Hosea 5:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ካህናት ነዚ ስምዑ! ኣቱም ቤት እስራኤል ድማ ስምዑ! ኣታ ቤት ንጉስ ድማ ስምዑ! ኣብ ሚጽፓ መጻወድያ፡ ኣብ ታቦር ድማ መርበብ ስለ ዝነበርካ፡ ፍርዲ ይመጸካ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህናት ሆይ! ይህን ስሙ፤ የእስራኤል ቤት ሆይ! አድምጡ፤ የንጉሥ ቤት ሆይ! ልብ አድርጉ፤ ለሚመለከት ወጥመድ፥ በታቦርም ላይ የተዘረጋ አሽክላ ሆናችኋልና ፍርድ በእናንተ ላይ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህናት ሆይ፥ ይህን ስሙ፤ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ አድምጡ፤ የንጉሥ ቤት ሆይ፥ ልብ አድርጉ፤ በምጽጳ ላይ ወጥመድ፥ በታቦርም ላይ የተዘረጋ አሽክላ ሆናችኋልና ፍርድ በእናንተ ላይ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህናት ሆይ! ይህን ስሙ፤ የእስራኤል ቤት ሆይ! ልብ አድርጉ፤ የንጉሥ ቤት ሆይ! አድምጡ፤ በምጽጳ ላይ ወጥመድ፥ በታቦርም ላይ የተዘረጋ አሽክላ ሆናችኋልና ፍርድ በእናንተ ላይ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተኖ፥ ቄሳቶ፥ ሀዋ ስስተ! ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ስስተ! ካትያ ጎልያ አሳቶ፥ አኬክተ! ሀ ፕርዳይ ህንተ ቦላ ፕርደቴዳ። ህንተ ምጽጳን ጲርያዳን ሀኔድታ፤ ታቦራ ደርያ ቦላካ ምጬዳ ግትያዳን ሀኔድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hinttenoo, k'eesatoo, hawaa sisite! Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, sisite! Kaatiyaa golliyaa asatoo, akeekite! Ha pirdday hintte bolla pirddetteedda. Hintte Mis'ip'p'an p'iriyaadan haneeddita; Taaboora Deriyaa bollakka mic'c'eedda gitiyaadan haneeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intteno qeeseto hayssa siyite! Isra7eele asatoo akeekite! Kawo keeththa asatoo hayssa ezgite! Hekko pirday intte bolla yides; Gaasoykka intte Mixiphphan narxa, Taaboore zuman gite gidideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴኖ ቄሴቶ ሃይሳ ሲዪቴ! ኢስራኤሌ ኣሳቶ ኣኬኪቴ! ካዎ ኬ ኣሳቶ ሃይሳ ኤዝጊቴ! ሄኮ ፒርዳይ ኢንቴ ቦላ ዪዴስ፤ ጋሶይካ ኢንቴ ሚጺጳን ናርጻ፥ ታቦሬ ዙማን ጊቴ ጊዲዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተኖ ካህነቶ፥ ሀይሳ ስእተ! ህንተኖ እስራኤለ አሳቶ፥ አኬክተ! ካዎ ኬ አሳቶ፥ ሎይ ስእተ! ሀ ፕርዳይ ህንተ ቦላ ፕርደትስ። ህንተ ምፅጳስ ፅሄ ግድደታ፤ ታቦረ ዙማ ቦላ ምጨትዳ ግተዳ ግድደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinteno kahineto, haysa si7ite! Hinteno Isra7eele asato, akeekite! Kawo keetha asato, loythi si7ite! Ha pirday hinte bolla pirdetis. Hinte Mixiphas xihe gidideta; Taabore zuma bolla miccetida giteda gidideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እናንተ ካህናት፤ ይህን ስሙ! እናንት እስራኤላውያን፤ አስተውሉ! የንጉሥ ቤት ሆይ፤ ስሙ! ይህ ፍርድ በእናንተ ላይ ነው፤ በምጽጳ ወጥመድ፣ በታቦርም ላይ የተዘረጋ መረብ ሆናችኋልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ካህናት ሆይ! ይህን ስሙ! እናንተም የእስራኤል ሕዝብ አስተውሉ! እናንተም ንጉሣውያን ቤተሰብ ይህን አድምጡ! እነሆ ፍርድ በእናንተ ላይ መጥቶአል፤ በምጽጳ እንደ ወጥመድ፥ በታቦርም እንደ ተዘረጋ መረብ ሆናችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣቱም ካህናት፥ ነዙይ ስምዑ፤ ኣቱም ቤት እስራኤል፥ ኣቕልቡ፤ ኣቱም ቤት ንጉስ፥ ፅን በሉ፤ ኣብ ምፅጳ መፈንጠር፥ ኣብ ታቦር ከዓ ዝተዘርግሐት መርበብ ኴንኹም ኢኹም እሞ፥ እዝ ፍርዲ እዙይ ኣብ ልዕሌኹም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ሚጽጳ መፈንጠራ፡ ኣብ ታቦር ከአ እተዘርግሐ መርበብ ስለ ዝኾንኩም፡ ፍርዲ ኣባኻትኩም እዩ እሞ፡ ኣቱም ካህናት፡ እዚ ስምዑ ኣቱም ቤት እስራኤል ኣድህቡ ኣቱም ቤት ንጉስ፡ ጽን በሉ። |