Hosea 13:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ድቢ ካብ ጫጩታ እተዘምተት ክረኽቦም እየ፣ ርእሲ ልቦም ከኣ ክቕንጥጦም እየ፣ ኣብኡ ድማ ከም ኣንበሳ ክበልዖም እየ፣ እቲ ኣራዊት በረኻ ክቕንጥጦም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአሦራውያንም መንገድ አጠገብ እንደ ተራበ ድብ እገጥማቸዋለሁ፤ የልባቸውንም ሥር እቈርጣለሁ፤ በዚያም የዱር አንበሶች ይበሏቸዋል፤ የምድረ በዳም አራዊት ይነጣጠቋቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልጅዋ እንደ ተነጠቀባት ድብ እገጥማቸዋለሁ፥ የልባቸውንም ስብ እቀድዳለሁ፤ በዚያም እንደ አንበሳ እበላቸዋለሁ፥ የምድረ በዳም አውሬ ይነጣጠቃቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልጇ እንደ ተነጠቀባት ድብ እገጥማቸዋለሁ፥ የልባቸውንም ስብ እቀድዳለሁ፤ በዚያም እንደ አንበሳ እበላቸዋለሁ፥ የምድረ በዳም አውሬ ይቦጫጭቃቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማራቱዋ ዎ አኬዳ ማሀቲዳን፥ ታን ህንተናና ጋከታና፤ ህንተና ዳከሬና። ቃይ ታን ህንተና ጋሙዋዳን ያን ማና፤ ባዙዋ ዶኣዳን፥ ህንተና ፖሸረና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Maratuwaa wotsi akkeedda maahattiidan, taani hinttenana gakettana; hinttena daakereetsana. K'ay taani hinttena gaammuwaadan yan maana; bazzuwaa do'aadan, hinttena poosheretsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi marati bonqqettida zardo mala ta istta shocananne puuzereththana; ta istta gaammo mala puuzereththa mittana; wora do7a mala duusereththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ማራቲ ቦንቄቲዳ ዛርዶ ማላ ታ ኢስታ ሾጫናኔ ፑዜሬና፤ ታ ኢስታ ጋሞ ማላ ፑዜሬ ሚታና፤ ዎራ ዶኣ ማላ ዱሴሬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማር ኤከትዳ ማሄ መላ ታኒ ህንተራ ጋሄታዳ ታ ህንተና ፑዛና። ታኒ ህንተና ጋሞዳ መንረና፤ ባዞ ዶአዳ ህንተና ፖሻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mari eketida maahe mela taani hintera gahetada ta hintena puuzana. Taani hintena gaammoda mentherethana; bazzo do7ada hintena pooshshana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ግልገሎቿን እንደ ተነጠቀች ድብ፣ እመታቸዋለሁ፤ እዘነጣጥላቸዋለሁ። እንደ አንበሳም ሰልቅጬ እውጣቸዋለሁ፤ የዱር አራዊትም ይገነጣጥላቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግልገሎችዋ የተወሰዱባት ድብ እንደምታደርግ እኔም አደጋ እጥልባችኋለሁ፤ እቦጫጭቃችሁማለሁ፤ እንደሚባላ አንበሳ እሆንባችኋለሁ፤ እንደሚበጣጥስ ክፉ አውሬም እበጣጥሳችኋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኰራዅራ ኸም ዘሕደግዋ ድቢ ኾይነ ክገጥሞም እየ፤ ነቲ ስብሒ ልቦም ክቐዶ እየ፤ ከም ዋዕሮ ኽውሕጦም፥ ከም ኣራዊት በረኻውን ክሰላልዖም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮራኩራ ኸም ዘግደፍዋ ድቢ ኾይነ ህሩጉ እብሎም፡ ነቲ መሸፈኒ ልቦም ከአ እቐዶ፡ ኣብኡ ድማ ከም ዋዕሮ እውሕጦም፡ ኣራዊት በረኻውን ይሰላልዕዎም። |