Hosea 5:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ካህናት ነዚ ስምዑ! ኣቱም ቤት እስራኤል ድማ ስምዑ! ኣታ ቤት ንጉስ ድማ ስምዑ! ኣብ ሚጽፓ መጻወድያ፡ ኣብ ታቦር ድማ መርበብ ስለ ዝነበርካ፡ ፍርዲ ይመጸካ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ናት ሆይ! ይህን ስሙ፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሆይ! አድ​ምጡ፤ የን​ጉሥ ቤት ሆይ! ልብ አድ​ርጉ፤ ለሚ​መ​ለ​ከት ወጥ​መድ፥ በታ​ቦ​ርም ላይ የተ​ዘ​ረጋ አሽ​ክላ ሆና​ች​ኋ​ልና ፍርድ በእ​ና​ንተ ላይ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህናት ሆይ፥ ይህን ስሙ፤ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ አድምጡ፤ የንጉሥ ቤት ሆይ፥ ልብ አድርጉ፤ በምጽጳ ላይ ወጥመድ፥ በታቦርም ላይ የተዘረጋ አሽክላ ሆናችኋልና ፍርድ በእናንተ ላይ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህናት ሆይ! ይህን ስሙ፤ የእስራኤል ቤት ሆይ! ልብ አድርጉ፤ የንጉሥ ቤት ሆይ! አድምጡ፤ በምጽጳ ላይ ወጥመድ፥ በታቦርም ላይ የተዘረጋ አሽክላ ሆናችኋልና ፍርድ በእናንተ ላይ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተኖ፥ ቄሳቶ፥ ሀዋ ስስተ! ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ስስተ! ካትያ ጎልያ አሳቶ፥ አኬክተ! ሀ ፕርዳይ ህንተ ቦላ ፕርደቴዳ። ህንተ ምጽጳን ጲርያዳን ሀኔድታ፤ ታቦራ ደርያ ቦላካ ምጬዳ ግትያዳን ሀኔድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hinttenoo, k'eesatoo, hawaa sisite! Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, sisite! Kaatiyaa golliyaa asatoo, akeekite! Ha pirdday hintte bolla pirddetteedda. Hintte Mis'ip'p'an p'iriyaadan haneeddita; Taaboora Deriyaa bollakka mic'c'eedda gitiyaadan haneeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intteno qeeseto hayssa siyite! Isra7eele asatoo akeekite! Kawo keeththa asatoo hayssa ezgite! Hekko pirday intte bolla yides; Gaasoykka intte Mixiphphan narxa, Taaboore zuman gite gidideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴኖ ቄሴቶ ሃይሳ ሲዪቴ! ኢስራኤሌ ኣሳቶ ኣኬኪቴ! ካዎ ኬ ኣሳቶ ሃይሳ ኤዝጊቴ! ሄኮ ፒርዳይ ኢንቴ ቦላ ዪዴስ፤ ጋሶይካ ኢንቴ ሚጺጳን ናርጻ፥ ታቦሬ ዙማን ጊቴ ጊዲዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተኖ ካህነቶ፥ ሀይሳ ስእተ! ህንተኖ እስራኤለ አሳቶ፥ አኬክተ! ካዎ ኬ አሳቶ፥ ሎይ ስእተ! ሀ ፕርዳይ ህንተ ቦላ ፕርደትስ። ህንተ ምፅጳስ ፅሄ ግድደታ፤ ታቦረ ዙማ ቦላ ምጨትዳ ግተዳ ግድደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinteno kahineto, haysa si7ite! Hinteno Isra7eele asato, akeekite! Kawo keetha asato, loythi si7ite! Ha pirday hinte bolla pirdetis. Hinte Mixiphas xihe gidideta; Taabore zuma bolla miccetida giteda gidideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እናንተ ካህናት፤ ይህን ስሙ! እናንት እስራኤላውያን፤ አስተውሉ! የንጉሥ ቤት ሆይ፤ ስሙ! ይህ ፍርድ በእናንተ ላይ ነው፤ በምጽጳ ወጥመድ፣ በታቦርም ላይ የተዘረጋ መረብ ሆናችኋልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ካህናት ሆይ! ይህን ስሙ! እናንተም የእስራኤል ሕዝብ አስተውሉ! እናንተም ንጉሣውያን ቤተሰብ ይህን አድምጡ! እነሆ ፍርድ በእናንተ ላይ መጥቶአል፤ በምጽጳ እንደ ወጥመድ፥ በታቦርም እንደ ተዘረጋ መረብ ሆናችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣቱም ካህናት፥ ነዙይ ስምዑ፤ ኣቱም ቤት እስራኤል፥ ኣቕልቡ፤ ኣቱም ቤት ንጉስ፥ ፅን በሉ፤ ኣብ ምፅጳ መፈንጠር፥ ኣብ ታቦር ከዓ ዝተዘርግሐት መርበብ ኴንኹም ኢኹም እሞ፥ እዝ ፍርዲ እዙይ ኣብ ልዕሌኹም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ሚጽጳ መፈንጠራ፡ ኣብ ታቦር ከአ እተዘርግሐ መርበብ ስለ ዝኾንኩም፡ ፍርዲ ኣባኻትኩም እዩ እሞ፡ ኣቱም ካህናት፡ እዚ ስምዑ ኣቱም ቤት እስራኤል ኣድህቡ ኣቱም ቤት ንጉስ፡ ጽን በሉ።