Hosea 9:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ እስራኤል፡ ከም ካልኦት ህዝብታት ብሓጐስ ኣይትሕጐስ። ካብ ኣምላኽካ ኣመንዝምካ ኢኻ እሞ፡ ኣብ ኵሉ ምድሪቤት እኽሊ ዓስቢ ኣፍቂርካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤል ሆይ! ከአምላክህ ርቀህ አመንዝረሃልና እንደ አሕዛብ ደስ አይበልህ፤ ሐሴትንም አታድርግ፤ ከእህሉና ከወይኑ አውድማ ሁሉ ይልቅ የግልሙትና ዋጋን ወድደሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤል ሆይ፥ ከአምላክህ ተለይተህ አመንዝረሃልና እንደ አሕዛብ ደስ አይበልህ፥ ሐሴትንም አታድርግ፤ በእህሉ አውድማ ሁሉ ላይ የግልሙትናን ዋጋ ወድደሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤል ሆይ! ከአምላክህ ተለይተህ አመንዝረሃልና እንደ አሕዛብ ደስ አይበልህ፥ ሐሴትንም አታድርግ፤ በእህሉ አውድማ ሁሉ ላይ የዝሙትን ዋጋ ወድደሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳቶ፥ ናሸቶፕተ! ሀራ ካዉተቱዋዳን፥ ፖጩ ጎፕተ! አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ህንተ ጾሳፐ ሻከቲደ፥ ሻርሙጼድታ፤ ካ ቡክያ ኡዱማ ኡባን ሻርሙጻታ እምያ ጋትያ ዶሴድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa asatoo, nashettoppite! Hara kawutetsaatuwaadan, pooc'u gooppite! Ayaw gooppe, hintte hintte S'oossaappe shaakettiide, sharmus'eeddita; katsaa bukkiyaa uddumaa ubbaan sharmus'ata immiyaa gatiyaa doseeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asawu! Ufayettofte! Hara kawoteththata mala ufays nococu goopite! Ays giikko intte intte Xoossas ammanettibeekketa; kaththa bale ubbaan laymateththas |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኡፋዬቶፍቴ! ሃራ ካዎቴታ ማላ ኡፋይስ ኖጮጩ ጎፒቴ! ኣይስ ጊኮ ኢንቴ ኢንቴ ጾሳስ ኣማኔቲቤኬታ ካ ባሌ ኡባን ላይማቴስ ኢሚዛ ዋጋ ዶሲዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳቶ፥ ኡፋይቶፍተ! ሀራ ካዎታዳ ፖጩ ጎፕተ! ህንተ ህንተ ፆሳፈ ሃክድ ላይማትደታ፤ ካ ጌሽያ ዉዱማን ላይማተስ እምያ ጋትያ ዶስደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asato, ufaytofite! Hara kawotada poocu goopite! Hinte hinte Xoossaafe haakidi laymatideta; kathaa geeshshiya wudumman laymatethas immiya gatiya dosideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤል ሆይ፤ ደስ አይበልሽ፤ እንደ ሌሎችም ሕዝቦች ሐሤት አታድርጊ፤ ለአምላክሽ ታማኝ አልሆንሽምና፤ በየእህል ዐውድማውም ላይ፣ ለጋለሞታ የሚከፈለውን ዋጋ ወድደሻል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! በየዐውድማው የሚገኘውን የዝሙት ዋጋ ከበዓል የሚሰጥ በረከት መስሎአችሁ፥ ትወዱታላችሁ፤ ይህን በማድረጋችሁ ለአምላካችሁ ታማኞች ሆናችሁ አልተገኛችሁም፤ ስለዚህ እንደ ሌሎች ሕዝቦች መደሰታችሁንና ሐሴት ማድረጋችሁን ተዉ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ እስራኤል፥ ካብ ኣምላኽካ ተፈሊኻ ኣመንዚርካ፥ ኣብ ኵሉ ዓውዲ ስርናይ ዋጋ ምንዝርና ፈቲኻ ኢኻሞ፥ ከም ኣህዛብ ደስ ኣይበልካ፤ ኣይትተሓጐስውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ እስራኤል፡ ንኣምላኽካ ሓደግካ መንዚርካ፡ ኣብ ኩሉ ዓውዲ ሰርናይ ዋጋ ምንዝርና ፈቲኻ ኢኻ እሞ፡ ከም ህዝብታት ክሳዕ እልልታ ኣይትተሓጎስ። |