Hosea 14:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቃል ሒዝኩም ናብ እግዚኣብሄር ተነስሑ። በሎ፦ ንጤለ-በጊዕ ከናፍርና ምእንቲ ክንፈድየልና፡ ንዅሉ ኣበሳ ኣልዒልካ ብጸጋ ተቐበለና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤል ሆይ! በኀጢአትህ ወድቀሃልና ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእናንተ ጋር ቃልን ውሰዱ፥ ወደ እግዚአብሔርም ተመልሳችሁ። ኃጢአትን ሁሉ አስወግድ፥ በቸርነትም ተቀበለን፥ በወይፈንም ፋንታ የከንፈራችንን ፍሬ እንሰጣለን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤል ሆይ! በኃጢአትህ ወድቀሃልና ወደ አምላክህ ወደ ጌታ ተመለስ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳኮ ስሚደ፥ ሀዋዳን ያጊደ ዎስተ፤ “ኑ ናጋራ ኡባፐ ኑና ማራ፤ ኔን ኑና ነ ኬካተን ሺሻ አካ፤ ያትና ኑን ኑ እንጻርሳን ኔና ጋላታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaakko simmiide, hawaadan yaagiide woossite; «Nu nagaraa ubbaappe nuuna maara; neeni nuuna ne keekatetsan shiishsha akka; yaatina nuuni nu ins's'arssan neena galatana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Paaxeththa qaala ekki GODAAKKO simmidi, «Nu nagara ubbaa atto ga; nuni nu doonappe galata shiishshana mala ne maaroteththan nuna ekka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓጼ ቃላ ኤኪ ጎዳኮ ሲሚዲ፥ «ኑ ናጋራ ኡባ ኣቶ ጋ፤ ኑኒ ኑ ዶናፔ ጋላታ ሺሻና ማላ ኔ ማሮቴን ኑና ኤካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳኮ ስሚድ፥ ሀይሳዳ ያግድ ዎስተ፤ “ኑ ናጋራ ኡባፈ ኑና ማራ፤ ኑኒ ኑ መተርሻ አይፈ ግድዳ ጋላታ ነዉ ሺሻና መላ ነ ኑና ነ ኬሀተን ሺሻ ኤካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaako simmidi, haysada yaagidi woossite; “Nu nagara ubbaafe nuna maara; nuuni nu mettersha ayfe gidida galataa new shiishana mela ne nuna ne keehatethan shiisha eka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምትሉትን ቃል ይዛችሁ፣ ወደ እግዚአብሔር ተመለሱ፤ እንዲህም በሉት፤ “ኀጢአታችንን ሁሉ ይቅር በለን፤ የከንፈራችንንም ፍሬ እንድናቀርብ፣ በምሕረትህ ተቀበለን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኑዛዜ ቃል ይዛችሁ ወደ እግዚአብሔር ተመለሱ፤ እንዲህም በሉት፦ “ኃጢአታችንን ሁሉ ይቅር በለን፤ በምሕረት ተቀበለን፤ እኛም የአንደበታችን መልካም ፍሬ የሆነውን ምስጋና እናቀርብልሃለን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምሳኻትኩም ቃል ውሰዱ፤ ናብ እግዚኣብሄርውን ተመለሱ፤ ከምዙይ ድማ በልዎ፤ “ኵሉ ሓጢኣትና ይቕረ በለልና፤ ብምሕረትካውን ተቐበለና፤ ንሕና ኸዓ ኽንዲ ጣዕዋ፥ ፍረ ኸናፍርና ኽነቕርበልካ ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምሳኻትኩም ቃላት ውሰዱ፡ ናብ እግዚኣብሄር ድማ ተመለሱ እሞ፡ ኩሉ ኣበሳና ይቕረ በለልና፡ ሰናይ ከአ ተቐበል፡ ንሕናውን ኣብ ክንዲ ኣሩሕ መስዋእቲ ኸናፍርና ኸነቕርብ ኢና፡ በልዎ። |