Hosea 8:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግዳያት መስዋእተይ ስጋ ይስውኡን ይበልዑን፤ እግዚኣብሄር ግና ኣይቅበሎምን፤ ሕጂ ንኣበሳኦም ክዝክርን ንሓጢኣቶም ክበጽሖን እዩ፤ ናብ ግብጺ ክምለሱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መሥ​ዋ​ዕ​ት​ንም ቢሠዉ፥ ሥጋ​ንም ቢበሉ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አይ​ቀ​በ​ላ​ቸ​ውም፤ አሁ​ንም በደ​ላ​ቸ​ውን ያስ​ባል፤ በኀ​ጢ​አ​ታ​ቸ​ውም ይበ​ቀ​ላ​ቸ​ዋል፤ እነ​ር​ሱም ወደ ግብፅ ይመ​ለ​ሳሉ፤ በአ​ሦ​ርም ርኩስ ነገ​ርን ይበ​ላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መሥዋዕቴን ያቀርባሉ፥ ሥጋንም ያርዳሉ፥ ይበላሉም፤ እግዚአብሔር ግን አይቀበላቸውም፤ በደላቸውንም ያስባል፥ ኃጢአታቸውንም ይቀጣል፤ እነርሱም ወደ ግብጽ ይመለሳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የተመረጠውን መሥዋዕቴን ያቀርባሉ፥ ሥጋንም ያርዳሉ፥ ይበላሉም፤ ጌታ ግን በእነርሱ ደስ አይሰኝም፤ በደላቸውን አሁን ያስታውሳል፥ ስለ ኃጢአታቸውም ይቀጣቸዋል፤ እነርሱም ወደ ግብጽ ይመለሳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ያርሻናዉ ዶሲኖ፤ ያርሹዋ አሹዋካ ሚኖ፤ ሽን መና ጎዳይ ኡንቱንቱን ናሸትቤና። እ ሀእ ኡንቱንቱ ባይዙዋ ሀሳያና፤ ቃይ ኡንቱንቱ ናጋራ ግሻዉካ ኡንቱንታ ሙራና፤ ኡንቱንቱ ግብጼ ቢታ ባና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu yarshshanaw dosiino; yarshshuwaa ashuwaakka miino; shin Med'inaa Goday unttunttun nashettibeena. I ha"i unttunttu bayzzuwaa hassayana; k'ay unttunttu nagaraa gishshawukka unttuntta murana; unttunttu Gibs'e biittaa baana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti lo7o yarsho shiishsheettes he yarsho ashozakka meettes; gido attiin GODAY isttan ufayettibeenna. Hessa gishshas izi istta iitateththaa zaari qoppana; istta nagara gishshas qaxxayana. Isttika Gibxe simmana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ሎኦ ያርሾ ሺሼቴስ ሄ ያርሾ ኣሾዛካ ሜቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢስታን ኡፋዬቲቤና። ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ኢስታ ኢታቴ ዛሪ ቆፓና፤ ኢስታ ናጋራ ጊሻስ ቃጻያና። ኢስቲካ ጊብጼ ሲማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ያርሻናዉ ዶሶሶና፤ ያርሾ አሹዋ ሞሶና፥ ሽን ጎዳይ ኤንታ ያርሹዋ ኤክቤና። እ ሀእ ኤንታ ናጋራ ሀሳያና፤ ኤንታ ናጋራ ግሾ ኤንታ ሴራና፤ ኤንቲ ግብፀ ቢታ ስማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti yarshanaw dosoosona; yarsho ashuwa moosona, shin Goday enta yarshuwa ekibeenna. I ha77i enta nagara hassayana; enta nagaraa gisho enta seerana; enti Gibxe biitta simmana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለእኔ የሚገባውን መሥዋዕት ያቀርባሉ፤ ሥጋውንም ይበላሉ፤ እግዚአብሔር ግን በእነርሱ አልተደሰተም፤ ስለዚህ ክፋታቸውን ያስታውሳል፤ ኀጢአታቸውን ይቀጣል፤ ወደ ግብፅም ይመለሳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ለእኔ ምርጥ መሥዋዕት ቢያቀርቡ፥ የመሥዋዕቱንም ሥጋ ቢበሉ እኔ እግዚአብሔር አልቀበላቸውም። አሁን በደላቸውን አስቤ በኃጢአታቸው እቀጣቸዋለሁ፤ ወደ ግብጽም ይመለሳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መስዋእተይ የቕርቡ፤ ስጋ ኸዓ ይሓርዱ፤ ይበልዑውን፤ እግዚኣብሄር ግና ኣይቕበሎምን፤ ንበደሎም ክዝክሮ፥ ንሓጢኣቶም ድማ ኽቐፅዕ እዩ፤ ንሳቶምውን ናብ ግብፂ ኽምለሱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 መስዋእተይ የቕርቡ፡ ስጋ ይስውኡ እሞ ይበልዐዎ፡ እግዚኣብሄር ግና ኣይቅበሎምን። ሕጂ ኣበሶኦም ኪዝክሮ ንሓጢኣቶም ከአ ኪቐጽዖ እዩ። ንሳቶም ናብ ግብጺ ኺምለሱ እዮም።