Hosea 6:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንእግዚኣብሄር ክንፈልጦ እንተ ደጊምና ክንፈልጥ ኢና፡ መውጽኢኡ ከም ወጋሕታ ተዳልዩ ኣሎ። ከም ዝናም፡ ከምቲ ዳሕረዋይን ቀዳሞትን ዝናብ ኣብ ምድሪ ድማ ናባና ክመጸና እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ወ​ቀው፤ እና​ው​ቀ​ውም ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እን​ከ​ተል፤ እንደ ወገ​ግ​ታም ተዘ​ጋ​ጅቶ እና​ገ​ኘ​ዋ​ለን፤ በም​ድ​ርም ላይ እንደ መጀ​መ​ሪ​ያ​ውና እንደ ኋለ​ኛው ዝናብ ወደ እኛ ይመ​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንወቅ፤ እናውቀውም ዘንድ እግዚአብሔርን እንከተል፤ እንደ ወገግታም ተዘጋጅቶ እናገኘዋለን፤ እንደ ዝናብም ምድርንም እንደሚያጠጣ እንደ መጨረሻ ዝናብ ይመጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኛም እንወቅ፤ ጌታን ለማወቅ እንትጋ፤ እንደ ንጋትም መገለጡ እርግጥ ነው፤ እንደ ዝናብ ምድርንም እንደሚያጠጣ እንደ በልግ ዝናብ ወደ እኛ ይመጣል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ አነ ኤሮይተ፤ አ ኤራና ማላ፥ ምንሲደ አነ አ ካሎይተ። አዋይ ሞክያዌ ቱማ ግድያዋዳን፥ እካ ቱሙ ቤታና። ባሳ እራዳን፥ ቢታ አልያ ባልጉዋ እራዳን፥ እ ኑኮ ያና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa ane eroytte; Aa erana mala, minisiide ane Aa kaalloytte. Away mokkiyaawe tuma gidiyaawaadan, ikka tumu beettana. Bad'd'eesaa iraadan, biittaa aliyaa balgguwaa iraadan, I nuukko yaana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ane nuni GODAA eroos! Nu iza lo7eththi eranaas ane minettoos! Izi wontta poo7o mala nuus qonccana; biitta kalssiza assura ira malanne balgo ira mala izi nuukko yaana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣኔ ኑኒ ጎዳ ኤሮስ! ኑ ኢዛ ሎኤ ኤራናስ ኣኔ ሚኔቶስ! ኢዚ ዎንታ ፖኦ ማላ ኑስ ቆንጫና፤ ቢታ ካልሲዛ ኣሱራ ኢራ ማላኔ ባልጎ ኢራ ማላ ኢዚ ኑኮ ያና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አነ ጎዳ ኤሮስ፤ እያ ኤራናዉ ምንድ ካሎስ። ፃልቀይ ዶለይሳዳ እ ቆንጫና፤ ቶርቸ እር የይሳዳ እ ኑኮ ያና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ane Godaa eroos; iya eranaw minthidi kaalloos. Xalqey doleysada I qoncana; torche iri yeysada I nuuko yaana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርን እንወቀው፤ የበለጠ እናውቀውም ዘንድ እንትጋ፤ እንደ ንጋት ብርሃን፣ በርግጥ ይገለጣል፤ ምድርን እንደሚያረሰርስ የበልግ ዝናብ፣ እንደ ክረምትም ዝናብ ወደ እኛ ይመጣል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኑ፤ እግዚአብሔርን እንወቅ፤ ሳናወላውልም እንከተለው፤ እርሱም እንደ ንጋት ብርሃንና ምድርን እንደሚያረካ የበልግ ዝናም በእርግጥ ወደ እኛ ይመጣል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእግዚኣብሄር ንፍለጦ፤ ብዝበለፀ ኽንፈልጦ ድማ ንከተሎ። ንሱ ብርግፅ ከም ወጋሕታ ተዳልዩ ኽንረኽቦ ኢና፤ ከምቲ ንምድሪ ዘጥልል ዝናም ፅብሓት፥ ከም ዝናም ክረምትውን ናባና ኽመፅእ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንእግዚኣብሄር ንፍለጦ፡ ክንፈልጦ ድማ ንስዐቦ። ምውጽኡ ኸም ወጋሕታ ርግጽ እዩ፡ ንሱ ኸም ዝናም፡ ከምቲ ንምድሪ ዜጥልል ዝናም ጽብሓት ናባና ኺመጽእ እዩ።