Hosea 13:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ድማ እናበዝሑ ሓጢኣት ይገብሩ፡ ከም ርድኢቶም ድማ ምስሊ ብሩሮምን ጣኦታቶምን ይድርብዩ፡ እዚ ዅሉ ድማ ስራሕ እቶም ኢደ ጥበበኛታት እዩ። ብዛዕባኦም ይብሉ፦ እቶም ዝስውኡ ሰባት ንጤለ በጊዕ ይስዕሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳግ​መ​ኛም በደሉ፤ ጠራቢ በሚ​ሠ​ራው አም​ሳል ከወ​ር​ቃ​ቸ​ውና ከብ​ራ​ቸው ጣዖ​ትን ሠሩ፤ እን​ዲ​ህም አሉ “ሰውን ሠዉ፤ ላሙ ግን አል​ቋል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ኃጢአትን ይሠሩ ዘንድ ጨመሩ፤ በብራቸውም ለራሳቸው ቀልጦ የተሠራ ምስልን፥ እንደ ጥበባቸውም ጣዖታትን ሠርተዋል፤ ሁሉም የሠራተኛ ሥራ ናቸው። ስለ እነርሱም። የሚሠዉ ሰዎች እምቦሳውን ይሳሙ ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም ኃጢአትን እጅግ አብዝተው ይሠራሉ፤ በብራቸውም ለራሳቸው ቀልጦ የተሠራ ምስልን፥ እንደ ጥበባቸውም ጣዖታትን ሠርተዋል፤ ሁሉም የሞያተኞች ሥራ ናቸው። ስለ እነርሱም የሚሠዉ ሰዎች፦ “እምቦሳውን ይሳሙ” ይላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀእካ ናጋራ ቦላ ናጋራ ኦኖ፤ ቃይ ባረዉ ጎይናናዉ፥ ሲልሲደ ምስለቱዋ መኖ። ሄ ምስለቱ ሂላን ብራፐ መቴዳዋንታ፤ ኡንቱንቱ ኡባይካ ኩሽያ ሂላይ መዳዋንታ። ኡንቱንቱዋ አሳይ ሃሳዪደ፤ “አሳ ያርሹዋ ያርሽተ፤ ሀ ማራ ምስልያካ የርተ” ያግኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha"ikka nagaraa bolla nagaraa ootsiino; k'ay barew goyinnanaw, siilissiide misiletuwaa med'd'iino. He misiletuu hiillan biraappe med'etteeddawantta; unttunttu ubbaykka kushiyaa hiillay med'd'eeddawantta. Unttunttuwaa Asay haasayiidde; «Asaa yarshshuwaa yarshshite; ha maraa misiliyaakka yerite» yaagino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7ikka nagara bolla nagara gujjida; bantta cinccateththan misleta baas giigsida; birappe eeqa xoossata banttas medhdhida; heyti wurikka asa kushen oosettidayta; hayta ha asata gishshas, «As yarsho histti shiishsheettes; mara mislen oosettida eeqa xoossata yeereettes» geetettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢካ ናጋራ ቦላ ናጋራ ጉጂዳ፤ ባንታ ጪንጫቴን ሚስሌታ ባስ ጊግሲዳ፤ ቢራፔ ኤቃ ጾሳታ ባንታስ ሜዳ፤ ሄይቲ ዉሪካ ኣሳ ኩሼን ኦሴቲዳይታ፤ ሃይታ ሃ ኣሳታ ጊሻስ፥ «ኣስ ያርሾ ሂስቲ ሺሼቴስ፤ ማራ ሚስሌን ኦሴቲዳ ኤቃ ጾሳታ ዬሬቴስ» ጌቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀእካ ናጋራ ቦላ ናጋራ ኦሶና፤ ባንታ ብራ ሼሽድ ባንታዉ ኤቃ መዶሶና፤ ሂላን ኦሰትዳ ምስለታ ጊግስዶሶና፤ ኡባይካ ኩሸ ሂላን መትዶሶና። አሳይ ኤንታባ ኦድሸ፥ “ያርሽያ አሳይ ማራ ኤቃ ምስለታ ዬርተ” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha77ika nagara bolla nagara oothosona; banta bira sheeshidi bantaw eeqa medhidosona; hiillan oosetida misileta giigisidosona; ubbayka kushe hiillan medhetidosona. Asay entaba odishe, “Yarshiya asay mara eeqa misileta yeerite” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁንም ኀጢአትን መሥራት አበዙ፤ ብራቸውን አቅልጠው ለራሳቸው ጣዖት ሠሩ፣ በጥበብ የተሠሩ ምስሎችን አበጁ፤ ሁሉም የባለ እጅ ሥራ ናቸው። ስለ እነዚህ ሰዎች እንዲህ ተብሏል፤ “ሰውን መሥዋዕት አድርገው ያቀርባሉ፤ የጥጃ ጣዖቶችንም ይስማሉ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁንም በጥበባቸው የቀለጡ ምስሎችና በብር የተሠሩ ጣዖቶችን በመሥራት በኃጢአት ላይ ኃጢአትን ይጨምራሉ፤ እነዚህ ሁሉ የሰው እጅ ሥራ ናቸው፤ ለእነዚህም የሰው እጅ ሥራዎች መሥዋዕት አቅርቡ ይላሉ፤ ሰዎችም በጥጃ መልክ የተሠሩ ጣዖቶችን ይሳለማሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ እውን ሓጢኣት ክሰርሑ ወሰኹ፤ ብብሩሮም መኺኹ ዝተሰርሐ ምስሊ ኸም ጥበቦም ጣዖታት ሰሪሖም እዮም፤ ኵሎም ከዓ ስራሕ ኢድ ሰብ እዮም። ብዛዕባኣቶም ድማ “እቶም ዝስውኡ ሰባት፥ ነቲ ጣዖት ብተይ ይሳለምዎ” ይብሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸአ እናወሰኹ ሓጢኣት ይገብሩ አለው። ንሳቶም ንርእሶም ከም ምስትውዓሎም ገይሮም ጣኦታት፡ ብብሩሮም ፍሱስ ምስልታት፡ ይገብሩ አለው፡ ኩሎም ዕዮ ብልሓተኛታት እዮም። ብዛዕባኦም ከአ፡ እቶም ዚስውኡ ሰባት ነቶም ብተያት ይሳለምዎም፡ ይብሉ።