Hosea 14:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤፍሬም፡ ምስ ጣኦታት እንታይ ርክብ ኣሎኒ፧ ሰሚዐዮ ድማ ኣስተብሃልክዎ፥ ኣነ ከም ቀጠልያ ሳይፕረስ እየ። ካባይ ፍረታትካ ይርከብ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ተመ​ል​ሰ​ውም ከጥ​ላው ሥር ይቀ​መ​ጣሉ፤ በሕ​ይ​ወ​ትም ይኖ​ራሉ፤ ከእ​ህ​ሉም የተ​ነሣ ይጠ​ግ​ባሉ፤ እንደ ወይ​ንም አረግ ያብ​ባሉ ፤ መታ​ሰ​ቢ​ያ​ውም እንደ ሊባ​ኖስ ወይን ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእንግዲህ ወዲያ ጣዖት ለኤፍሬም ምንድር ነው? እኔ ሰምቼዋለሁ፥ ወደ እርሱም እመለከታለሁ፤ እኔ እንደ ለመለመ ጥድ ነኝ፤ ፍሬህ በእኔ ዘንድ ይገኛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከጥላውም በታች የሚቀመጡ ይመለሳሉ፤ እንደ አትክልት ስፍራ ይለመልማሉ፤ እንደ ወይንም ተክል ያብባሉ፤ መዓዛቸውም እንደ ሊባኖስ ወይን ጠጅ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋፐ ስንን ኤፍሬማ አሳይ ኤቃ ምስላትና ጋከተና፤ ታን ህንተ ዎሳ ስሳናነ ህንተና ናጋና። ታን እርጻ ዝጋ ማላ፤ ህንተንቶ አንጆ ኡባይ ታፐ ቤታና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawaappe sintsan Efireema Asay eek'aa misilatinna gakkettenna; taani hintte woosaa sisananne hinttena naagana. Taani irs's'a zigaa mala; hinttenttoo anjjo ubbay taappe beettana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Efreemee! Taassinne eeqa xoossatas ay gaytoteththi dizee? Ne woosa siyizaynne nena naagizay tana; Tani ubba wode cilili uttida miththa mala; ne ayfizay taappe dendidayssanna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤፍሬሜ! ታሲኔ ኤቃ ጾሳታስ ኣይ ጋይቶቴ ዲዜ? ኔ ዎሳ ሲዪዛይኔ ኔና ናጊዛይ ታና፤ ታኒ ኡባ ዎዴ ጪሊሊ ኡቲዳ ሚ ማላ፤ ኔ ኣይፊዛይ ታፔ ዴንዲዳይሳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤፍሬማ አሳዉ፥ ህዛፐ ጉየ ኤቃ ምስለራ ታዉ አይ ጋሄተ ደኢ? ህንተ ዎሳ ስኤይነ ህንተና ናገይ ታና። ታኒ ጭልኦ ዝጋ መላ፤ ህንተ አይፈ አይፋና መላ ኦይ ታና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Efreema asaw, hizape guye eeqa misilera taw ay gahetethi de7ii? Hinte woosa si7eynne hintena naagey tana. Taani cil7o zigaa mela; hinte ayfe ayfana mela oothey tana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤፍሬም ሆይ፤ ከእንግዲህ ከጣዖት ጋር ምን ጕዳይ አለኝ? የምሰማህና የምጠነቀቅልህ እኔ ነኝ፤ እኔ እንደ ለመለመ የጥድ ዛፍ ነኝ፤ ፍሬያማነትህም ከእኔ የተነሣ ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! እኔ ከጣዖቶች ጋር ምን ግንኙነት አለኝ? ለጸሎታችሁ መልስ የምሰጥና የምንንከባከባችሁ እኔ ነኝ፤ እኔ ዘወትር ለምለም ሆኖ እንደሚታይ የጥድ ዛፍ ነኝ፤ ፍሬያማ የምትሆኑትም በእኔ አማካይነት ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ደጊም፥ ጣዖት ንኤፍሬም እንታይ እዩ? ኣነ ሰሚዐዮ ኣለኹ፤ ናብኡ ድማ ኽጥምት እየ። ኣነ ኸም ዝለምለመ ፅሕዲ እየ፤ ፍረኻውን ኣባይ እዩ ዝርከብ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ ኤፍሬም ደጊምከ ኣነ ምስ ጣኦታት እንታይ አሎኒ፡ ኣነ ሰማዕክዎ፡ ናብኡ ድማ ክጥምት እየ። ከም ዝለምዔ ጽሕዲ እየ፡ ፍሬኻ ኻባይ እዩ ዚመጽእ።