Hosea 8:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስራኤል ንፈጣሪኣ ረሲዓ ቤተ መቕደስ ስለ ዝሰርሐት፤ ይሁዳ ድማ ዕርድታት ከተማታት ኣባዚሑ፣ ኣነ ግና ናብ ከተማታቱ ሓዊ ክድርቢ እየ፣ ንሱ ድማ ንቤተ መንግስታቱ ክበልዖ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤል ፈጣሪውን ረስቶአል፤ መስገጃዎችንም ሠርቶአል፤ ይሁዳም የተመሸጉትን ከተሞች አብዝቶአል፤ እኔ ግን በከተሞች ላይ እሳትን እሰድዳለሁ፤ መሠረቶቻቸውንም ትበላለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤል ፈጣሪውን ረስቶአል፥ መስገጃዎችንም ሠርቶአል፤ ይሁዳም የተመሸጉትን ከተሞች አብዝቶአል፤ እኔ ግን በከተሞች ላይ እሳትን እሰድዳለሁ፥ አዳራሾችንም ትበላለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤል ፈጣሪውን ረስቶአል፥ ቤተ መንግሥቶችን ሠርቶአል፤ ይሁዳም የተመሸጉትን ከተሞች አብዝቶአል፤ እኔ ግን በእርሱ ከተሞች ላይ እሳት እልካለሁ፥ የንጉሥ ቅጥሮቹንም ትበላለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ባረና መዳዋ ዶጊደ፥ ካትያ ጎለቱዋ ኬጼ፤ ይሁዳ አሳይካ ግምበቴዳ ዳሮ ካታማቱዋ ኬጼ። ሽን ታን ሄ ካታማቱዋን ታማ የዳና፤ ኡንቱንቱ ጌሶቱዋ ማና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay barena Med'd'eeddawaa dogiide, kaatiyaa golletuwaa kees's'ee; Yihudaa asaykka gimbbetteedda daro katamatuwaa kees's'ee. Shin taani he katamatuwaan tamaa yeddana; unttunttu geessotuwaa maana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Isra7eele derey baas gita kawoteththa keeththata keexxides; gido attiin bana medhdhidayssa balides. Yuhuda dereykka daro mino katamata ooththides; gido attiin tani he katamata bolla tama yeddana; istta miixataka tamay maana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስራኤሌ ዴሬይ ባስ ጊታ ካዎቴ ኬታ ኬጺዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ባና ሜዳይሳ ባሊዴስ። ዩሁዳ ዴሬይካ ዳሮ ሚኖ ካታማታ ኦዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ታኒ ሄ ካታማታ ቦላ ታማ ዬዳና፤ ኢስታ ሚጻታካ ታማይ ማና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ባና መዳይሳ ዶግድ፥ ካዎ ጋታ ኬፅስ። ይሁዳ አሳይ ግምበትዳ ዳሮ ካታማታ ኬፅስ። ሽን ታኒ ሄ ካታማታን ታማ የድን፥ ኤንታ ሚፃ ማና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay bana Medhidaysa dogidi, kawo gadhota keexis. Yihuda asay gimbetida daro katamata keexis. Shin taani he katamatan tama yeddin, enta miixa maana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤል ፈጣሪውን ረሳ፤ ቤተ መንግሥቶችንም ሠራ፤ ይሁዳም የተመሸጉ ከተሞችን አበዛ፤ እኔ ግን በከተሞቻቸው ላይ እሳትን እለቃለሁ፤ ምሽጎቻቸውንም ይበላል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የእስራኤል ሕዝብ ለራሳቸው ታላላቅ ቤተ መንግሥቶች ሠርተዋል፤ እኔን ፈጣሪአቸውን ግን ረስተዋል፤ የይሁዳም ሕዝብ ብዙ የተመሸጉ ከተሞችን ሠርተዋል፤ ስለዚህ ከተሞቻቸውንና ምሽጎቻቸውን የሚያቃጥል እሳት እልክባቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እስራኤል ንፈጣሪኡ ረስዐ፤ መስገዲታትውን ሰርሐ። ይሁዳ ኸዓ ዕሩዳት ከተማታት ኣብዝሐ፤ ኣነ ግና ናብ ከተማታቱ ሓዊ ኽሰድድ እየ፤ ንኣዳራሻቶም ድማ ኽበልዖ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስራኤል ንፈጣሪኡ ረስዖ፡ ኣዳራሻት ሀነጸ፡ ይሁዳ ኸአ እተዐርደ ኸተማታት ኣብዝሔ። ኣነ ግና ናብ ከተማታቱ ሓዊ ኽሰድድ እየ፡ ንሱውን ንግብምታቱ ሞኽ ኬብሎ እዩ። |