Hosea 5:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጓኖት ውሉድ ስለ ዝወለዱ፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ብዘይተኣማንነት ገበሩ። ሕጂ ወርሒ ብጽሒቶም ክትበልዖም እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዲቃሎችን ልጆች ወልደዋልና እግዚአብሔርን ከድተዋል፤ አሁንም ኵብኵባ እነርሱንና ርስታቸውን ይበላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዲቃሎችን ልጆች ወልደዋልና እግዚአብሔርን ወንጅለዋል፤ አሁንም አንድ ወር እነርሱንና ርስታቸውን ይበላቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዲቃሎችን ልጆች ወልደዋልና ጌታን አታልለዋል፤ አሁን ደግሞ እነርሱን ከርስታቸው ጋር የወሩ መባቻ ይበላቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ አማነትበይክኖ፤ ኡንቱንቱ የሌዳ ናናይካ ሻርሙጻ ናና። ሄዋ ድራዉ፥ ሀ አግናይ ጼራናዉ፥ ኡንቱንቱካ ኡንቱንቱ ቢታይካ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Med'inaa Godaw ammanettibeykkino; unttunttu yeleedda naanaykka sharmus's'aa naanaa. Hewaa diraw, ha aginay s'eeranaw, unttunttukka unttunttu biittaykka d'ayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti eeqa xoossatas goynniza gishshas GODAAS ammanettibeettenna; istti layman nayta yelida. Hessa gishshas istti agina xeeron bonchchiza ba7aaley isttanne istta nayta issife dhayssana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒዛ ጊሻስ ጎዳስ ኣማኔቲቤቴና፤ ኢስቲ ላይማን ናይታ ዬሊዳ። ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ኣጊና ጼሮን ቦንቺዛ ባኣሌይ ኢስታኔ ኢስታ ናይታ ኢሲፌ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ላይማተን ናይታ የልዳ ግሾ ጎዳስ አማነትቦኮና። ሄሳ ግሾ፥ እስ አጌናን ኤንትነ ኤንታ ቢታይ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti laymatethan nayta yelida gisho Godaas ammanetibokona. Hessa gisho, issi ageenan entinne enta biittay dhayana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለእግዚአብሔር ታማኞች አልሆኑም፤ ዲቃሎች ወልደዋልና፤ ስለዚህ የወር መባቻ በዓላቸው፤ እነርሱንና ዕርሻቸውን ያጠፋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ ራሳቸው ጣዖት አምላኪዎች ስለ ሆኑ ለእግዚአብሔር ታማኞች ሆነው አልተገኙም። ልጆቻቸውም እንደ ጣዖት ልጆች ተቆጥረዋል፤ ስለዚህ በዚህ ወር መባቻ እነርሱም ምድራቸውም አብረው ይጠፋሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድቓላታት ደቂ ወሊዶም እዮም እሞ ንእግዚኣብሄር ጠለሙ፤ ሕዚ ድማ ሓደ ወርሒ ንኣኣቶምን ንርስቶምን ክበልዖም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድቓላታት ደቂ ስለ ዝወለዱ ንእግዚኣብሄር ጠለሙ። ሕጂ ድማ ሰርቂ ወርሒ ምስ ርስቶም ኪውሕጦም እዩ። |