Hosea 2:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቃ ድማ ኣይምሕረሎምን እየ። ደቂ ዝሙት እዮም እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዝሙት ልጆች ናቸውና ልጆችዋን ይቅር አልላቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናታችሁ ሚስቴ አይደለችምና፥ እኔም ባልዋ አይደለሁምና ተምዋገቱ፤ ከእናታችሁ ጋር ተምዋገቱ። ግልሙትናዋን ከፊትዋ፥ ምንዝርናዋንም ከጡቶችዋ መካከል ታስወግድ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናታችሁ ሚስቴ አይደለችምና፥ እኔም ባሏ አይደለሁምና ተምዋገቱ፤ ከእናታችሁ ጋር ተምዋገቱ። ምንዝርናዋን ከፊትዋ፥ ዝሙትዋንም ከጡቶችዋ መካከል ታስወግድ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሻርሙጻትፐ የለቴዳ ናናቱዋ ግዴዳ ድራዉ፥ ታን እ ናናቶ ቃረትከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu sharmus'attippe yeletteedda naanatuwaa gideedda diraw, taani I naanaatoo k'arettikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Layma maccassafe yelettida gishshas izi naytas ta mishettike. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላይማ ማጫሳፌ ዬሌቲዳ ጊሻስ ኢዚ ናይታስ ታ ሚሼቲኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ላይመፐ የለትዳ ናይታ ግድዳ ግሾ፥ ታኒ እ ናይታስ ቃትከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti laymepe yeletida nayta gidida gisho, taani I naytas qadhetike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለልጆቿ አልራራላቸውም፤ የምንዝርና ልጆች ናቸውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዘማዊት ሴት የተወለዱ ስለ ሆኑ ለልጆችዋም አልራራላቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቃ ድማ ደቂ ምንዝርናኣ እዮም እሞ፥ ኣይምሕሮምን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቃ ድማ ደቂ ምንዝርና እዮም እሞ፡ ኣይክምሕሮምን እየ። |