Hosea 4:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጽላሉ ጽቡቕ እዩ እሞ፡ ኣብ ርእሲ ኣኽራን ይስውኡ፡ ኣብ ኣኽራን፡ ኣብ ትሕቲ ጽሕድን ፖፕላርን ኤልምን ይድይብ። ስለዚ ኣዋልድኩም ክዘሙ፡ ሰብኡትኩም ድማ ክዘሙ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በተ​ራ​ሮ​ችም ራስና በኮ​ረ​ብ​ታ​ዎች ላይ ይሠ​ዋሉ፤ ጥላ​ውም መል​ካም ነውና ከኮ​ም​በ​ልና ከል​ብን፥ ከአ​ሆ​ማም ዛፍ በታች ያር​ዳሉ፤ ስለ​ዚህ ሴቶች ልጆ​ቻ​ችሁ ይሰ​ስ​ናሉ፤ ሙሽ​ሮ​ቻ​ች​ሁም ያመ​ነ​ዝ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በተራሮችም ራስ ላይ ይሠዋሉ፤ ጥላውም መልካም ነውና ከኮምበልና ከልብን ከአሆማም ዛፍ በታች በኮረብቶች ላይ ያጥናሉ፤ ስለዚህ ሴቶች ልጆቻችሁ ይገለሙታሉ፥ ሙሽሮቻችሁም ያመነዝራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በተራሮችም ራስ ላይ ይሠዋሉ፤ ጥላውም መልካም ነውና ከባሉጥና ከልብን ከአሆማም ዛፍ በታች በኮረብቶች ላይ ያጥናሉ፤ ስለዚህ ሴቶች ልጆቻችሁ ዘማውያን ይሆናሉ፥ ምራቶቻችሁም ያመነዝራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ደረቱዋ ሁጲያን ያርሹዋ ያርሺኖ፤ ዞዘቱዋ ቦላንካ ኩዋይ ሎኦ ግድያ አዱሳነ ዳሻ ምቱዋ ጋርሳንካ እጻና ጩዋዪኖ። “ሄዋ ድራዉ፥ ህንተ ማጫ ናናይ ሻርሙጻ ግዲኖ፤ ህንተ ናናቱዋ ማጫ አሳቱካ ሻርሙጺኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Deretuwaa huup'iyaan yarshshuwaa yarshshiino; zoozetuwaa bollankka kuway lo"o gidiyaa adussanne daashsha mitsatuwaa garssankka is'aanaa c'uwayiino. «Hewaa diraw, hintte mac'c'a naanay sharmus'a gidiino; hintte naanatuwaa mac'c'a asatuukka sharmus'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Zumay dizason dizason yarsho yarsheettes; zumbullata bolla, gita daashsha miththata kuwa garsan xuugettiza yarsho yarsheettes. Hessa gaason intte macca nayti layman daana; intte nayta machcheti laymatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዙማይ ዲዛሶን ዲዛሶን ያርሾ ያርሼቴስ፤ ዙምቡላታ ቦላ፥ ጊታ ዳሻ ሚታ ኩዋ ጋርሳን ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሼቴስ። ሄሳ ጋሶን ኢንቴ ማጫ ናይቲ ላይማን ዳና፤ ኢንቴ ናይታ ማቼቲ ላይማታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ደረታ ሁጰን ያርሾ ያርሾሶና፤ ሎኦ ኩያይ ደእያ ዎላ ጋርሳን፥ ፂዳ ጋርሳን እፃነ ጩይሶሶና። ሄሳ ግሾ፥ ህንተ ማጫ ናይት ላይማቶሶና፤ ህንተ ናይታ ማቸት ላሞሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dereta huuphen yarsho yarshoosona; lo77o kuyay de7iya wolaa garsan, xiidda garsan ixaane cuyisoosona. Hessa gisho, hinte macca nayti laymatoosona; hinte nayta macheti laammoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በተራሮችም ጫፍ ላይ ይሠዋሉ፤ መልካም ጥላ ባለው፣ በባሉጥ፣ በኮምቦልና በአሆማ ዛፍ ሥር፣ በኰረብቶችም ላይ የሚቃጠል ቍርባን ያቀርባሉ። ስለዚህ ሴቶች ልጆቻችሁ ዘማውያን፣ ምራቶቻችሁም አመንዝራዎች ይሆናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በየተራራው ላይ መሥዋዕት ያቀርባሉ፤ በየኮረብታው ላይ ቊርባን ያቀርባሉ፤ ይህንንም የሚያደርጉት ታላላቅ በሆኑና ቅርንጫፋቸው በተንሰራፋ ጥላቸው መልካም በሆነ ዋርካ፥ በለሳና ጥድ ሥር ነው። በዚህ ምክንያት ሴቶች ልጆቻችሁ ዘማውያን ይሆናሉ። ምራቶቻችሁም ያመነዝራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ርእሲ እምባታት ይስውኡ፤ ኣብ ልዕሊ ኾረብታታት፥ ኣብ ትሕቲ ፅቡቕ ፅላል ዘለዎ ኣውሕን ስየን ፅሕድን፥ ዕጣን ይዓጥኑ። ስለዙይውን ኣዋልድኩም ይምንዝራ፤ መራዑትኩም ድማ ይዝምዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ርእሲ ኣኽራን ይስውኡ፡ ኣብ ልዕሊ ኹርባታት ከኣ፡ ኣብ ትሕቲ ኣውሕን ስየን ጽሕድን፡ ጽላሎም ጽቡቕ እዩ እሞ፡ ይዐጥኑ። ስለዚ ኣዋልድኩም ይምንዝራ፡ መርዑኹም ድማ ይዝምዋ።