Hosea 5:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መሳፍንቲ ይሁዳ ከምቶም ነቲ ጭፍራ ዘውጽኡ ነበሩ። ስለዚ ቍጥዓይ ከም ማይ ኣብ ልዕሊኦም ከፍስስ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁዳ አለ​ቆች ድም​በ​ርን እን​ደ​ሚ​ያ​ፈ​ርሱ ሆነ​ዋል፤ እኔም መዓ​ቴን እንደ ውኃ አፈ​ስ​ስ​ባ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳ አለቆች ድምበርን እንደሚነቅሉ ሆነዋል፤ እኔም መዓቴን እንደ ውኃ አፈስስባቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳ አለቆች ድምበርን እንደሚያፈርሱ ሰዎች ሆነዋል፤ እኔም መዓቴን እንደ ውኃ በእነርሱ ላይ አወርድባቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ይሁዳ ካፓቱ ዛዋ ሹቻ ሱግያዋንቱ ማላ ግዴድኖ፤ ታን ታ ሀንቁዋ ኡንቱንቱ ቦላን ሃዳን ጉሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaadan yaagee; «Yihudaa kaappatuu zawaa shuchchaa sugiyaawanttu mala gideeddino; taani ta hank'k'uwaa unttunttu bollan haatsaadan gussana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Yuhuda kaaleththizayti dhas shoddiza asa mala gidida gishshas tani ta hanqo haaththa di7o mala istta bolla yeddana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ዩሁዳ ካሌዛይቲ ስ ሾዲዛ ኣሳ ማላ ጊዲዳ ጊሻስ ታኒ ታ ሃንቆ ሃ ዲኦ ማላ ኢስታ ቦላ ዬዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎዳይ፥ ‘ይሁዳ ሀላቃት ዛዋ ሱግያ አሳ መላ ግድዶሶና፤ ታኒ ታ ሀንቁዋ ኤንታ ቦላ ድኦ ሃዳ ጉሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goday, ‘Yihuda halaqati zawa sugiya asa mela gididosona; taani ta hanquwa enta bolla di7o haathada gussana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳ መሪዎች፣ የወሰን ድንጋዮችን እንደሚነቅሉ ሰዎች ናቸው፤ እንደ ጐርፍ ውሃ፣ ቍጣዬን በላያቸው ላይ አፈስሳለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የይሁዳ መሪዎች የእስራኤልን ድንበር እንደሚያፈርሱ ሰዎች ሆነዋል፤ ስለዚህ እኔ ቊጣዬን እንደ ጐርፍ ውሃ አወርድባቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣሕሉቕ ይሁዳ፥ ከምቶም ወሰን ዝደፍኡ ሰባት እዮም እሞ፥ ኣነውን ቍጥዓይ ኣብ ልዕሊኣቶም ከም ማይ ከፍስስ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓላቑ ይሁዳ ኸምቶም ድብ ዚደፍኡ እዮም፡ ቁጥዓይ ኣብ ልዕሊኦም ከም ማይ ክኽዑ እየ።