Hosea 7:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ልዑል ግና ኣይምለሱን። ከም መታለሊ ቀስቲ እዮም፤ መሳፍንቶም ብሰንኪ ቍጥዓ መልሓሶም ብሰይፊ ኪወድቁ እዮም፤ ኣብ ምድሪ ግብጺ መላገጽኦም ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ከንቱ ነገር ተመለሱ፤ እንደ ጠማማ ቀስትም ሆኑ፤ አለቆቻቸውም ከምላሳቸው ስንፍና የተነሣ በሰይፍ ይወድቃሉ፤ ይህም በግብፅ ምድር ውስጥ መሳለቂያ ይሆንባቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ከንቱ ነገር ተመለሱ፤ እንደ ተንኰለኛ ቀስት ሆኑ፤ አለቆቻቸው ከምላሳቸው ቍጣ የተነሣ በሰይፍ ይወድቃሉ፤ ይህ በግብጽ ምድር ውስጥ መሳለቂያ ይሆንባቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከንቱ ወደ ሆነው ነገር ተመለሱ፤ እንደ ረገበ ቀስት ሆኑ፤ አለቆቻቸው ከክፉ አንደበታቸው የተነሣ በሰይፍ ይወድቃሉ፤ ይህ በግብጽ ምድር ውስጥ መሳለቂያ ይሆንባቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ስሚኖ፥ ሽን ታኮ ስምክኖ። ኡንቱንቱ ዎራ ጾንግያ ዎንዳፍያ ማላ። ኡንቱንቱ ካፓቱ ኢታባ ሃሳይያዋ ሀዳን፥ ማሻን ዉራና፤ ሄዋን ኡንቱንቱ ግብጼ አሳን ቅሊጨታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu simmiino, shin taakko simmikkino. Unttunttu wora s'onggiyaa wonddaafiyaa mala. Unttunttu kaappatuu iitabaa haasayiyaawaa hadan, mashshaan wurana; hewan unttunttu Gibs'e asan k'iliic'ettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Taappe haakkidi hada miishshako simmida; Istti caddana xongiin wora biza toora mala. Istta kaaleththizaytikka bantti haasayza iita qaala gaason mashshan wurana; hessafe dendoyssan istti Gibxe biittan qidhes attana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታፔ ሃኪዲ ሃዳ ሚሻኮ ሲሚዳ፤ ኢስቲ ጫዳና ጾንጊን ዎራ ቢዛ ቶራ ማላ። ኢስታ ካሌዛይቲካ ባንቲ ሃሳይዛ ኢታ ቃላ ጋሶን ማሻን ዉራና፤ ሄሳፌ ዴንዶይሳን ኢስቲ ጊብጼ ቢታን ቂስ ኣታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሀዳባኮ ስምዶሶና። ኤንቲ አማንና ዶንገ ግድዶሶና። ኤንታ ሀላቃት ኢታባ ኦደትዳ ግሾ ማሻን ዉራና፤ ሄስካ ኤንታዉ ግብፀን ሚቻስ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti hadabaako simmidosona. Enti ammanthona donge gididosona. Enta halaqati iitaba odetida gisho mashshan wurana; hessika entaw Gibxen miichas gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ከንቱ ነገር ተመለሱ፤ ዒላማውን እንደ ሳተ ቀስት ናቸው፤ መሪዎቻቸው ስለ ክፉ ቃላቸው፣ በሰይፍ ይወድቃሉ፤ በዚህም ምክንያት በግብፅ ምድር፣ መዘባበቻ ይሆናሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእኔ ርቀው ወደ ከንቱ አምልኮ ተመለሱ፤ ዓላማውን እንደሚስት እንደ ተበላሸ ቀስት ሆኑ፤ አለቆቻቸውም ክፉ ነገርን ከመናገራቸው የተነሣ በሰይፍ ተመተው ይሞታሉ፤ በግብጻውያንም ዘንድ መዘባበቻ ይሆናሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ከንቱ ነገር ተመለሱ፤ ግና ናብ ልዑል እግዚኣብሄር ኣይኮነን። ዕላማኡ ኸም ዝስሕት ጠዋይ ቀስቲ ኾኑ። መሳፍንቶም ካብ ቍጥዓ መልሓሶም ዝተልዓለ፥ ብሰይፊ ኽወድቁ እዮም። እዙይ ኣብ ውሽጢ ምድሪ ግብፂ መሳለቒ ክኾኖም እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ይምለሱ አለው፡ ናብቲ ልዑል ግና ኣይኮነን። ከም መታለሊ ቐስቲ ኾነ። መሳፍንቶም ብሰሪ ኹራ ልሳኖም ብሰይፊ ኺወድቁ እዮም። እዚ ኸአ ኣብ ሃገር ግብጺ መላገጺ ኪኾኖም እዩ። |