Hosea 9:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሉ ክፍኣቶም ኣብ ጊልጋል እዩ ዘሎ፣ ኣብኡ ጸሊአዮም እየ። ብምኽንያት ክፍኣት ተግባራቶም ካብ ቤተይ ከውጽኦም እየ፡ ደጊም ኣይክፈትዎምን እየ፡ መሳፍንቶም ኲሎም ዓመጽቲ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ክፋ​ታ​ቸ​ውም ሁሉ በጌ​ል​ገላ አለ፤ በዚያ ጠል​ቻ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ስለ ሠሩት ክፋት ከቤቴ አሳ​ድ​ዳ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲያ አል​ወ​ድ​ዳ​ቸ​ውም፤ አለ​ቆ​ቻ​ቸው ሁሉ ዐመ​ፀ​ኞች ናቸ​ውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ክፋታቸው ሁሉ በጌልገላ አለ፤ በዚያ ጠልቻቸዋለሁ፤ ስለ ሠሩት ክፋት ከቤቴ አሳድዳቸዋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ አልወድዳቸውም፤ አለቆቻቸው ሁሉ ዓመፀኞች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ክፋታቸው ሁሉ በጌልገላ አለ፤ በዚያ ሳሉ ጠላኋቸው፤ ስለ ሥራዎቻቸውም ክፋት ከቤቴ አስወጣቸዋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ አልወድዳቸውም፤ አለቆቻቸው ሁሉ ዓመፀኞች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኡንቱንቱ ኢታተ ኡባይ ገልጋላ ግያ ሳና፤ ታን ኡንቱንታ እጽያዋ ያን ዶማድ። ኡንቱንቱ ኦሱዋ ኢታተ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ታ ጎልያፐ የደርሳና፤ ሀዋፐ ስንናዉ ታን ኡንቱንታ ሲቅከ፤ ኡንቱንታ ሞድያዋንቱካ ማካላንቻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaadan yaagee; «Unttunttu iitatetsaa ubbay Gelggala giyaa saana; taani unttuntta is's'iyaawaa yan doommaad. Unttunttu oosuwaa iitatetsaa diraw, taani unttuntta ta golliyaappe yederssana; hawaappe sintsanaw taani unttuntta siik'ikke; unttuntta mooddiyaawanttukka makkalanchcha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Istti Gelgelan ooththida iitateththaa gaason ta istta ixxadis; istti ooththida iita ooso gishshas ta keeththafe ta istta gooddana; hayssafe guyekka ta istta dosikke; istta kaaleththizayti ubbay makkallanchchata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስቲ ጌልጌላን ኦዳ ኢታቴ ጋሶን ታ ኢስታ ኢጻዲስ፤ ኢስቲ ኦዳ ኢታ ኦሶ ጊሻስ ታ ኬፌ ታ ኢስታ ጎዳና፤ ሃይሳፌ ጉዬካ ታ ኢስታ ዶሲኬ፤ ኢስታ ካሌዛይቲ ኡባይ ማካላንቻታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ “ኤንታ ኢታተ ግሾ ታኒ ጋልጋላን እፆ ዶማስ። ኤንታ ናጋራ ግሾ ታኒ ኤንታ ታ ኬፈ ጎዳና፤ ህዛፐ ጉየ ታ ኤንታ ዶስከ፤ ኤንታ ሀላቃት ኡባይ ጌላታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, “Enta iitatetha gisho taani Galgalan ixo doomas. Enta nagaraa gisho taani enta ta keethaafe gooddana; hizape guye ta enta dosike; enta halaqati ubbay geellata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በጌልገላ ካደረጉት ክፋታቸው ሁሉ የተነሣ፣ እኔ በዚያ ጠላኋቸው፤ ስለ ሠሩት ኀጢአት፣ ከቤቴ አሳድዳቸዋለሁ፤ ከእንግዲህም አልወድዳቸውም፤ መሪዎቻቸው ሁሉ ዐመፀኞች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ገና በጌልገላ ሳሉ ክፉ ሥራቸው ተገለጠ፤ እኔም በዚያ የእነርሱን ሥራ መጥላት ጀመርኩ፤ ስለ ሠሩትም ክፉ ሥራ ከሰጠኋቸው ምድር አስወጣቸዋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ ለእነርሱ ፍቅር አላሳያቸውም፤ መሪዎቻቸው ሁሉ ዐመፀኞች ሆነዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ጌልገላ ኻብ ዝገበርዎ ኽፍኣት ዝተልዓለ፥ ኣነ ኣብኡ ፀላእኹዎም። ስለ እቲ ዝገበርዎ ሓጢኣትውን፥ ካብ ቤተይ ከሳጕጎም እየ። ድሕሪ ደጊም ኣየፍቅሮምን እየ፤ ኵሎም ኣሕሉቖም ዓመፀኛታት እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኩሉ ኽፍኣቶም ኣብ ጊልጋል እዩ፡ ኣነ ኣብኡ ጸላእክዎም፡ ብሰሪ ኽፍኣት ግብሮም ከኣ ካብ ቤተይ እሰጎም፡ ድሕርዚ ኣየፍቅሮምን እየ፡ ኩሎም መሳፍንቶም ዓለወኛታት እዮም።