Hosea 4:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝበይ ካብ መኽዘንኡ ምኽሪ ይሓትት፣ በትሩ ድማ ይነግሮም፣ ከመይሲ መንፈስ ምንዝርና ኣስሒትዎም፣ ኣብ ትሕቲ ኣምላኾም ድማ ዝሙት ፈጺሞም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቤ በዝሙት መንፈስ ስተዋልና ከአምላካቸውም ርቀው አመንዝረዋልና በትርን ይጠይቃሉ፤ በትሩም ይመልስላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የግልሙትና መንፈስ ሕዝቤን አስቶአቸዋልና፥ እነርሱም ከአምላካቸው ርቀው አመንዝረዋልና በትራቸውን ይጠይቃሉ፥ ዘንጋቸውም ይመልስላቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዝሙት መንፈስ አስቶአቸዋልና፥ እነርሱም ከአምላካቸው ርቀው አመንዝረዋልና ሕዝቤ ግዑዝ እንጨታቸውን ይጠይቃሉ፥ በትራቸውም ይመልስላቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ አሳይ ምፐ ኦሰቴዳ ኤቃ ምስልያ ዞርያ ኦቼ፤ ኡንቱንቱ ጻምአይ ኡንቱንቱ ኦሻ ዛሬ። ሻርሙጻ አያናይ ኡንቱንታ ባለ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ጾሳፐ ሻከቲደ ሻርሙጼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta Asay mitsaappe oosetteedda eek'aa misiliyaa zoriyaa oochchee; unttunttu s'am"ay unttunttu ooshaa zaaree. Shaarmus'a ayyaanay unttuntta baletsee; unttunttu barenttu S'oossaappe shaakettiide sharmus'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas miththafe oosettida eeqa xoossa zore oychcheettes; istti izan maroththiza guufezikka isttas zaaro immiza misatees; laymateththa qofay baleththides; bantta Xoossaas ammanettibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሚፌ ኦሴቲዳ ኤቃ ጾሳ ዞሬ ኦይቼቴስ፤ ኢስቲ ኢዛን ማሮዛ ጉፌዚካ ኢስታስ ዛሮ ኢሚዛ ሚሳቴስ፤ ላይማቴ ቆፋይ ባሌዴስ፤ ባንታ ጾሳስ ኣማኔቲቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ምፈ ኦሰትዳ ኤቃ ምስለ ዞረ ኦይቾሶና፤ ኤንታ ፃምአይ ኤንታ ኦይሻ ዛሬስ። ላይማተ አያናይ ኤንታ ባለስ፤ ኤንቲ ባንታ ፆሳፈ ሃክድ ላይማትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti mithafe oosetida eeqa misile zore oychoosona; enta xam7ay enta oysha zaarees. Laymatetha ayyaanay enta balethis; enti banta Xoossaafe haakidi laymatidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዕንጨት የተሠራውን ጣዖት ምክር ይጠይቃሉ፤ ዘንጋቸውም ይመልስላቸዋል። የአመንዝራነት መንፈስ ያስታቸዋል፤ ለአምላካቸውም ታማኝ አልሆኑም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ከእንጨት የተሠራውን ጣዖት ምክር ይጠይቁታል፤ የጥንቈላ ዘንጋቸውም ለጥያቄአቸው መልስ የሚሰጥ ይመስላቸዋል፤ በዝሙት መንፈስም ተመርተው ከእግዚአብሔር ርቀዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንህዝበይ መንፈስ ምንዝርና ኣስሒትዎም፥ ካብ ኣምላኾም ርሒቖም ኣመንዚሮም እዮም እሞ፥ ህዝበይ ነቲ ዕንፀይቲ ይጥይቑ፤ በትሮምውን ይምልሰሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መንፈስ ምንዝርና ኣስሒትዎም፡ ካብ ኣምላኾም ርሒቆም መንዚሮም እዮም እሞ፡ ህዝበይ ነቲ ዕጨይቲ ይሐትት፡ በትሩውን የነግሮ። |