Hosea 7:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ዓራቶም ክበኽዩ ከለዉ ድማ ብልቦም ኣይጸውዑንን፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በመ​ኝ​ታ​ቸው ላይ ሆነው ያለ​ቅሱ ነበር እንጂ በል​ባ​ቸው ወደ እኔ አል​ጮ​ኹም፤ ስለ እህ​ልና ስለ ወይን ይገ​ዳ​ደሉ ነበር፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመኝታቸው ላይ ሆነው ያለቅሱ ነበር እንጂ በልባቸው ወደ እኔ አልጮኹም፤ ስለ እህልና ስለ ወይን ጠጅ ይሰበሰቡ ነበር፤ በእኔም ላይ ዐመፁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመኝታቸው ላይ ሆነው ያለቅሱ ነበር እንጂ በልባቸው ወደ እኔ አልጮኹም፤ ስለ እህልና ስለ ወይን ጠጅ ይሰበሰቡ ነበር፤ በእኔም ላይ ዓመፁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረ ሂጻን ግሲደ ዝላሊኖፐ አትና፥ ባረንቱ ዎዛናፐ ታና ዎስክኖ። ካዉነ ዎይንያ ኤሳዉ ባረንቱ ቦላ ማሻን ቃንጺደ፥ ሀራ ጾሳቱዋ ዎሲኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ታ ቦላ ማካሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bare hiis'an gisiide zilaaliinoppe attina, barenttu wozanaappe taana woossikkino. Katsawunne woyniyaa eessaw barenttu bollaa mashshaan k'ans's'iide, hara s'oossatuwaa woossiino; shin unttunttu ta bolla makkaleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ba hiixa bolla ichchidi yeekkeettes; gido attiin wozinappe taakko woosettenna; kaththassinne ushshas shiiqeettes; gido attiin taappe sher7i gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ባ ሂጻ ቦላ ኢቺዲ ዬኬቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ዎዚናፔ ታኮ ዎሴቴና፤ ካሲኔ ኡሻስ ሺቄቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ታፔ ሼርኢ ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባንታ ሂፃን ዝንእድ ዘሌሎሶና፥ ሽን ባንታ ዎዛናፐ ዎሶኮና። ካስነ ዎይነ ኡሻስ ባንታ አሳተ ጋሮሶና፥ ሽን ኤንቲ ታፐ ሃክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Banta hiixan zin7idi zeleelosona, shin banta wozanaape woossokona. Kathasinne woyne ushshas banta asatethaa gaarosona, shin enti taape haakidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከልባቸው ወደ እኔ አይጮኹም፤ ነገር ግን በዐልጋቸው ላይ ሆነው ያለቅሳሉ። ስለ እህልና ስለ አዲስ የወይን ጠጅ ይሰበሰባሉ፤ ነገር ግን ከእኔ ዘወር ብለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በአልጋቸው ላይ ተጋድመው ይጮኻሉ እንጂ ከልባቸው ወደ እኔ አይጸልዩም፤ እህልና የወይን ጠጅ ለማግኘት ሰውነታቸውን ይተለትላሉ፤ በእኔም ላይ ያምፃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ምድቃሶም ኮይኖም ይበኽዩ ነበሩ እምበር፥ ብልቦም ናባይ ኣየእወዩን፤ ናብ ስርናይን ናብ ወይንን ይእከቡ፤ ኣብ ልዕለይ ግና ዓመፁ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ምድቃሶም ኮይኖም ይበኽዩ አለው እምበር። ብልቦም ናባይ ኣየድህዩን። ናብ ስርናይን ናብ ወይንን ይእከቡ፡ ንኣይ እንከ ዐለውኒ።