Hosea 4:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል፡ ኣብታ ሃገር ሓቅን ምሕረትን ፍልጠት ኣምላኽን የልቦን እሞ፡ እግዚኣብሄር ምስ ነበርቲ እታ ሃገር ተባኢሱ ኣሎ እሞ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ሆይ! እው​ነ​ትና ምሕ​ረት፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ማወቅ በም​ድር ስለ​ሌለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በም​ድር ላይ የሚ​ኖ​ሩ​ትን ይወ​ቅ​ሳ​ልና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ እውነትና ምሕረት እግዚአብሔርንም ማወቅ በምድር ስለሌለ እግዚአብሔር በምድሩ ላይ ከሚኖሩ ጋር ክርክር አለውና የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ የእስራኤል ልጆች ሆይ! እውነትና ጽኑ ፍቅር አምላክንም ማወቅ በምድሪቱ ስለ ሌለ ጌታ በምድሪቱ ላይ ከሚኖሩ ጋር ሙግት አለውና የጌታን ቃል ስሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ መና ጎዳ ቃላ ስስተ! አያዉ ጎፐ፥ ሀ ጋድያን ደእያ አሳ ኡባ መና ጎዳይ ሞትያባይ ደኤ። ሄዌካ፥ ሀ ጋድያን አማኑ፥ ሲቁነ ጾሳ ኤርያዌ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, Med'inaa Godaa k'aalaa sisite! Ayaw gooppe, ha gadiyaan de'iyaa asaa ubbaa Med'inaa Goday mootiyaabay de'ee. Hewekka, ha gadiyaan ammanuu, siik'uunne S'oossaa eriyaawe baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hanno biittay bolla diza asa ubbaa bolla GODAY shiishshiza mootoy dees. Hessa gishshas Isra7eele asawu! Izi inttena gizayssa siyite; «Hanno biittay bollafe ammaneteththay, siiqoynne Xoos eroy dhaydes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኖ ቢታይ ቦላ ዲዛ ኣሳ ኡባ ቦላ ጎዳይ ሺሺዛ ሞቶይ ዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኢዚ ኢንቴና ጊዛይሳ ሲዪቴ፤ «ሃኖ ቢታይ ቦላፌ ኣማኔቴይ፥ ሲቆይኔ ጾስ ኤሮይ ይዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ቢታን ደእያ አሳ ኡባ፥ ጎዳይ ሞትያባይ ደእያ ግሾ፥ እስራኤለ አሳቶ፥ ጎዳ ቃላ ስእተ። ሄስካ፥ ቢታ ቦላ አማነተ፥ ሲቆይነ ፆሳ ኤሮይ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha biittan de7iya asa ubbaa, Goday mootiyabay de7iya gisho, Isra7eele asato, Godaa qaala si7ite. Hessika, biitta bolla ammanetethi, siiqoynne Xoossaa eroy baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በምድሪቱ በምትኖሩ በእናንተ ላይ እግዚአብሔር የሚያቀርበው ክስ ስላለው፣ እናንት እስራኤላውያን ይህን የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ “ታማኝነት የለም፤ ፍቅርም የለም፤ እግዚአብሔርንም ማወቅ በምድሪቱ የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህች ምድር በሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ላይ እግዚአብሔር የሚያቀርበው ወቀሳ አለው፤ ስለዚህ የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! እርሱ የሚልህን ሁሉ ስማ፦ “በምድሪቱ ላይ ታማኝነትና ፍቅር እግዚአብሔርንም ማወቅ ጠፍቶአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቱም ደቂ እስራኤል፥ “ሓቅን ምሕረትን ንእግዚኣብሄር ምፍላጥን፥ ኣብታ ምድሪ የለን፤ እግዚኣብሄር ምስቶም ኣብታ ምድሪ ዝነብሩ ዘለዉ ነገር ኣለዎ እሞ፥ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ደቂ እስራኤል፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ ሓቅን ሳህልን ፍልጠትን ኣምላኽን ኣብታ ሃገር የልቦን እሞ፡ እግዚኣብሄር ምስቶም ኣብታ ሃኣገር ዚነብሩ ዘለው ነገር አለዎ።