Hosea 9:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ እስራኤል፡ ከም ካልኦት ህዝብታት ብሓጐስ ኣይትሕጐስ። ካብ ኣምላኽካ ኣመንዝምካ ኢኻ እሞ፡ ኣብ ኵሉ ምድሪቤት እኽሊ ዓስቢ ኣፍቂርካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤል ሆይ! ከአ​ም​ላ​ክህ ርቀህ አመ​ን​ዝ​ረ​ሃ​ልና እንደ አሕ​ዛብ ደስ አይ​በ​ልህ፤ ሐሴ​ት​ንም አታ​ድ​ርግ፤ ከእ​ህ​ሉና ከወ​ይኑ አው​ድማ ሁሉ ይልቅ የግ​ል​ሙ​ትና ዋጋን ወድ​ደ​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤል ሆይ፥ ከአምላክህ ተለይተህ አመንዝረሃልና እንደ አሕዛብ ደስ አይበልህ፥ ሐሴትንም አታድርግ፤ በእህሉ አውድማ ሁሉ ላይ የግልሙትናን ዋጋ ወድደሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤል ሆይ! ከአምላክህ ተለይተህ አመንዝረሃልና እንደ አሕዛብ ደስ አይበልህ፥ ሐሴትንም አታድርግ፤ በእህሉ አውድማ ሁሉ ላይ የዝሙትን ዋጋ ወድደሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳቶ፥ ናሸቶፕተ! ሀራ ካዉተቱዋዳን፥ ፖጩ ጎፕተ! አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ህንተ ጾሳፐ ሻከቲደ፥ ሻርሙጼድታ፤ ካ ቡክያ ኡዱማ ኡባን ሻርሙጻታ እምያ ጋትያ ዶሴድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asatoo, nashettoppite! Hara kawutetsaatuwaadan, pooc'u gooppite! Ayaw gooppe, hintte hintte S'oossaappe shaakettiide, sharmus'eeddita; katsaa bukkiyaa uddumaa ubbaan sharmus'ata immiyaa gatiyaa doseeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asawu! Ufayettofte! Hara kawoteththata mala ufays nococu goopite! Ays giikko intte intte Xoossas ammanettibeekketa; kaththa bale ubbaan laymateththas
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኡፋዬቶፍቴ! ሃራ ካዎቴታ ማላ ኡፋይስ ኖጮጩ ጎፒቴ! ኣይስ ጊኮ ኢንቴ ኢንቴ ጾሳስ ኣማኔቲቤኬታ ካ ባሌ ኡባን ላይማቴስ ኢሚዛ ዋጋ ዶሲዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳቶ፥ ኡፋይቶፍተ! ሀራ ካዎታዳ ፖጩ ጎፕተ! ህንተ ህንተ ፆሳፈ ሃክድ ላይማትደታ፤ ካ ጌሽያ ዉዱማን ላይማተስ እምያ ጋትያ ዶስደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asato, ufaytofite! Hara kawotada poocu goopite! Hinte hinte Xoossaafe haakidi laymatideta; kathaa geeshshiya wudumman laymatethas immiya gatiya dosideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤል ሆይ፤ ደስ አይበልሽ፤ እንደ ሌሎችም ሕዝቦች ሐሤት አታድርጊ፤ ለአምላክሽ ታማኝ አልሆንሽምና፤ በየእህል ዐውድማውም ላይ፣ ለጋለሞታ የሚከፈለውን ዋጋ ወድደሻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! በየዐውድማው የሚገኘውን የዝሙት ዋጋ ከበዓል የሚሰጥ በረከት መስሎአችሁ፥ ትወዱታላችሁ፤ ይህን በማድረጋችሁ ለአምላካችሁ ታማኞች ሆናችሁ አልተገኛችሁም፤ ስለዚህ እንደ ሌሎች ሕዝቦች መደሰታችሁንና ሐሴት ማድረጋችሁን ተዉ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ እስራኤል፥ ካብ ኣምላኽካ ተፈሊኻ ኣመንዚርካ፥ ኣብ ኵሉ ዓውዲ ስርናይ ዋጋ ምንዝርና ፈቲኻ ኢኻሞ፥ ከም ኣህዛብ ደስ ኣይበልካ፤ ኣይትተሓጐስውን።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እስራኤል፡ ንኣምላኽካ ሓደግካ መንዚርካ፡ ኣብ ኩሉ ዓውዲ ሰርናይ ዋጋ ምንዝርና ፈቲኻ ኢኻ እሞ፡ ከም ህዝብታት ክሳዕ እልልታ ኣይትተሓጎስ።