Hosea 7:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ልዑል ግና ኣይምለሱን። ከም መታለሊ ቀስቲ እዮም፤ መሳፍንቶም ብሰንኪ ቍጥዓ መልሓሶም ብሰይፊ ኪወድቁ እዮም፤ ኣብ ምድሪ ግብጺ መላገጽኦም ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ከንቱ ነገር ተመ​ለሱ፤ እንደ ጠማማ ቀስ​ትም ሆኑ፤ አለ​ቆ​ቻ​ቸ​ውም ከም​ላ​ሳ​ቸው ስን​ፍና የተ​ነሣ በሰ​ይፍ ይወ​ድ​ቃሉ፤ ይህም በግ​ብፅ ምድር ውስጥ መሳ​ለ​ቂያ ይሆ​ን​ባ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ከንቱ ነገር ተመለሱ፤ እንደ ተንኰለኛ ቀስት ሆኑ፤ አለቆቻቸው ከምላሳቸው ቍጣ የተነሣ በሰይፍ ይወድቃሉ፤ ይህ በግብጽ ምድር ውስጥ መሳለቂያ ይሆንባቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከንቱ ወደ ሆነው ነገር ተመለሱ፤ እንደ ረገበ ቀስት ሆኑ፤ አለቆቻቸው ከክፉ አንደበታቸው የተነሣ በሰይፍ ይወድቃሉ፤ ይህ በግብጽ ምድር ውስጥ መሳለቂያ ይሆንባቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ስሚኖ፥ ሽን ታኮ ስምክኖ። ኡንቱንቱ ዎራ ጾንግያ ዎንዳፍያ ማላ። ኡንቱንቱ ካፓቱ ኢታባ ሃሳይያዋ ሀዳን፥ ማሻን ዉራና፤ ሄዋን ኡንቱንቱ ግብጼ አሳን ቅሊጨታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu simmiino, shin taakko simmikkino. Unttunttu wora s'onggiyaa wonddaafiyaa mala. Unttunttu kaappatuu iitabaa haasayiyaawaa hadan, mashshaan wurana; hewan unttunttu Gibs'e asan k'iliic'ettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Taappe haakkidi hada miishshako simmida; Istti caddana xongiin wora biza toora mala. Istta kaaleththizaytikka bantti haasayza iita qaala gaason mashshan wurana; hessafe dendoyssan istti Gibxe biittan qidhes attana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታፔ ሃኪዲ ሃዳ ሚሻኮ ሲሚዳ፤ ኢስቲ ጫዳና ጾንጊን ዎራ ቢዛ ቶራ ማላ። ኢስታ ካሌዛይቲካ ባንቲ ሃሳይዛ ኢታ ቃላ ጋሶን ማሻን ዉራና፤ ሄሳፌ ዴንዶይሳን ኢስቲ ጊብጼ ቢታን ቂስ ኣታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሀዳባኮ ስምዶሶና። ኤንቲ አማንና ዶንገ ግድዶሶና። ኤንታ ሀላቃት ኢታባ ኦደትዳ ግሾ ማሻን ዉራና፤ ሄስካ ኤንታዉ ግብፀን ሚቻስ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti hadabaako simmidosona. Enti ammanthona donge gididosona. Enta halaqati iitaba odetida gisho mashshan wurana; hessika entaw Gibxen miichas gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ ከንቱ ነገር ተመለሱ፤ ዒላማውን እንደ ሳተ ቀስት ናቸው፤ መሪዎቻቸው ስለ ክፉ ቃላቸው፣ በሰይፍ ይወድቃሉ፤ በዚህም ምክንያት በግብፅ ምድር፣ መዘባበቻ ይሆናሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእኔ ርቀው ወደ ከንቱ አምልኮ ተመለሱ፤ ዓላማውን እንደሚስት እንደ ተበላሸ ቀስት ሆኑ፤ አለቆቻቸውም ክፉ ነገርን ከመናገራቸው የተነሣ በሰይፍ ተመተው ይሞታሉ፤ በግብጻውያንም ዘንድ መዘባበቻ ይሆናሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ከንቱ ነገር ተመለሱ፤ ግና ናብ ልዑል እግዚኣብሄር ኣይኮነን። ዕላማኡ ኸም ዝስሕት ጠዋይ ቀስቲ ኾኑ። መሳፍንቶም ካብ ቍጥዓ መልሓሶም ዝተልዓለ፥ ብሰይፊ ኽወድቁ እዮም። እዙይ ኣብ ውሽጢ ምድሪ ግብፂ መሳለቒ ክኾኖም እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ይምለሱ አለው፡ ናብቲ ልዑል ግና ኣይኮነን። ከም መታለሊ ቐስቲ ኾነ። መሳፍንቶም ብሰሪ ኹራ ልሳኖም ብሰይፊ ኺወድቁ እዮም። እዚ ኸአ ኣብ ሃገር ግብጺ መላገጺ ኪኾኖም እዩ።