Hosea 4:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጽላሉ ጽቡቕ እዩ እሞ፡ ኣብ ርእሲ ኣኽራን ይስውኡ፡ ኣብ ኣኽራን፡ ኣብ ትሕቲ ጽሕድን ፖፕላርን ኤልምን ይድይብ። ስለዚ ኣዋልድኩም ክዘሙ፡ ሰብኡትኩም ድማ ክዘሙ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተራሮችም ራስና በኮረብታዎች ላይ ይሠዋሉ፤ ጥላውም መልካም ነውና ከኮምበልና ከልብን፥ ከአሆማም ዛፍ በታች ያርዳሉ፤ ስለዚህ ሴቶች ልጆቻችሁ ይሰስናሉ፤ ሙሽሮቻችሁም ያመነዝራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተራሮችም ራስ ላይ ይሠዋሉ፤ ጥላውም መልካም ነውና ከኮምበልና ከልብን ከአሆማም ዛፍ በታች በኮረብቶች ላይ ያጥናሉ፤ ስለዚህ ሴቶች ልጆቻችሁ ይገለሙታሉ፥ ሙሽሮቻችሁም ያመነዝራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተራሮችም ራስ ላይ ይሠዋሉ፤ ጥላውም መልካም ነውና ከባሉጥና ከልብን ከአሆማም ዛፍ በታች በኮረብቶች ላይ ያጥናሉ፤ ስለዚህ ሴቶች ልጆቻችሁ ዘማውያን ይሆናሉ፥ ምራቶቻችሁም ያመነዝራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ደረቱዋ ሁጲያን ያርሹዋ ያርሺኖ፤ ዞዘቱዋ ቦላንካ ኩዋይ ሎኦ ግድያ አዱሳነ ዳሻ ምቱዋ ጋርሳንካ እጻና ጩዋዪኖ። “ሄዋ ድራዉ፥ ህንተ ማጫ ናናይ ሻርሙጻ ግዲኖ፤ ህንተ ናናቱዋ ማጫ አሳቱካ ሻርሙጺኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Deretuwaa huup'iyaan yarshshuwaa yarshshiino; zoozetuwaa bollankka kuway lo"o gidiyaa adussanne daashsha mitsatuwaa garssankka is'aanaa c'uwayiino. «Hewaa diraw, hintte mac'c'a naanay sharmus'a gidiino; hintte naanatuwaa mac'c'a asatuukka sharmus'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zumay dizason dizason yarsho yarsheettes; zumbullata bolla, gita daashsha miththata kuwa garsan xuugettiza yarsho yarsheettes. Hessa gaason intte macca nayti layman daana; intte nayta machcheti laymatana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዙማይ ዲዛሶን ዲዛሶን ያርሾ ያርሼቴስ፤ ዙምቡላታ ቦላ፥ ጊታ ዳሻ ሚታ ኩዋ ጋርሳን ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሼቴስ። ሄሳ ጋሶን ኢንቴ ማጫ ናይቲ ላይማን ዳና፤ ኢንቴ ናይታ ማቼቲ ላይማታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ደረታ ሁጰን ያርሾ ያርሾሶና፤ ሎኦ ኩያይ ደእያ ዎላ ጋርሳን፥ ፂዳ ጋርሳን እፃነ ጩይሶሶና። ሄሳ ግሾ፥ ህንተ ማጫ ናይት ላይማቶሶና፤ ህንተ ናይታ ማቸት ላሞሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dereta huuphen yarsho yarshoosona; lo77o kuyay de7iya wolaa garsan, xiidda garsan ixaane cuyisoosona. Hessa gisho, hinte macca nayti laymatoosona; hinte nayta macheti laammoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተራሮችም ጫፍ ላይ ይሠዋሉ፤ መልካም ጥላ ባለው፣ በባሉጥ፣ በኮምቦልና በአሆማ ዛፍ ሥር፣ በኰረብቶችም ላይ የሚቃጠል ቍርባን ያቀርባሉ። ስለዚህ ሴቶች ልጆቻችሁ ዘማውያን፣ ምራቶቻችሁም አመንዝራዎች ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በየተራራው ላይ መሥዋዕት ያቀርባሉ፤ በየኮረብታው ላይ ቊርባን ያቀርባሉ፤ ይህንንም የሚያደርጉት ታላላቅ በሆኑና ቅርንጫፋቸው በተንሰራፋ ጥላቸው መልካም በሆነ ዋርካ፥ በለሳና ጥድ ሥር ነው። በዚህ ምክንያት ሴቶች ልጆቻችሁ ዘማውያን ይሆናሉ። ምራቶቻችሁም ያመነዝራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ርእሲ እምባታት ይስውኡ፤ ኣብ ልዕሊ ኾረብታታት፥ ኣብ ትሕቲ ፅቡቕ ፅላል ዘለዎ ኣውሕን ስየን ፅሕድን፥ ዕጣን ይዓጥኑ። ስለዙይውን ኣዋልድኩም ይምንዝራ፤ መራዑትኩም ድማ ይዝምዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ርእሲ ኣኽራን ይስውኡ፡ ኣብ ልዕሊ ኹርባታት ከኣ፡ ኣብ ትሕቲ ኣውሕን ስየን ጽሕድን፡ ጽላሎም ጽቡቕ እዩ እሞ፡ ይዐጥኑ። ስለዚ ኣዋልድኩም ይምንዝራ፡ መርዑኹም ድማ ይዝምዋ። |