Hosea 6:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዑ ናብ እግዚኣብሄር ንመለስ፡ ንሱ ቀዲዱ እዩ እሞ፡ ኪፍውሰና እዩ። ወቒዑ፡ ክኣስረና እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመከራቸው ጊዜ በማለዳ ወደ እኔ ይገሰግሳሉ፤ እንዲህም ይላሉ፥ “ኑ፤ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር እንመለስ፤ እርሱ ሰብሮናልና፥ እርሱም ይፈውሰናል፤ እርሱ መትቶናልና፥ እርሱም ይጠግነናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኑ፥ ወደ እግዚአብሔር እንመለስ፤ እርሱ ሰብሮናልና፥ እርሱም ይፈውሰናል፤ እርሱ መትቶናል፥ እርሱም ይጠግነናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ይላሉ፦ “ኑ፥ ወደ ጌታ እንመለስ፤ እርሱ ሰብሮናልና፥ እርሱም ይፈውሰናል፤ እርሱ መትቶናል፥ እርሱም ይጠግነናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሃይተ! አነ መና ጎዳኮ ስሞይተ። እ ኑና መንሬዳ፥ ሽን እ ኑና ፓና፤ እ ኑና ማዱዳ፥ ሽን እ ኑ ማዱ ቃቻናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay hawaadan yaagee; «Haayite! Ane Med'inaa Godaakko simmoytte. I nuuna mentsereetseedda, shin I nuuna patsana; I nuuna madutseedda, shin I nu madutsaa k'achchanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Derezi, «Haa yiite, ane GODAAKKO simmoos! Izi nuna menththida mala izikka nuna zaaridi koolana; izi nuna madunththida mala zaaridikka izi nu madunththaa paththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴሬዚ፥ «ሃ ዪቴ፥ ኣኔ ጎዳኮ ሲሞስ! ኢዚ ኑና ሜንዳ ማላ ኢዚካ ኑና ዛሪዲ ኮላና፤ ኢዚ ኑና ማዱንዳ ማላ ዛሪዲካ ኢዚ ኑ ማዱን ፓና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ፥ “ሃይተ! አነ ጎዳኮ ስሞስ። እ ኑና መንረስ፥ ሽን እ ኑና ኮላና፤ እ ኑና ማዱንፅስስ፥ ሽን እ ኑ ማዱን ቃቻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay, “Haayite! Ane Godaako simmoos. I nuna mentherethis, shin I nuna koolana; I nuna madunxisis, shin I nu madunthaa qachana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ኑ፤ ወደ እግዚአብሔር እንመለስ፤ እርሱ ሰባብሮናል፤ እርሱም ይጠግነናል፤ እርሱ አቍስሎናል፤ እርሱም ይፈውሰናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡ እንዲህ ይላል፦ “ኑ! ወደ እግዚአብሔር እንመለስ! እርሱ እንደ ሰበረን ይፈውሰናል፤ እርሱ እንዳቈሰለን ቊስላችንን ይጠግናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንዑ፥ ናብ እግዚኣብሄር ንመለስ፤ ንሱ ሰይሩና እዩ፤ ንሱውን ክፍውሰና እዩ። ንሱ ወቒዑና እዩ፤ ንሱውን ክፅግነና እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ቐደደ፡ ኬጥዕየና ኸአ እዩ፡ ንሱ ወቕዔ፡ ኪዝንነና ድማ እዩ እሞ፡ ንዑናይ ናብ እግዚኣብሄር ንመለስ። |