Hosea 4:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መስተኦም ጥዑም እዩ፣ ወትሩ ዝሙት ይገብሩ ነበሩ። ሓለፍቱ ብሕፍረት ይፈትዉ፣ ሃቡኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከነዓናውያንንም መረጣቸው፤ ፈጽመውም አመነዘሩ፤ በክፋታቸውም ውርደትን መረጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስካርን ፈጽመዋል፥ ግልሙትናንም አብዝተዋል፤ አለቆችዋም ነውርን እጅግ ወደዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስካራቸውን ፈጽመዋል፥ ለምንዝርናም ራሳቸውን ፍጹም አስገዝተዋል፤ ከክብራቸው ይልቅ ውርደታቸውን እጅግ ወድደዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ዳሮ ዎይንያ ኡሽ ስሚደ፥ ሻርሙጽያዋ አግክኖ፤ ኡንቱንታ ሞድያዋንቱካ ዬላይያዋ ሎይ ዶሲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu daro woyniyaa ushi simmiide, sharmus'iyaawaa aggikkino; unttuntta mooddiyaawanttukka yeellayiyaawaa loytsi dosiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Woyne ushshu uyidaappe guye laymateettes. Istta ayssizaytikka yeellachchiza miish doseettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎይኔ ኡሹ ኡዪዳፔ ጉዬ ላይማቴቴስ። ኢስታ ኣይሲዛይቲካ ዬላቺዛ ሚሽ ዶሴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ዳሮ ዎይነ ኡሻ ኡይ ስሚድ፥ ላይማተ አጎኮና፤ ኤንታ ሀላቃትካ ዬላያባ ዳሮ ዶሶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti daro woyne ushsha uyi simmidi, laymatethi aggokona; enta halaqatika yeellayaba daro dosoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መጠጣቸው ባለቀ ጊዜ እንኳ፣ ዘማዊነታቸውን አያቆሙም፤ ገዦቻቸውም ነውርን አጥብቀው ይወድዳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብዙ የወይን ጠጅ ከጠጡ በኋላ የዝሙት ሥራቸውን ይቀጥላሉ፤ አለቆቻቸውም አሳፋሪ ነገሮችን ማድረግ አጥብቀው ይወዳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስኽራኖም ይገድድ ኣሎ፤ ምንዝርናውን የብዝሑ ኣለዉ፤ ኣሕሉቓ የመና ነውሪ ፈተዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰኽራኖም ይገድድ አሎ፡ ምንዝርና የብዝሑ፡ ሓላቑኣ ኣዝዮም ነውሪ ይፈትው አለው። |