Hosea 8:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግዳያት መስዋእተይ ስጋ ይስውኡን ይበልዑን፤ እግዚኣብሄር ግና ኣይቅበሎምን፤ ሕጂ ንኣበሳኦም ክዝክርን ንሓጢኣቶም ክበጽሖን እዩ፤ ናብ ግብጺ ክምለሱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መሥዋዕትንም ቢሠዉ፥ ሥጋንም ቢበሉ፤ እግዚአብሔር አይቀበላቸውም፤ አሁንም በደላቸውን ያስባል፤ በኀጢአታቸውም ይበቀላቸዋል፤ እነርሱም ወደ ግብፅ ይመለሳሉ፤ በአሦርም ርኩስ ነገርን ይበላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መሥዋዕቴን ያቀርባሉ፥ ሥጋንም ያርዳሉ፥ ይበላሉም፤ እግዚአብሔር ግን አይቀበላቸውም፤ በደላቸውንም ያስባል፥ ኃጢአታቸውንም ይቀጣል፤ እነርሱም ወደ ግብጽ ይመለሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የተመረጠውን መሥዋዕቴን ያቀርባሉ፥ ሥጋንም ያርዳሉ፥ ይበላሉም፤ ጌታ ግን በእነርሱ ደስ አይሰኝም፤ በደላቸውን አሁን ያስታውሳል፥ ስለ ኃጢአታቸውም ይቀጣቸዋል፤ እነርሱም ወደ ግብጽ ይመለሳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ያርሻናዉ ዶሲኖ፤ ያርሹዋ አሹዋካ ሚኖ፤ ሽን መና ጎዳይ ኡንቱንቱን ናሸትቤና። እ ሀእ ኡንቱንቱ ባይዙዋ ሀሳያና፤ ቃይ ኡንቱንቱ ናጋራ ግሻዉካ ኡንቱንታ ሙራና፤ ኡንቱንቱ ግብጼ ቢታ ባና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu yarshshanaw dosiino; yarshshuwaa ashuwaakka miino; shin Med'inaa Goday unttunttun nashettibeena. I ha"i unttunttu bayzzuwaa hassayana; k'ay unttunttu nagaraa gishshawukka unttuntta murana; unttunttu Gibs'e biittaa baana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti lo7o yarsho shiishsheettes he yarsho ashozakka meettes; gido attiin GODAY isttan ufayettibeenna. Hessa gishshas izi istta iitateththaa zaari qoppana; istta nagara gishshas qaxxayana. Isttika Gibxe simmana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ሎኦ ያርሾ ሺሼቴስ ሄ ያርሾ ኣሾዛካ ሜቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢስታን ኡፋዬቲቤና። ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ኢስታ ኢታቴ ዛሪ ቆፓና፤ ኢስታ ናጋራ ጊሻስ ቃጻያና። ኢስቲካ ጊብጼ ሲማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ያርሻናዉ ዶሶሶና፤ ያርሾ አሹዋ ሞሶና፥ ሽን ጎዳይ ኤንታ ያርሹዋ ኤክቤና። እ ሀእ ኤንታ ናጋራ ሀሳያና፤ ኤንታ ናጋራ ግሾ ኤንታ ሴራና፤ ኤንቲ ግብፀ ቢታ ስማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti yarshanaw dosoosona; yarsho ashuwa moosona, shin Goday enta yarshuwa ekibeenna. I ha77i enta nagara hassayana; enta nagaraa gisho enta seerana; enti Gibxe biitta simmana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለእኔ የሚገባውን መሥዋዕት ያቀርባሉ፤ ሥጋውንም ይበላሉ፤ እግዚአብሔር ግን በእነርሱ አልተደሰተም፤ ስለዚህ ክፋታቸውን ያስታውሳል፤ ኀጢአታቸውን ይቀጣል፤ ወደ ግብፅም ይመለሳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ ለእኔ ምርጥ መሥዋዕት ቢያቀርቡ፥ የመሥዋዕቱንም ሥጋ ቢበሉ እኔ እግዚአብሔር አልቀበላቸውም። አሁን በደላቸውን አስቤ በኃጢአታቸው እቀጣቸዋለሁ፤ ወደ ግብጽም ይመለሳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መስዋእተይ የቕርቡ፤ ስጋ ኸዓ ይሓርዱ፤ ይበልዑውን፤ እግዚኣብሄር ግና ኣይቕበሎምን፤ ንበደሎም ክዝክሮ፥ ንሓጢኣቶም ድማ ኽቐፅዕ እዩ፤ ንሳቶምውን ናብ ግብፂ ኽምለሱ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መስዋእተይ የቕርቡ፡ ስጋ ይስውኡ እሞ ይበልዐዎ፡ እግዚኣብሄር ግና ኣይቅበሎምን። ሕጂ ኣበሶኦም ኪዝክሮ ንሓጢኣቶም ከአ ኪቐጽዖ እዩ። ንሳቶም ናብ ግብጺ ኺምለሱ እዮም። |