Istti ishalon dichchida nayta ta wodhana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤፍሬሜይ ሾጬቲዴስ፤ ኢስታስ ጻጶይካ ሜሊዴስ፤ ኢስቲ ኢሻሎን ዲቺዳ ናይታ ታ ዎና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤፍሬም ደሸትን፥ እያ ፃጶይ መልስ፤ አይፈይካ ባዋ። ኤንቲ ናአ የልኮካ ታኒ ኤንቲ ዶስያ ናይታ ዎና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Efreemi deshetin, iya xaphoy melis; ayfeyka baawa. Enti na7a yelikoka taani enti dosiya nayta wodhana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤፍሬም ተመታ፤ ሥራቸው ደረቀ፤ ፍሬም አያፈሩም፤ ልጆች ቢወልዱም እንኳ፣ ተንከባክበው ያሳደጓቸውን ልጆቻቸውን እገድላለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ ነፋስ እንደ መታው፥ ሥሩ እንደ ደረቀና ማፍራት እንደማይችል ዛፍ ያለ ፍሬ ይቀራሉ፤ ልጆች ቢወልዱም እጅግ የሚወዱአቸውን ልጆቻቸውን እገድላለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤፍሬም ተወቕዐ፤ ሱሩውን ነቐፀ፤ ፍረ ድማ ኣየፍርን። እንተ ወለዱውን፥ ነቶም ፍረ ኸርሶም ክቐትሎም እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኤፍሬም ተወቕዔ። ሱሮም ነቐጸት፡ ፍረ ኣይፈርዩን፡ እንተ ወለዱ እኳ፡ ነቲ ፍቁር ፍረ ኸርሶም ክቐትሎ እየ።