Hosea 6:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ግና ከም ሰብ ነቲ ኪዳን ጠሓሱ። ኣብኡ ድማ ብጥልመት ኣንጻረይ ተዋስኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ርሱ ግን ቃል ኪዳ​ንን እን​ደ​ሚ​ያ​ፈ​ርስ ሰው ሆኑ፤ በዚ​ያም ላይ ከዱኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱ ግን እንደ አዳም ቃል ኪዳንን ተላልፈዋል፤ በዚያም ላይ ወንጅለውኛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱ ግን በአዳም ቃል ኪዳንን ተላልፈዋል፤ በዚያም ቦታ እኔን አታለውኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሽን ኡንቱንቱ አዳመዋዳን፥ ጫቁዋ ኮሌድኖ፤ ያን ታዉ አማነተናን እጼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Shin unttunttu Addaamewaadan, c'aak'uwaa koleeddinno; yan taw ammanettennan is's'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti qasse kase Addaame geetettizason tanara gelida caaqo qaala laallida; heenkka istti tanan ammanettibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ቃሴ ካሴ ኣዳሜ ጌቴቲዛሶን ታናራ ጌሊዳ ጫቆ ቃላ ላሊዳ፤ ሄንካ ኢስቲ ታናን ኣማኔቲቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን ኤንቲ አዳመዳ፥ ጫቆ መንዶሶና፤ ያን ታዉ አማነቶና እፅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin enti Addaameda, caaqo menthidosona; yan taw ammanetona ixidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደ አዳም ቃል ኪዳንን ተላለፉ፤ በዚያም ለእኔ ታማኝ አልነበሩም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነርሱ ወደ አገሪቱ በገቡ ጊዜ ‘አዳም’ በምትባል ቦታ ከእኔ ጋር የገቡትን ቃል ኪዳን አፈረሱ፤ ለእኔ የማይታመኑ መሆናቸውንም ገለጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንሳቶም ግና ኸም ኣዳም ቃል ኪዳን ኣፍረሱ፤ ኣብ ልዕሊ እዙይውን ጠለሙኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ግና ከም ኣዳም ኪዳን ኣፍረሱ፡ በዚውን ጠለሙኒ።