Hosea 4:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝበይ ብስእነት ፍልጠት ይጠፍእ፤ ንስኻ ንፍልጠት ስለ ዝነጸግካ፡ ኣነውን ካህን ከይትኸውን፡ ኣነውን ክነጽገካ እየ፤ ሕጊ ኣምላኽካ ስለ ዝረሳዕካዮም፡ ኣነውን ንደቅኻ ክርስዖም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝቤ አእ​ምሮ እን​ደ​ሌ​ላ​ቸው ይመ​ስ​ላሉ፤ አን​ተም አእ​ም​ሮህ ተለ​ይ​ቶ​ሃ​ልና እኔ ካህን እን​ዳ​ት​ሆ​ነኝ እተ​ው​ሃ​ለሁ፤ የአ​ም​ላ​ክ​ህ​ንም ሕግ ረስ​ተ​ሃ​ልና እኔ ደግሞ ልጆ​ች​ህን እረ​ሳ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ ረስተሃልና እኔ ደግሞ ልጆችህን እረሳለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ትተሃልና ለእኔ ካህን እንዳትሆን ትቼሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ ረስተሃልና እኔ ደግሞ ልጆችህን እረሳለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ አሳይ ኤራተይ ይና ባዬዳ። ህንተ ኤራተ እጼዳ ድራዉ፥ ታንካ ህንተ ታዉ ቄስያ ግዳናዋ እጻይ። ህንተ ጾሳ ህግያ ህንተ ዶጌዳ ድራዉ፥ ታንካ ህንተ ናናቱዋ ዶጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta Asay eratetsay d'ayina bayeedda. Hintte eratetsaa is's'eedda diraw, taanikka hintte taw k'eesiyaa gidanawaa is's'ay. Hintte S'oossaa higgiyaa hintte dogeedda diraw, taanikka hintte naanatuwaa dogana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta derezas erateththi paccida gishshas dhaydes. Intte tana eranaas koyontta gishshas tanikka intte taas qeeseta gidi ooththana mala koykke. Intte ta woga balettida gishshas tanikka intte nayta balana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ዴሬዛስ ኤራቴ ፓጪዳ ጊሻስ ይዴስ። ኢንቴ ታና ኤራናስ ኮዮንታ ጊሻስ ታኒካ ኢንቴ ታስ ቄሴታ ጊዲ ኦና ማላ ኮይኬ። ኢንቴ ታ ዎጋ ባሌቲዳ ጊሻስ ታኒካ ኢንቴ ናይታ ባላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ አሳስ ኤራተ ባይና ግሾ ይዶሶና። ህንተ ኤራተ እፅዳ ግሾ፥ ታካ ህንተ ታዉ ካህነ ግዶና መላ እፃስ። ህንተ ፆሳ ህግያ ዶግዳ ግሾ፥ ታካ ህንተ ናይታ ዶጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta asaas eratethi bayna gisho dhayidosona. Hinte eratethi ixida gisho, taka hinte taw kahine gidonna mela ixas. Hinte Xoossaa higgiya dogida gisho, taka hinte nayta dogana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቤ ዕውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቷል። “ዕውቀትን ስለ ናቃችሁ፣ እኔም ካህናት እንዳትሆኑ ናቅኋችሁ፤ የአምላካችሁን ሕግ ስለ ረሳችሁ፣ እኔም ልጆቻችሁን እረሳለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቤ እኔን በሚገባ ካለማወቁ የተነሣ ጠፍቶአል፤ እናንተ እኔን ለማወቅ ስላልፈለጋችሁ እኔም ካህናት ሆናችሁ እንድታገለግሉኝ አልፈልጋችሁም፤ ሕጌንም ስላቃለላችሁና ስለ ረሳችሁ ልጆቻችሁ በእኔ ዘንድ የተረሱ ይሆናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ህዝበይ ፍልጠት ካብ ምስኣኑ ዝተልዓለ ይጠፍእ ኣሎ። ንስኻትኩም ፍልጠት ስለዝነዓቕኩም ኣነውን ካህናት ከይትኾኑኒ ነዓቕኩኹም። ሕጊ ኣምላኽኩም ስለዝረሳዕኹም፥ ኣነውን ንደቅኹም ክርስዖም እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ንህዝበይ ሰኣን ፍልጠት ይጠፍእ። ፍልጠት ስለ ዝአቤኻ፡ ኣነ ድማ ካህን ከይትኾነኒ ኽአብየካ እየ። ሕጊ ኣምላኽካ ስለ ዝረሳዕካ፡ ኣነ ኸአ ንደቅኻ ኽርስዖም እየ።