Hosea 14:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መን እዩ ለባም፡ ነዚ ነገር እዚ ኺርድኦ እዩ፧ ለባም፡ ንሱኸ ኪፈልጦም እዩ፧ መገድታት እግዚኣብሄር ቅኑዓት እየን፡ ጻድቃን ከኣ ብእኡ ኪመላለሱ እዮም። እቶም በደለኛታት ግና ኣብኡ ኪወድቁ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲያ ጣዖት ለኤ​ፍ​ሬም ምን​ድን ነው? እኔ አደ​ከ​ም​ሁት፤ አጸ​ና​ሁ​ትም፤ እኔ እንደ ተወ​ደደ አበባ አፈ​ራ​ዋ​ለሁ፤ ፍሬ​ህም በእኔ ዘንድ ይገ​ኛል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህን ነገር የሚያስተውል ጠቢብ፥ የሚያውቃትም አስተዋይ ማን ነው? የእግዚአብሔር መንገድ ቅን ነው፥ ጻድቃንም ይሄዱበታል፤ ተላላፊዎች ግን ይወድቁበታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኤፍሬም ሆይ! ከእንግዲህ ወዲህ ከጣዖታት ጋር እኔ ምን አደርጋለሁ? እኔ እመልስለታለሁ፥ ወደ እርሱም እመለከታለሁ፤ እኔ እንደ ለመለመ ጥድ ነኝ፤ ፍሬህ በእኔ ዘንድ ይገኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አዳ ኤራይ ደእያ ኦንነ ሀዋ አኬኮ፤ ዎዛን ደእያ ኦንነ ሀዋ ኤሮ። መና ጎዳ ኦጊ ሱረ፤ ጽሎቱ ሄ ኦግያና ሀመቲኖ። ሽን ናጋራንቻቱ አን በቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aad'd'eeda eray de'iyaa ooninne hawaa akeeko; wozani de'iyaa ooninne hawaa ero. Med'inaa Godaa ogii suure; s'illotuu he ogiyaanna hamettiino. Shin nagaranchchatuu aan d'ubettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aadho eranchchay ha yo7ota akeekana. Akeekizaadey ha yo7ota erana; GODAA ogey suure; xilloti izan hemetteettes. Nagaranchchati gidikko izan dhuphetteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣ ኤራንቻይ ሃ ዮኦታ ኣኬካና። ኣኬኪዛዴይ ሃ ዮኦታ ኤራና፤ ጎዳ ኦጌይ ሱሬ፤ ጺሎቲ ኢዛን ሄሜቴቴስ። ናጋራንቻቲ ጊዲኮ ኢዛን ጴቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጭንጫተ ደእያ ኦንካ ሀይሳ አኬኮ፤ ዎዛን ደእያ ኦንካ ሄሳ ኤሮ። ጎዳ ኦገይ ሱረ፤ ፅሎት ሄ ኦግያራ ሄመቶሶና፤ ሽን ናጋራንቾት እያን በቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Cincatethi de7iya oonika haysa akeeko; wozani de7iya oonika hessa ero. Godaa ogey suure; xilloti he ogiyara hemetoosona; shin nagaranchoti iyan dhubetoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጥበበኛ የሆነ እነዚህን ነገሮች ያስተውላል፤ አስተዋይም እነዚህን ነገሮች ይረዳል። የእግዚአብሔር መንገድ ቅን ነውና፤ ጻድቃን ይሄዱበታል፤ ዐመፀኞች ግን ይሰናከሉበታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጥበብ ያላቸው እነዚህን ነገሮች ይረዳሉ፤ አስተዋዮችም ያውቋቸዋል፤ የእግዚአብሔር መንገድ ትክክል ነው፤ ጻድቃን ይሄዱበታል፤ ኃጢአተኞች ግን ይሰናከሉበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዝ ነገር እዙይ ዘስተውዕል ጠቢብ፥ ዝፈልጦ መስተውዓሊኸ መን እዩ? መንገዲ እግዚኣብሄር ቅኑዕ እዩ፤ ፃድቃን ብእኡ ይመላለሱ፤ ዓመፅቲ ግና ይሰናኸሉ።
Amharic Tigrinya 2011 መገዲ እግዚኣብሄር ቅኑዕ እዩ፡ ጻድቃን ይመላለስሉ፡ መፍረስቲ ግና ኣብኡ ይወድቁ እዮም እሞ፡ ነዚ ዜስተውዕሎስ ኣየናይ ጥበበኛ እዩ፡ ዚፈልጦኸ ኣይናይ ለባም እዩ፡