Hosea 4:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝበይ ካብ መኽዘንኡ ምኽሪ ይሓትት፣ በትሩ ድማ ይነግሮም፣ ከመይሲ መንፈስ ምንዝርና ኣስሒትዎም፣ ኣብ ትሕቲ ኣምላኾም ድማ ዝሙት ፈጺሞም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝቤ በዝ​ሙት መን​ፈስ ስተ​ዋ​ልና ከአ​ም​ላ​ካ​ቸ​ውም ርቀው አመ​ን​ዝ​ረ​ዋ​ልና በት​ርን ይጠ​ይ​ቃሉ፤ በት​ሩም ይመ​ል​ስ​ላ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የግልሙትና መንፈስ ሕዝቤን አስቶአቸዋልና፥ እነርሱም ከአምላካቸው ርቀው አመንዝረዋልና በትራቸውን ይጠይቃሉ፥ ዘንጋቸውም ይመልስላቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዝሙት መንፈስ አስቶአቸዋልና፥ እነርሱም ከአምላካቸው ርቀው አመንዝረዋልና ሕዝቤ ግዑዝ እንጨታቸውን ይጠይቃሉ፥ በትራቸውም ይመልስላቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ አሳይ ምፐ ኦሰቴዳ ኤቃ ምስልያ ዞርያ ኦቼ፤ ኡንቱንቱ ጻምአይ ኡንቱንቱ ኦሻ ዛሬ። ሻርሙጻ አያናይ ኡንቱንታ ባለ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ጾሳፐ ሻከቲደ ሻርሙጼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta Asay mitsaappe oosetteedda eek'aa misiliyaa zoriyaa oochchee; unttunttu s'am"ay unttunttu ooshaa zaaree. Shaarmus'a ayyaanay unttuntta baletsee; unttunttu barenttu S'oossaappe shaakettiide sharmus'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas miththafe oosettida eeqa xoossa zore oychcheettes; istti izan maroththiza guufezikka isttas zaaro immiza misatees; laymateththa qofay baleththides; bantta Xoossaas ammanettibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሚፌ ኦሴቲዳ ኤቃ ጾሳ ዞሬ ኦይቼቴስ፤ ኢስቲ ኢዛን ማሮዛ ጉፌዚካ ኢስታስ ዛሮ ኢሚዛ ሚሳቴስ፤ ላይማቴ ቆፋይ ባሌዴስ፤ ባንታ ጾሳስ ኣማኔቲቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ምፈ ኦሰትዳ ኤቃ ምስለ ዞረ ኦይቾሶና፤ ኤንታ ፃምአይ ኤንታ ኦይሻ ዛሬስ። ላይማተ አያናይ ኤንታ ባለስ፤ ኤንቲ ባንታ ፆሳፈ ሃክድ ላይማትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti mithafe oosetida eeqa misile zore oychoosona; enta xam7ay enta oysha zaarees. Laymatetha ayyaanay enta balethis; enti banta Xoossaafe haakidi laymatidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዕንጨት የተሠራውን ጣዖት ምክር ይጠይቃሉ፤ ዘንጋቸውም ይመልስላቸዋል። የአመንዝራነት መንፈስ ያስታቸዋል፤ ለአምላካቸውም ታማኝ አልሆኑም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ከእንጨት የተሠራውን ጣዖት ምክር ይጠይቁታል፤ የጥንቈላ ዘንጋቸውም ለጥያቄአቸው መልስ የሚሰጥ ይመስላቸዋል፤ በዝሙት መንፈስም ተመርተው ከእግዚአብሔር ርቀዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንህዝበይ መንፈስ ምንዝርና ኣስሒትዎም፥ ካብ ኣምላኾም ርሒቖም ኣመንዚሮም እዮም እሞ፥ ህዝበይ ነቲ ዕንፀይቲ ይጥይቑ፤ በትሮምውን ይምልሰሎም።
Amharic Tigrinya 2011 መንፈስ ምንዝርና ኣስሒትዎም፡ ካብ ኣምላኾም ርሒቆም መንዚሮም እዮም እሞ፡ ህዝበይ ነቲ ዕጨይቲ ይሐትት፡ በትሩውን የነግሮ።