Hosea 5:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መሳፍንቲ ይሁዳ ከምቶም ነቲ ጭፍራ ዘውጽኡ ነበሩ። ስለዚ ቍጥዓይ ከም ማይ ኣብ ልዕሊኦም ከፍስስ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳ አለቆች ድምበርን እንደሚያፈርሱ ሆነዋል፤ እኔም መዓቴን እንደ ውኃ አፈስስባቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳ አለቆች ድምበርን እንደሚነቅሉ ሆነዋል፤ እኔም መዓቴን እንደ ውኃ አፈስስባቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳ አለቆች ድምበርን እንደሚያፈርሱ ሰዎች ሆነዋል፤ እኔም መዓቴን እንደ ውኃ በእነርሱ ላይ አወርድባቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ይሁዳ ካፓቱ ዛዋ ሹቻ ሱግያዋንቱ ማላ ግዴድኖ፤ ታን ታ ሀንቁዋ ኡንቱንቱ ቦላን ሃዳን ጉሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay hawaadan yaagee; «Yihudaa kaappatuu zawaa shuchchaa sugiyaawanttu mala gideeddino; taani ta hank'k'uwaa unttunttu bollan haatsaadan gussana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Yuhuda kaaleththizayti dhas shoddiza asa mala gidida gishshas tani ta hanqo haaththa di7o mala istta bolla yeddana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ዩሁዳ ካሌዛይቲ ስ ሾዲዛ ኣሳ ማላ ጊዲዳ ጊሻስ ታኒ ታ ሃንቆ ሃ ዲኦ ማላ ኢስታ ቦላ ዬዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ጎዳይ፥ ‘ይሁዳ ሀላቃት ዛዋ ሱግያ አሳ መላ ግድዶሶና፤ ታኒ ታ ሀንቁዋ ኤንታ ቦላ ድኦ ሃዳ ጉሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Goday, ‘Yihuda halaqati zawa sugiya asa mela gididosona; taani ta hanquwa enta bolla di7o haathada gussana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ መሪዎች፣ የወሰን ድንጋዮችን እንደሚነቅሉ ሰዎች ናቸው፤ እንደ ጐርፍ ውሃ፣ ቍጣዬን በላያቸው ላይ አፈስሳለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የይሁዳ መሪዎች የእስራኤልን ድንበር እንደሚያፈርሱ ሰዎች ሆነዋል፤ ስለዚህ እኔ ቊጣዬን እንደ ጐርፍ ውሃ አወርድባቸዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣሕሉቕ ይሁዳ፥ ከምቶም ወሰን ዝደፍኡ ሰባት እዮም እሞ፥ ኣነውን ቍጥዓይ ኣብ ልዕሊኣቶም ከም ማይ ከፍስስ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓላቑ ይሁዳ ኸምቶም ድብ ዚደፍኡ እዮም፡ ቁጥዓይ ኣብ ልዕሊኦም ከም ማይ ክኽዑ እየ። |