Hosea 8:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዓበይቲ ነገራት ሕገይ ጽሒፈሉ፡ ግናኸ ከም ጓና ተቘጽረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብዙ ሕጎ​ችን እጽ​ፍ​ለ​ታ​ለሁ፤ ነገር ግን ሥር​ዐ​ቱና የተ​ወ​ደ​ደው መሠ​ዊ​ያው እንደ እን​ግዳ ነገር ተቈ​ጠሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሕጌን ብዛት ጽፌለታለሁ፤ እነርሱ ግን እንደ እንግዳ ነገር ቈጥረውታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሺዎች የሚቆጠሩትን ሕጎቼን ጽፌለት እንኳ እንደ እንግዳ ነገር ተቆጠሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኡንቱንቶ ታ ህግያን ዳሮባ ጻፋድ፤ ሽን ኡንቱንቱ ሄ ህግያ አላጋባዳን ጼሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani unttunttoo ta higgiyan darobaa s'aafaad; shin unttunttu he higgiyaa allagabaadan s'eelleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta isttas ta wogaa garsan diza daro miishshata xaafadis. Istti gidikko hada miishsha mala qoodida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኢስታስ ታ ዎጋ ጋርሳን ዲዛ ዳሮ ሚሻታ ጻፋዲስ። ኢስቲ ጊዲኮ ሃዳ ሚሻ ማላ ቆዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኤንታዉ ታ ህግያን ዳሮባ ፃፋስ፥ ሽን ኤንቲ ሄ ህግያ አላጋባዳ ፄልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani entaw ta higgiyan darobaa xaafas, shin enti he higgiya allagabada xeellidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሕጌ ውስጥ ያለውን ብዙውን ነገር ጻፍሁላቸው፤ እነርሱ ግን እንደ እንግዳ ነገር ቈጠሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ለእነርሱ ከሕጌ ብዙ መመሪያዎችን ጽፌ ሰጠኋቸው፤ እነርሱ ግን እንደ እንግዳ ነገር ቈጠሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዝ ሕገይ ፀሓፍኩሎም፤ ንሳቶም ግና ኸም ባዕዲ ነገር ቈፀርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣእላፋት ሕገይ እኳ እንተ ጸሓፍኩምሎም፡ ጓና ኾይኑ እዩ ዚቖጸር።