Hosea 4:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝበይ ብስእነት ፍልጠት ይጠፍእ፤ ንስኻ ንፍልጠት ስለ ዝነጸግካ፡ ኣነውን ካህን ከይትኸውን፡ ኣነውን ክነጽገካ እየ፤ ሕጊ ኣምላኽካ ስለ ዝረሳዕካዮም፡ ኣነውን ንደቅኻ ክርስዖም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቤ አእምሮ እንደሌላቸው ይመስላሉ፤ አንተም አእምሮህ ተለይቶሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እተውሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ ረስተሃልና እኔ ደግሞ ልጆችህን እረሳለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ ረስተሃልና እኔ ደግሞ ልጆችህን እረሳለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ትተሃልና ለእኔ ካህን እንዳትሆን ትቼሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ ረስተሃልና እኔ ደግሞ ልጆችህን እረሳለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ አሳይ ኤራተይ ይና ባዬዳ። ህንተ ኤራተ እጼዳ ድራዉ፥ ታንካ ህንተ ታዉ ቄስያ ግዳናዋ እጻይ። ህንተ ጾሳ ህግያ ህንተ ዶጌዳ ድራዉ፥ ታንካ ህንተ ናናቱዋ ዶጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta Asay eratetsay d'ayina bayeedda. Hintte eratetsaa is's'eedda diraw, taanikka hintte taw k'eesiyaa gidanawaa is's'ay. Hintte S'oossaa higgiyaa hintte dogeedda diraw, taanikka hintte naanatuwaa dogana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta derezas erateththi paccida gishshas dhaydes. Intte tana eranaas koyontta gishshas tanikka intte taas qeeseta gidi ooththana mala koykke. Intte ta woga balettida gishshas tanikka intte nayta balana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ዴሬዛስ ኤራቴ ፓጪዳ ጊሻስ ይዴስ። ኢንቴ ታና ኤራናስ ኮዮንታ ጊሻስ ታኒካ ኢንቴ ታስ ቄሴታ ጊዲ ኦና ማላ ኮይኬ። ኢንቴ ታ ዎጋ ባሌቲዳ ጊሻስ ታኒካ ኢንቴ ናይታ ባላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ አሳስ ኤራተ ባይና ግሾ ይዶሶና። ህንተ ኤራተ እፅዳ ግሾ፥ ታካ ህንተ ታዉ ካህነ ግዶና መላ እፃስ። ህንተ ፆሳ ህግያ ዶግዳ ግሾ፥ ታካ ህንተ ናይታ ዶጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta asaas eratethi bayna gisho dhayidosona. Hinte eratethi ixida gisho, taka hinte taw kahine gidonna mela ixas. Hinte Xoossaa higgiya dogida gisho, taka hinte nayta dogana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቤ ዕውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቷል። “ዕውቀትን ስለ ናቃችሁ፣ እኔም ካህናት እንዳትሆኑ ናቅኋችሁ፤ የአምላካችሁን ሕግ ስለ ረሳችሁ፣ እኔም ልጆቻችሁን እረሳለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቤ እኔን በሚገባ ካለማወቁ የተነሣ ጠፍቶአል፤ እናንተ እኔን ለማወቅ ስላልፈለጋችሁ እኔም ካህናት ሆናችሁ እንድታገለግሉኝ አልፈልጋችሁም፤ ሕጌንም ስላቃለላችሁና ስለ ረሳችሁ ልጆቻችሁ በእኔ ዘንድ የተረሱ ይሆናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ህዝበይ ፍልጠት ካብ ምስኣኑ ዝተልዓለ ይጠፍእ ኣሎ። ንስኻትኩም ፍልጠት ስለዝነዓቕኩም ኣነውን ካህናት ከይትኾኑኒ ነዓቕኩኹም። ሕጊ ኣምላኽኩም ስለዝረሳዕኹም፥ ኣነውን ንደቅኹም ክርስዖም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንህዝበይ ሰኣን ፍልጠት ይጠፍእ። ፍልጠት ስለ ዝአቤኻ፡ ኣነ ድማ ካህን ከይትኾነኒ ኽአብየካ እየ። ሕጊ ኣምላኽካ ስለ ዝረሳዕካ፡ ኣነ ኸአ ንደቅኻ ኽርስዖም እየ። |