Hosea 8:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ንፈጣሪኣ ረሲዓ ቤተ መቕደስ ስለ ዝሰርሐት፤ ይሁዳ ድማ ዕርድታት ከተማታት ኣባዚሑ፣ ኣነ ግና ናብ ከተማታቱ ሓዊ ክድርቢ እየ፣ ንሱ ድማ ንቤተ መንግስታቱ ክበልዖ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤል ፈጣ​ሪ​ውን ረስ​ቶ​አል፤ መስ​ገ​ጃ​ዎ​ች​ንም ሠር​ቶ​አል፤ ይሁ​ዳም የተ​መ​ሸ​ጉ​ትን ከተ​ሞች አብ​ዝ​ቶ​አል፤ እኔ ግን በከ​ተ​ሞች ላይ እሳ​ትን እሰ​ድ​ዳ​ለሁ፤ መሠ​ረ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ትበ​ላ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤል ፈጣሪውን ረስቶአል፥ መስገጃዎችንም ሠርቶአል፤ ይሁዳም የተመሸጉትን ከተሞች አብዝቶአል፤ እኔ ግን በከተሞች ላይ እሳትን እሰድዳለሁ፥ አዳራሾችንም ትበላለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤል ፈጣሪውን ረስቶአል፥ ቤተ መንግሥቶችን ሠርቶአል፤ ይሁዳም የተመሸጉትን ከተሞች አብዝቶአል፤ እኔ ግን በእርሱ ከተሞች ላይ እሳት እልካለሁ፥ የንጉሥ ቅጥሮቹንም ትበላለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ባረና መዳዋ ዶጊደ፥ ካትያ ጎለቱዋ ኬጼ፤ ይሁዳ አሳይካ ግምበቴዳ ዳሮ ካታማቱዋ ኬጼ። ሽን ታን ሄ ካታማቱዋን ታማ የዳና፤ ኡንቱንቱ ጌሶቱዋ ማና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay barena Med'd'eeddawaa dogiide, kaatiyaa golletuwaa kees's'ee; Yihudaa asaykka gimbbetteedda daro katamatuwaa kees's'ee. Shin taani he katamatuwaan tamaa yeddana; unttunttu geessotuwaa maana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isra7eele derey baas gita kawoteththa keeththata keexxides; gido attiin bana medhdhidayssa balides. Yuhuda dereykka daro mino katamata ooththides; gido attiin tani he katamata bolla tama yeddana; istta miixataka tamay maana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስራኤሌ ዴሬይ ባስ ጊታ ካዎቴ ኬታ ኬጺዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ባና ሜዳይሳ ባሊዴስ። ዩሁዳ ዴሬይካ ዳሮ ሚኖ ካታማታ ኦዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ታኒ ሄ ካታማታ ቦላ ታማ ዬዳና፤ ኢስታ ሚጻታካ ታማይ ማና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ባና መዳይሳ ዶግድ፥ ካዎ ጋታ ኬፅስ። ይሁዳ አሳይ ግምበትዳ ዳሮ ካታማታ ኬፅስ። ሽን ታኒ ሄ ካታማታን ታማ የድን፥ ኤንታ ሚፃ ማና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay bana Medhidaysa dogidi, kawo gadhota keexis. Yihuda asay gimbetida daro katamata keexis. Shin taani he katamatan tama yeddin, enta miixa maana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤል ፈጣሪውን ረሳ፤ ቤተ መንግሥቶችንም ሠራ፤ ይሁዳም የተመሸጉ ከተሞችን አበዛ፤ እኔ ግን በከተሞቻቸው ላይ እሳትን እለቃለሁ፤ ምሽጎቻቸውንም ይበላል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእስራኤል ሕዝብ ለራሳቸው ታላላቅ ቤተ መንግሥቶች ሠርተዋል፤ እኔን ፈጣሪአቸውን ግን ረስተዋል፤ የይሁዳም ሕዝብ ብዙ የተመሸጉ ከተሞችን ሠርተዋል፤ ስለዚህ ከተሞቻቸውንና ምሽጎቻቸውን የሚያቃጥል እሳት እልክባቸዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እስራኤል ንፈጣሪኡ ረስዐ፤ መስገዲታትውን ሰርሐ። ይሁዳ ኸዓ ዕሩዳት ከተማታት ኣብዝሐ፤ ኣነ ግና ናብ ከተማታቱ ሓዊ ኽሰድድ እየ፤ ንኣዳራሻቶም ድማ ኽበልዖ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል ንፈጣሪኡ ረስዖ፡ ኣዳራሻት ሀነጸ፡ ይሁዳ ኸአ እተዐርደ ኸተማታት ኣብዝሔ። ኣነ ግና ናብ ከተማታቱ ሓዊ ኽሰድድ እየ፡ ንሱውን ንግብምታቱ ሞኽ ኬብሎ እዩ።