Hosea 7:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ዓራቶም ክበኽዩ ከለዉ ድማ ብልቦም ኣይጸውዑንን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመኝታቸው ላይ ሆነው ያለቅሱ ነበር እንጂ በልባቸው ወደ እኔ አልጮኹም፤ ስለ እህልና ስለ ወይን ይገዳደሉ ነበር፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመኝታቸው ላይ ሆነው ያለቅሱ ነበር እንጂ በልባቸው ወደ እኔ አልጮኹም፤ ስለ እህልና ስለ ወይን ጠጅ ይሰበሰቡ ነበር፤ በእኔም ላይ ዐመፁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመኝታቸው ላይ ሆነው ያለቅሱ ነበር እንጂ በልባቸው ወደ እኔ አልጮኹም፤ ስለ እህልና ስለ ወይን ጠጅ ይሰበሰቡ ነበር፤ በእኔም ላይ ዓመፁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ሂጻን ግሲደ ዝላሊኖፐ አትና፥ ባረንቱ ዎዛናፐ ታና ዎስክኖ። ካዉነ ዎይንያ ኤሳዉ ባረንቱ ቦላ ማሻን ቃንጺደ፥ ሀራ ጾሳቱዋ ዎሲኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ታ ቦላ ማካሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare hiis'an gisiide zilaaliinoppe attina, barenttu wozanaappe taana woossikkino. Katsawunne woyniyaa eessaw barenttu bollaa mashshaan k'ans's'iide, hara s'oossatuwaa woossiino; shin unttunttu ta bolla makkaleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ba hiixa bolla ichchidi yeekkeettes; gido attiin wozinappe taakko woosettenna; kaththassinne ushshas shiiqeettes; gido attiin taappe sher7i gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባ ሂጻ ቦላ ኢቺዲ ዬኬቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ዎዚናፔ ታኮ ዎሴቴና፤ ካሲኔ ኡሻስ ሺቄቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ታፔ ሼርኢ ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባንታ ሂፃን ዝንእድ ዘሌሎሶና፥ ሽን ባንታ ዎዛናፐ ዎሶኮና። ካስነ ዎይነ ኡሻስ ባንታ አሳተ ጋሮሶና፥ ሽን ኤንቲ ታፐ ሃክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Banta hiixan zin7idi zeleelosona, shin banta wozanaape woossokona. Kathasinne woyne ushshas banta asatethaa gaarosona, shin enti taape haakidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከልባቸው ወደ እኔ አይጮኹም፤ ነገር ግን በዐልጋቸው ላይ ሆነው ያለቅሳሉ። ስለ እህልና ስለ አዲስ የወይን ጠጅ ይሰበሰባሉ፤ ነገር ግን ከእኔ ዘወር ብለዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአልጋቸው ላይ ተጋድመው ይጮኻሉ እንጂ ከልባቸው ወደ እኔ አይጸልዩም፤ እህልና የወይን ጠጅ ለማግኘት ሰውነታቸውን ይተለትላሉ፤ በእኔም ላይ ያምፃሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ምድቃሶም ኮይኖም ይበኽዩ ነበሩ እምበር፥ ብልቦም ናባይ ኣየእወዩን፤ ናብ ስርናይን ናብ ወይንን ይእከቡ፤ ኣብ ልዕለይ ግና ዓመፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ምድቃሶም ኮይኖም ይበኽዩ አለው እምበር። ብልቦም ናባይ ኣየድህዩን። ናብ ስርናይን ናብ ወይንን ይእከቡ፡ ንኣይ እንከ ዐለውኒ። |